Judges 16:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብብርካ ደቀሰቶ። ንሓደ ሰብኣይ ጸዊዓ ድማ ነተን ሸውዓተ መዕጸዊ ጸጕሪ ካብ ርእሱ ኺላጽየን ገበረቶ። ንሳ ድማ ክትጭቆኖ ጀመረት፡ ሓይሉ ድማ ካብኡ ረሓቐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ስ​ዋም በጕ​ል​በቷ ላይ አስ​ተ​ኛ​ችው፤ ጠጕር ቈራ​ጭም ጠራች፤ እር​ሱም ሰባ​ቱን የራ​ሱን ጕን​ጕን ላጨው። ይደ​ክ​ምም ጀመረ፤ ኀይ​ሉም ከእ​ርሱ ሄደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርስዋም በጕልበትዋ ላይ አስተኛችው፤ አንድ ሰውም ጠራች፥ እርሱም ሰባቱን የራሱን ጕንጕን ላጨው። ልታዋርደውም ጀመረች፥ ኃይሉም ከእርሱ ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደሊላ፥ ሳምሶንን በጭኗ ላይ አስተኝታ እንቅልፍ እንዲወስደው ካደረገች በኋላ አንድ ሰው ጠርታ ሰባቱን የጠጉር ቈንዳላዎቹን አስላጨቻቸው፤ እርሷም ታስጨንቀው ጀመር፤ ኃይሉም ተለየው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳሊላ ሳምሶና ባረ ክዉዋን ገምእሽሳዱ፤ እት አሳ ጼስና ዪደ፥ አ ሁጲያ ላፑን ዳ ብናና ሜዴዳ፤ አ ዎልቃይ አፐ ዬዳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ አ ዋይስያዋ ዶማዱ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daliila Samssoona bare kiwuwaan gem"ishisaaddu; itti asaa s'eesina yiide, Aa huup'iyaa laappun datsa binnaanaa meedeedda; Aa wolk'k'ay aappe d'ayeedda. Hewaappe guyyiyaan, Aa waayissiyaawaa doommaaddu;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dalilay Samsoone ba wodira bolla dhiskisadus; issi as xeyga ehada iza hu7e laappun daththata meedisadus; iza wolqqayka izappe dhaydes; hessafe guye iza kawushsho oykkadus;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳሊላይ ሳምሶኔ ባ ዎዲራ ቦላ ስኪሳዱስ፤ ኢሲ ኣስ ጼይጋ ኤሃዳ ኢዛ ሁኤ ላፑን ዳታ ሜዲሳዱስ፤ ኢዛ ዎልቃይካ ኢዛፔ ይዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢዛ ካዉሾ ኦይካዱስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳልላ ሳምሶና ባ ዎድረ ቦላ ስክሳዳ እስ አስ ፄግን ይድ፥ እያ ሁጵያ ላፑን ዳ ብናና ሜድን እያ ዎልቃይ እያፐ ይስ። ሄሳፈ ጉየ፥ እያ ዋይሶ ዶማሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dalila Samsoona ba wodire bolla dhiskisada issi asi xeegin yidi, iya huuphiya laapun datha binaana meedin iya wolqay iyape dhayis. Hessafe guye, iya waayso doomasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደሊላ፣ ሳምሶንን በጭኗ ላይ አስተኝታ እንቅልፍ እንዲወስደው ካደረገች በኋላ አንድ ሰው ጠርታ ሰባቱን የጠጕር ቈንዳላዎቹን አስላጨቻቸው፤ እርሷም ታስጨንቀው ጀመር፤ ኀይሉም ተለየው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ደሊላ ሶምሶንን በጭንዋ ላይ አስተኝታ፤ እንቅልፍ እንዲወስደው አደረገች። አንድ ሰውም ጠርታ ሰባቱን የጠጒሩን ቁንዳላዎች እንዲቈረጡ አደረገች፤ ኀይሉም ከእርሱ ተለይቶት ስለ ነበር በማዋረድ ታስጨንቀው ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳ ኸዓ ኣብ ኣብራኻ ኣደቀሰቶ፤ ሓደ ሰብኣይ ፀዊዓ ድማ ነቲ ሸውዓተ ጕንጉን ርእሱ ኣላፀየቶ፤ ክተዋርዶውን ጀመረት፤ ንሱ ኸዓ ኽደክም ጀመረ፤ ሓይሉውን ካብኡ እናተፈለየ ኸደ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳ ኸአ ኣብ ኣብራኻ ኣደቀሰቶ፡ ሓደ ሰብኣይ ጸዊዓ ድማ ነቲ ሾብዓተ ሽርበ ርእሱ ኣላጸየት፡ ክትመልኮ ኸአ ጀመረት፡ ሓይሉውን ካብኡ ኸደ።