Judges 16:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እታ ቤት ድማ ብሰብኡትን ኣንስትን መሊኣ ነበረት። ኵሎም መሳፍንቲ ፍልስጥኤማውያን ድማ ኣብኡ ነበሩ። ኣብ ናሕሲ ድማ ሳምሶን ስፖርት ክጻወት ከሎ ዝዕዘቡ ኣስታት ሰለስተ ሽሕ ሰብኡትን ኣንስትን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በቤ​ትም ውስጥ ወን​ዶ​ችና ሴቶች ሞል​ተ​ው​በት ነበር፤ የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤም መሳ​ፍ​ን​ትም ሁሉ በዚያ ነበሩ፤ በቤ​ቱም ሰገ​ነት ላይ ሶም​ሶን ሲጫ​ወት የሚ​ያዩ ሦስት ሺህ የሚ​ያ​ህሉ ወን​ዶ​ችና ሴቶች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በቤትም ውስጥ ወንዶችና ሴቶች ሞልተውበት ነበር፥ የፍልስጥኤምም መኳንንት ሁሉ በዚያ ነበሩ፤ በቤቱም ሰገነት ላይ ሶምሶን ሲጫወት የሚያዩ ሦስት ሺህ የሚያህሉ ወንዶችና ሴቶች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህ ጊዜ ወንዶችና ሴቶች ቤተ ጣዖቱን ሞልተውት ነበር፤ የፍልስጥኤማውያን ገዦችም በሙሉ በዚያ ነበሩ፤ ሳምሶን ሲጫወት ለማየት ሦስት ሺህ ያህል ወንዶችና ሴቶች በጣራው ላይ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጎልያ ግዱዋን አቱማ አሳቱነ ማጫ አሳቱ ኩም ኡቴድኖ፤ ቃይ ሄዋን ፕልስጼማቱዋ ካፓቱ ኡባቱካ ደኢኖ። ሳምሶን ካእሽን፥ ጎልያ ቦላን ደምባዪደ ኬጼዳ ሳኣን ኡቲደ፥ ሄዙ ሻአ ግድያ አቱማ አሳቱነ ማጫ አሳቱ በኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Golliyaa gidduwaan attuma asatuunne mac'c'a asatuu kumi utteeddino; k'ay hewan Piliss's'eematuwaa kaappatuu ubbatuukka de'iino. Samssooni kaa'ishin, golliyaa bollan dembbayiide kees's'eedda sa'aan uttiide, heezzu sha"a gidiyaa attuma asatuunne mac'c'a asatuu be'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Keeththaa giddon addeynne maccay kumi uttides; qasse Filisxeemeta halaqati ubbatikka heen deettes. Samsooney kaa7ishin bolla pooqe bolla utti xeelliza 3,000 gidiza addeynne maccay dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኬ ጊዶን ኣዴይኔ ማጫይ ኩሚ ኡቲዴስ፤ ቃሴ ፊሊስጼሜታ ሃላቃቲ ኡባቲካ ሄን ዴቴስ። ሳምሶኔይ ካኢሺን ቦላ ፖቄ ቦላ ኡቲ ጼሊዛ 3,000 ጊዲዛ ኣዴይኔ ማጫይ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኬ ግዶን አደይነ ማጫስ፥ ሄሳዳካ ፍልስፄመ ሀላቃት ኡባይ ኩምድ ደኦሶና። ሳምሶን ዱርሽን፥ ፖቅያ ቦላ ኡትድ በእያ ሄ ሙኩሉ ግድያ አደይነ ማጫስ በኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Keethaa giddon addeynne maccasi, hessadaka Filisxeeme halaqati ubbay kumidi de7oosona. Samsooni durishin, pooqiya bolla uttidi be7iya heedzu mukulu gidiya addeynne maccasi be7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ ወንዶችና ሴቶች ቤተ ጣዖቱን ሞልተውት ነበር፤ የፍልስጥኤማውያን ገዦችም በሙሉ በዚያ ነበሩ፤ ሳምሶን ሲጫወት ለማየት ሦስት ሺሕ ያህል ወንዶችና ሴቶች በጣራው ላይ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሕንጻውም ውስጥ ብዙ ወንዶችና ሴቶች እንዲሁም የፍልስጥኤም ገዢዎች ሁሉ ነበሩ፤ በሰገነት ላይ ሆነው ሶምሶን ሲያጫውታቸው የሚመለከቱ ሦስት ሺህ ወንዶችና ሴቶች ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኣዳራሽ ድማ ብሰብኡትን ኣንስትን መሊኡ ነበረ። እቶም ሹመኛታት ፍልስጥኤማውያንውን ኵሎም ኣብኡ ነበሩ። ሶምሶን ክፃወት እንተሎ ድማ ኣብ ልዕሊ ናሕሲ ኾይኖም ዝሪኡ ኣስታት ሰለስተ ሽሕ ሰብኡትን ኣንስትን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እታ ቤት ድማ ሰብኣይን ሰበይትን መሊኣ ነበረት። እቶም ሹማምቲ ፍልስጥኤማውያን ከአ ኩሎም ኣብኣ ነበሩ። ሲምሶን ኪስሕቕ ከሎ ድማ ኣብ ልዕሊ ናሕሲ ኾይኖም ዘርእዮ ኣስታት ሰለስተ ሽሕ ሰብኣይን ሰብይትን ነበሩ።