Judges 16:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ መሳፍንቲ ፍልስጥኤማውያን ናብኣ መጺኦም ከምዚ በልዋ፦ ፈትኖ እሞ እቲ ዓቢ ሓይሉ ኣበይ ከም ዘሎ ርአ፣ ከመይ ጌርና ክንስዕሮ ከም እንኽእል፣ ክንጭፍልቖ ክንኣስሮ ንኽእል። ንነፍሲ ወከፍና ድማ ዓሰርተ ሓደ ሚእቲ ሲቃል ብሩር ክንህበኩም ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን መሳ​ፍ​ን​ትም ወደ እር​ስዋ ወጥ​ተው፥ “እር​ሱን አባ​ብ​ለሽ በእ​ርሱ ያለ ታላቅ ኀይል በምን እንደ ሆነ፥ እኛም እር​ሱን ለማ​ዋ​ረድ እና​ስ​ረው ዘንድ የም​ና​ሸ​ን​ፈው በምን እንደ ሆነ ዕወቂ፤ እኛም እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ችን ሺህ አንድ መቶ ብር እን​ሰ​ጥ​ሻ​ለን” አሉ​አት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የፍልስጥኤማውያንም መኳንንት ወደ እርስዋ ወጥተው። እርሱን ሸንግለሽ በእርሱ ያለ ታላቅ ኃይል በምን እንደ ሆነ፥ እኛስ እርሱን ለማዋረድ እናስረው ዘንድ የምናሸንፈው በምን እንደ ሆነ እወቂ፤ እኛም እያንዳንዳችን ሺህ አንድ መቶ ብር ሺህ አንድ መቶ ብር እንሰጥሻለን አሉአት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የፍልስጥኤማውያን ገዦች ወደ እርሷ ሄደው፥ “እርሱን አስረን በቊጥጥራችን ሥር በማዋል ልናሸንፈው እንዴት እንደምንችልና የብርታቱ ታላቅነት ምስጢር ምን እንደሆነ እንዲያሳይሽ እስቲ አባብይው፤ ይህን ካደረግሽ እያንዳንዳችን አንድ ሺህ አንድ መቶ ሰቅል ጥሬ ብር እንሰጥሻለን” አሏት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ ፕልስጼማቱዋ ካፓቱ ኢኮ ዪደ፥ “ኔን አ ጭማደ፥ ሄ ዎልቃ ኡባ አያፐ እ ደሜደንቶነ ቃይ ኑን አ ዎት ጾኒደ ቃቻናዉ ዳንዳይንቶ ኦቻ። እቱ እቱ ኑን ነዉ እት ሻአነ እት ጼቱ ጻጋራ ብራ እማና” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, Piliss's'eematuwaa kaappatuu iikko yiide, «Neeni Aa c'immaade, he wolk'k'aa ubbaa ayaappe I demmeedenttonne k'ay nuuni Aa wooti s'ooniide k'achchanaw danddayintto oochcha. Ittuu ittuu nuuni new itti sha"anne itti s'eetu s'agaraa biraa immana» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Filisxeemeta halaqati izikko yiidi, «Neni iza cimmada, he wolqqaa ubbaa aazappe izi demmidaakkonne qasse nuni iza wostti xoonidi qachchanaas dandayzaakko oychcha; nuni issoy issoy nees 1,100 saqile bira immana» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ፊሊስጼሜታ ሃላቃቲ ኢዚኮ ዪዲ፥ «ኔኒ ኢዛ ጪማዳ፥ ሄ ዎልቃ ኡባ ኣዛፔ ኢዚ ዴሚዳኮኔ ቃሴ ኑኒ ኢዛ ዎስቲ ጾኒዲ ቃቻናስ ዳንዳይዛኮ ኦይቻ፤ ኑኒ ኢሶይ ኢሶይ ኔስ 1,100 ሳቂሌ ቢራ ኢማና» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፍልስፄመ ሀላቃት ኢኮ ብድ፥ “ኔኒ እያ ጭማዳ፥ ሄ ዎልቃ ኡባ እ አዉፐ ደምያኮነ ኑኒ እያ ዋት ፆንድ ቃቻናዉ ዳንዳእያኮ ኦይቻ። ኑኒ እሶይ እሶይ ነዉ ታማነ እስ ክሎ ግራመ ብራ ሳንትመ እማና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Filisxeeme halaqati iiko bidi, “Neeni iya cimmada, he wolqa ubbaa I awupe demmiyakonne nuuni iya waati xoonidi qachanaw danda7iyako oycha. Nuuni issoy issoy new tammanne issi kilo giraame bira santime immana” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የፍልስጥኤማውያን ገዦች ወደ እርሷ ሄደው፣ “እርሱን አስረን በቍጥጥራችን ሥር በማዋል ልናሸንፈው እንዴት እንደምንችልና የብርታቱ ታላቅነት ምስጢር ምን እንደ ሆነ እንዲያሳይሽ እስቲ አባብዪው፤ ይህን ካደረግሽ እያንዳንዳችን አንድ ሺሕ አንድ መቶ ሰቅል ጥሬ ብር እንሰጥሻለን” አሏት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የፍልስጥኤማውያን ገዢዎች ወደ እርስዋ ሄደው እንዲህ አሉአት፤ “ሶምሶንን አግባብተሽ ይህን ሁሉ ብርታት ያገኘው ከምን እንደ ሆነና እንዴትስ አስረን በቊጥጥራችን ሥር በማድረግ ልናሸንፈው እንደምንችል ጠይቂው፤ እያንዳንዳችንም አንድ ሺህ አንድ መቶ ጥሬ ብር እንሰጥሻለን።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ሹመኛታት ፍልስጥኤማውያን ድማ ናብኣ ኸይዶም “ኣሲርና ኽነድክሞስ ከመይ ጌርና ኸም እነሰንፎ፥ እቲ ዓብዪ ሓይሉውን ብምንታይ ምዃኑ ኽትፈልጢ ሓባብልዮ፤ ንሕና ኸዓ ነፍሲ ወከፍና ሽሕን ሚእትን ቅርሺ ብሩር ክንህበኪ ኢና” በልዋ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሹማምቲ ፍልስጥኤማውያን ድማ ናብኣ ደዩቦም፡ ኣሲርና ኽንመልኮስ ከምይ ጌርና ኸም እንኽእሎ፡ እቲ ዓብዩ ሐይሉውን ብምንታይ ምዃኑ ኽትርእዩ ሓባብልዩ፡ ንሕና ኸአ ነፍሲ ወከፍና ሽሕን ሚእትን ሲቃል ብሩር ክንህበኪ ኢና በልዋ።