Judges 16:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እታ ቤት ድማ ብሰብኡትን ኣንስትን መሊኣ ነበረት። ኵሎም መሳፍንቲ ፍልስጥኤማውያን ድማ ኣብኡ ነበሩ። ኣብ ናሕሲ ድማ ሳምሶን ስፖርት ክጻወት ከሎ ዝዕዘቡ ኣስታት ሰለስተ ሽሕ ሰብኡትን ኣንስትን ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በቤትም ውስጥ ወንዶችና ሴቶች ሞልተውበት ነበር፤ የፍልስጥኤም መሳፍንትም ሁሉ በዚያ ነበሩ፤ በቤቱም ሰገነት ላይ ሶምሶን ሲጫወት የሚያዩ ሦስት ሺህ የሚያህሉ ወንዶችና ሴቶች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በቤትም ውስጥ ወንዶችና ሴቶች ሞልተውበት ነበር፥ የፍልስጥኤምም መኳንንት ሁሉ በዚያ ነበሩ፤ በቤቱም ሰገነት ላይ ሶምሶን ሲጫወት የሚያዩ ሦስት ሺህ የሚያህሉ ወንዶችና ሴቶች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ጊዜ ወንዶችና ሴቶች ቤተ ጣዖቱን ሞልተውት ነበር፤ የፍልስጥኤማውያን ገዦችም በሙሉ በዚያ ነበሩ፤ ሳምሶን ሲጫወት ለማየት ሦስት ሺህ ያህል ወንዶችና ሴቶች በጣራው ላይ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጎልያ ግዱዋን አቱማ አሳቱነ ማጫ አሳቱ ኩም ኡቴድኖ፤ ቃይ ሄዋን ፕልስጼማቱዋ ካፓቱ ኡባቱካ ደኢኖ። ሳምሶን ካእሽን፥ ጎልያ ቦላን ደምባዪደ ኬጼዳ ሳኣን ኡቲደ፥ ሄዙ ሻአ ግድያ አቱማ አሳቱነ ማጫ አሳቱ በኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Golliyaa gidduwaan attuma asatuunne mac'c'a asatuu kumi utteeddino; k'ay hewan Piliss's'eematuwaa kaappatuu ubbatuukka de'iino. Samssooni kaa'ishin, golliyaa bollan dembbayiide kees's'eedda sa'aan uttiide, heezzu sha"a gidiyaa attuma asatuunne mac'c'a asatuu be'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Keeththaa giddon addeynne maccay kumi uttides; qasse Filisxeemeta halaqati ubbatikka heen deettes. Samsooney kaa7ishin bolla pooqe bolla utti xeelliza 3,000 gidiza addeynne maccay dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኬ ጊዶን ኣዴይኔ ማጫይ ኩሚ ኡቲዴስ፤ ቃሴ ፊሊስጼሜታ ሃላቃቲ ኡባቲካ ሄን ዴቴስ። ሳምሶኔይ ካኢሺን ቦላ ፖቄ ቦላ ኡቲ ጼሊዛ 3,000 ጊዲዛ ኣዴይኔ ማጫይ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኬ ግዶን አደይነ ማጫስ፥ ሄሳዳካ ፍልስፄመ ሀላቃት ኡባይ ኩምድ ደኦሶና። ሳምሶን ዱርሽን፥ ፖቅያ ቦላ ኡትድ በእያ ሄ ሙኩሉ ግድያ አደይነ ማጫስ በኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Keethaa giddon addeynne maccasi, hessadaka Filisxeeme halaqati ubbay kumidi de7oosona. Samsooni durishin, pooqiya bolla uttidi be7iya heedzu mukulu gidiya addeynne maccasi be7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ ወንዶችና ሴቶች ቤተ ጣዖቱን ሞልተውት ነበር፤ የፍልስጥኤማውያን ገዦችም በሙሉ በዚያ ነበሩ፤ ሳምሶን ሲጫወት ለማየት ሦስት ሺሕ ያህል ወንዶችና ሴቶች በጣራው ላይ ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሕንጻውም ውስጥ ብዙ ወንዶችና ሴቶች እንዲሁም የፍልስጥኤም ገዢዎች ሁሉ ነበሩ፤ በሰገነት ላይ ሆነው ሶምሶን ሲያጫውታቸው የሚመለከቱ ሦስት ሺህ ወንዶችና ሴቶች ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣዳራሽ ድማ ብሰብኡትን ኣንስትን መሊኡ ነበረ። እቶም ሹመኛታት ፍልስጥኤማውያንውን ኵሎም ኣብኡ ነበሩ። ሶምሶን ክፃወት እንተሎ ድማ ኣብ ልዕሊ ናሕሲ ኾይኖም ዝሪኡ ኣስታት ሰለስተ ሽሕ ሰብኡትን ኣንስትን ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ቤት ድማ ሰብኣይን ሰበይትን መሊኣ ነበረት። እቶም ሹማምቲ ፍልስጥኤማውያን ከአ ኩሎም ኣብኣ ነበሩ። ሲምሶን ኪስሕቕ ከሎ ድማ ኣብ ልዕሊ ናሕሲ ኾይኖም ዘርእዮ ኣስታት ሰለስተ ሽሕ ሰብኣይን ሰብይትን ነበሩ። |