Judges 16:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳ ድማ፡ ፍልስጥኤማውያን ኣብ ልዕሌኻ ኣለዉ፡ ሲምሶን! ካብ ድቃሱ ተበራቢሩ ድማ፡ ከም ቀደመይ ወጺአ ክናወጽ እየ። እግዚኣብሄር ድማ ካብኡ ከም ዝረሓቐ ኣይፈለጠን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደሊላም፥ “ሶምሶን ሆይ! ፍልስጥኤማውያን መጡብህ” አለችው። ከእንቅልፉም ነቅቶ፥ “እወጣለሁ፤ እንደ ወትሮውም ጊዜ አደርጋለሁ፤ አጠፋቸዋለሁም” አለ። ነገር ግን እግዚአብሔር ከእርሱ እንደ ተለየው አላወቀም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርስዋም። ሶምሶን ሆይ፥ ፍልስጥኤማውያን መጡብህ አለችው። ከእንቅልፉም ነቅቶ። እወጣለሁ እንደ ወትሮውም ጊዜ አደርጋለሁ አለ። ነገር ግን እግዚአብሔር ከእርሱ እንደ ተለየው አላወቀም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሷም፥ “ሳምሶን፤ ፍልስጥኤማውያን መጡብህ” አለችው። ሳምሶን ከእንቅልፉ ነቅቶ፥ “እንደ ወትሮው አደርጋለሁ” አለ፤ ነገር ግን ጌታ እንደ ተወው አላወቀም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሳምሶና፥ ፕልስጼማቱ ይክቼድኖ!” ያጋዱ። ገምእሹዋፐ ቤጎቲደ፥ ካሰዋዳን ዱሰሬደ ባና ያጊደ ቆፔዳ፤ ሽን መና ጎዳይ አፐ ሻከት ክቼዳዋ እ ኤርቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Samssoona, Piliss's'eematuu yikichcheeddino!» yaagaaddu. Gem"ishuwaappe beegottiide, kasewaadan duusereetsaade baana yaagiide k'oppeedda; shin Med'inaa Goday aappe shaaketti kichcheeddawaa I eribeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, «Samsoonee! Filisxeeme asati ne bolla gakkida!» gadus; histtiin dhiskofe dagammi dendidi kaseyssaththo ooththana gi qoppides; gido attiin GODAY izappe shaakettichchoyssa izi eribeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ፥ «ሳምሶኔ! ፊሊስጼሜ ኣሳቲ ኔ ቦላ ጋኪዳ!» ጋዱስ፤ ሂስቲን ስኮፌ ዳጋሚ ዴንዲዲ ካሴይሳ ኦና ጊ ቆፒዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኢዛፔ ሻኬቲቾይሳ ኢዚ ኤሪቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ፥ “ሳምሶና፥ ፍልስፄመት ይዶሶና” ያጋሱ። እ ስኮፈ ባርክድ፥ ካሰይሳዳ ዱሰረዳ ባና ያግድ ቆፕስ፤ ሽን ጎዳይ እያፐ ሻከትዳይሳ ኤርቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya, “Samsoona, Filisxeemeti yidosona” yaagasu. I dhiskofe barkidi, kaseysada duuserethada baana yaagidi qopis; shin Goday iyape shaaketidaysa eribeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሷም፣ “ሳምሶን፤ ፍልስጥኤማውያን መጡብህ!” አለችው። ሳምሶን ከእንቅልፉ ነቅቶ፣ “እንደ ወትሮው አደርጋለሁ” አለ፤ ነገር ግን እግዚአብሔር እንደ ተወው አላወቀም ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ “ሶምሶን! ፍልስጥኤማውያን መጡብህ!” አለችው፤ እርሱም ከእንቅልፉ ነቅቶ “እንደ ወትሮው በጣጥሼ እሄዳለሁ” ብሎ አሰበ፤ እግዚአብሔርም እንደ ተለየው አላወቀም ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሶምሶን፥ ፍልስጥኤማውያን እኒሀዉ መፂኦምኻ!” በለቶ። ንሱ ድማ ኻብ ድቃሱ ተበራበረ፤ እግዚኣብሄር ከም ዝሓደጎ ስለ ዘይፈለጠ ኸዓ፥ ከም ቀደሙ፥ “ተቓሊሰ ኽወፅእ እየ” ኢሉ ሓሰበ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሲምሶን፡ ፍልስጥኤማውያን እነው ኣብ ልዕሌኻ በለቶ። ንሱ ድማ ካብ ድቃሱ ተበራበረ፡ እግዚኣብሄር ከም ዝሓደጎ ኣይፈለጠን እሞ፡ ከም ቀዳማይ ግዛት፡ ፍንሕንሒለ ኽወጽእ እየ፡ ኢሉ ሐሰበ። |