Judges 16:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሲምሶን ንእግዚኣብሄር ጸዊዑ፡ ጐይታይ እግዚኣብሄር፡ ብኡብኡ ብኽልተ ኣዒንተይ ሕነ ፍልስጥኤማውያን ምእንቲ ኽፈዲ፡ ዎ ኣምላኽ፡ ዘክረኒ፡ ነዚ ሓንሳብ እዚኣ ኣበርትዓኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሶም​ሶ​ንም ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጮኸ፥ እን​ዲ​ህም አለ፥ “አቤቱ ጌታዬ ሆይ! አስ​በኝ፤ ጌታዬ ሆይ! አንድ ጊዜ አበ​ር​ታኝ፤ እን​ግ​ዲህ ስለ ሁለቱ ዐይ​ኖቼ ፋንታ ከፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን አን​ዲት በቀ​ልን እበ​ቀ​ላ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሶምሶንም። ስለ ሁለቱ ዓይኖቼ ፍልስጥኤማውያንን አሁን እንድበቀል፥ እግዚአብሔር አምላክ ሆይ፥ እባክህ፥ አስበኝ፤ አምላክ ሆይ፥ ይህን አንድ ጊዜ ብቻ፥ እባክህ፥ አበርታኝ ብሎ እግዚአብሔርን ጠራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳምሶንም ወደ ጌታ እንዲህ ሲል ጸለየ፤ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ አስበኝ፤ አምላክ ሆይ፤ እባክህን አንድ ጊዜ ብቻ ብርታት ስጠኝና ስለ ጠፉት ዐይኖቼ ፍልስጥኤማውያንን አንዴ ልበቀላቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ሳምሶን መና ጎዳ ዎሲደ፥ “አቤት ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ሀይ ታና ሀሳያርኪ! አቤት ጾሳዉ፥ ፕልስጼማቱ ታ ላኡ አይፈቱዋ ከሴዳዋ፥ ሀሉዋ ታን ከሳናዳን፥ ሀይ ታና እት ገደ ምንርኪ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Samssooni Med'inaa Godaa woossiidde, «Abeet Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, hay taana hassayaarkkii! Abeet S'oossaw, Piliss's'eematuu ta laa"u ayfetuwaa kesseeddawaa, haluwaa taani kessanaadan, hay taana itti gede mintsetsaarkkii!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Samsooney GODAA woossidi, «Abeet Ubbaa Haariza GODAWU! Ha7i tana qopparkkii! Abeet Xoossawu, Filisxeemeti ta ayfe nam7ata wooci kessidayssa halo tani kessana mala ha7i tana issito minththarkkii!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ሳምሶኔይ ጎዳ ዎሲዲ፥ «ኣቤት ኡባ ሃሪዛ ጎዳዉ! ሃኢ ታና ቆፓርኪ! ኣቤት ጾሳዉ፥ ፊሊስጼሜቲ ታ ኣይፌ ናምኣታ ዎጪ ኬሲዳይሳ ሃሎ ታኒ ኬሳና ማላ ሃኢ ታና ኢሲቶ ሚንርኪ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ሳምሶን፥ “አቤት ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ ታና ቆፓርክ። አቤት ፆሳዉ፥ ፍልስፄመት ታ ናምኡ አይፈታ ከስዳ ግሾ፥ ሀሎ ከያና መላ ታና እስ ቶሆ ምንርክ!” ያግድ ጎዳ ዎስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Samsooni, “Abeeti Ubbaa Haariya Godaw, tana qoparki. Abeeti Xoossaw, Filisxeemeti ta nam7u ayfeta kessida gisho, halo keyana mela tana issi toho mintharki!” yaagidi Godaa woossis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳምሶንም ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ጸለየ፤ “ልዑል እግዚአብሔር ሆይ፤ አስበኝ። አምላክ ሆይ፤ እባክህን አንድ ጊዜ ብቻ ብርታት ስጠኝና ስለ ጠፉት ዐይኖቼ ፍልስጥኤማውያንን አንዴ ልበቀላቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ሶምሶን “ልዑል እግዚአብሔር ሆይ! እባክህ አስበኝ፤ አምላኬ ሆይ! እባክህ ኀይል ስጠኝና ፍልስጥኤማውያን ዐይኖቼን ስላወጡ አንድ ጊዜ ብቻ እንድበቀላቸው አድርገኝ!” ብሎ ጸለየ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሶምሶን ከዓ “ኦ እግዚኣብሄር! ኦ ጐይታ! በይዛኻ ዘክረኒ፤ ኣታ ኣምላኸይ፥ ንፍልስጥኤማውያን ሕዚ ሕነ እዘን ክልቲአን ኣዒንተይ ክፈድዮምስ፥ በይዛኻ ንሓደ ጊዜ ጥራሕ ሓይሊ ሃበኒ” ኢሉ ናብ እግዚኣብሄር ተማህለለ።
Amharic Tigrinya 2011 ሲምሶን ከአ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ዎ ጐይታ በጃኻ ዘክረኒ። ኣታ ኣምላኸይ ንፍልስጥኤማውያን ሓንሳእ ሕነ እዘን ክልቲኤን ዓይነይ ክፈድዩምሲ፡ በጃኻ ነዛ ጊዜ እዚኣ ጥራይ ሓይሊ ሀበኒ፡ ኢሉ ናብ እግዚኣብሄር ተማህለለ።