Judges 16:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሲምሶን ንእግዚኣብሄር ጸዊዑ፡ ጐይታይ እግዚኣብሄር፡ ብኡብኡ ብኽልተ ኣዒንተይ ሕነ ፍልስጥኤማውያን ምእንቲ ኽፈዲ፡ ዎ ኣምላኽ፡ ዘክረኒ፡ ነዚ ሓንሳብ እዚኣ ኣበርትዓኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሶምሶንም ወደ እግዚአብሔር ጮኸ፥ እንዲህም አለ፥ “አቤቱ ጌታዬ ሆይ! አስበኝ፤ ጌታዬ ሆይ! አንድ ጊዜ አበርታኝ፤ እንግዲህ ስለ ሁለቱ ዐይኖቼ ፋንታ ከፍልስጥኤማውያን አንዲት በቀልን እበቀላለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሶምሶንም። ስለ ሁለቱ ዓይኖቼ ፍልስጥኤማውያንን አሁን እንድበቀል፥ እግዚአብሔር አምላክ ሆይ፥ እባክህ፥ አስበኝ፤ አምላክ ሆይ፥ ይህን አንድ ጊዜ ብቻ፥ እባክህ፥ አበርታኝ ብሎ እግዚአብሔርን ጠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳምሶንም ወደ ጌታ እንዲህ ሲል ጸለየ፤ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ አስበኝ፤ አምላክ ሆይ፤ እባክህን አንድ ጊዜ ብቻ ብርታት ስጠኝና ስለ ጠፉት ዐይኖቼ ፍልስጥኤማውያንን አንዴ ልበቀላቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ሳምሶን መና ጎዳ ዎሲደ፥ “አቤት ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ሀይ ታና ሀሳያርኪ! አቤት ጾሳዉ፥ ፕልስጼማቱ ታ ላኡ አይፈቱዋ ከሴዳዋ፥ ሀሉዋ ታን ከሳናዳን፥ ሀይ ታና እት ገደ ምንርኪ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Samssooni Med'inaa Godaa woossiidde, «Abeet Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, hay taana hassayaarkkii! Abeet S'oossaw, Piliss's'eematuu ta laa"u ayfetuwaa kesseeddawaa, haluwaa taani kessanaadan, hay taana itti gede mintsetsaarkkii!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Samsooney GODAA woossidi, «Abeet Ubbaa Haariza GODAWU! Ha7i tana qopparkkii! Abeet Xoossawu, Filisxeemeti ta ayfe nam7ata wooci kessidayssa halo tani kessana mala ha7i tana issito minththarkkii!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ሳምሶኔይ ጎዳ ዎሲዲ፥ «ኣቤት ኡባ ሃሪዛ ጎዳዉ! ሃኢ ታና ቆፓርኪ! ኣቤት ጾሳዉ፥ ፊሊስጼሜቲ ታ ኣይፌ ናምኣታ ዎጪ ኬሲዳይሳ ሃሎ ታኒ ኬሳና ማላ ሃኢ ታና ኢሲቶ ሚንርኪ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ሳምሶን፥ “አቤት ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ ታና ቆፓርክ። አቤት ፆሳዉ፥ ፍልስፄመት ታ ናምኡ አይፈታ ከስዳ ግሾ፥ ሀሎ ከያና መላ ታና እስ ቶሆ ምንርክ!” ያግድ ጎዳ ዎስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Samsooni, “Abeeti Ubbaa Haariya Godaw, tana qoparki. Abeeti Xoossaw, Filisxeemeti ta nam7u ayfeta kessida gisho, halo keyana mela tana issi toho mintharki!” yaagidi Godaa woossis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳምሶንም ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ጸለየ፤ “ልዑል እግዚአብሔር ሆይ፤ አስበኝ። አምላክ ሆይ፤ እባክህን አንድ ጊዜ ብቻ ብርታት ስጠኝና ስለ ጠፉት ዐይኖቼ ፍልስጥኤማውያንን አንዴ ልበቀላቸው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ሶምሶን “ልዑል እግዚአብሔር ሆይ! እባክህ አስበኝ፤ አምላኬ ሆይ! እባክህ ኀይል ስጠኝና ፍልስጥኤማውያን ዐይኖቼን ስላወጡ አንድ ጊዜ ብቻ እንድበቀላቸው አድርገኝ!” ብሎ ጸለየ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሶምሶን ከዓ “ኦ እግዚኣብሄር! ኦ ጐይታ! በይዛኻ ዘክረኒ፤ ኣታ ኣምላኸይ፥ ንፍልስጥኤማውያን ሕዚ ሕነ እዘን ክልቲአን ኣዒንተይ ክፈድዮምስ፥ በይዛኻ ንሓደ ጊዜ ጥራሕ ሓይሊ ሃበኒ” ኢሉ ናብ እግዚኣብሄር ተማህለለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሲምሶን ከአ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ዎ ጐይታ በጃኻ ዘክረኒ። ኣታ ኣምላኸይ ንፍልስጥኤማውያን ሓንሳእ ሕነ እዘን ክልቲኤን ዓይነይ ክፈድዩምሲ፡ በጃኻ ነዛ ጊዜ እዚኣ ጥራይ ሓይሊ ሀበኒ፡ ኢሉ ናብ እግዚኣብሄር ተማህለለ። |