Judges 16:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብብርካ ደቀሰቶ። ንሓደ ሰብኣይ ጸዊዓ ድማ ነተን ሸውዓተ መዕጸዊ ጸጕሪ ካብ ርእሱ ኺላጽየን ገበረቶ። ንሳ ድማ ክትጭቆኖ ጀመረት፡ ሓይሉ ድማ ካብኡ ረሓቐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስዋም በጕልበቷ ላይ አስተኛችው፤ ጠጕር ቈራጭም ጠራች፤ እርሱም ሰባቱን የራሱን ጕንጕን ላጨው። ይደክምም ጀመረ፤ ኀይሉም ከእርሱ ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርስዋም በጕልበትዋ ላይ አስተኛችው፤ አንድ ሰውም ጠራች፥ እርሱም ሰባቱን የራሱን ጕንጕን ላጨው። ልታዋርደውም ጀመረች፥ ኃይሉም ከእርሱ ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደሊላ፥ ሳምሶንን በጭኗ ላይ አስተኝታ እንቅልፍ እንዲወስደው ካደረገች በኋላ አንድ ሰው ጠርታ ሰባቱን የጠጉር ቈንዳላዎቹን አስላጨቻቸው፤ እርሷም ታስጨንቀው ጀመር፤ ኃይሉም ተለየው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳሊላ ሳምሶና ባረ ክዉዋን ገምእሽሳዱ፤ እት አሳ ጼስና ዪደ፥ አ ሁጲያ ላፑን ዳ ብናና ሜዴዳ፤ አ ዎልቃይ አፐ ዬዳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ አ ዋይስያዋ ዶማዱ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daliila Samssoona bare kiwuwaan gem"ishisaaddu; itti asaa s'eesina yiide, Aa huup'iyaa laappun datsa binnaanaa meedeedda; Aa wolk'k'ay aappe d'ayeedda. Hewaappe guyyiyaan, Aa waayissiyaawaa doommaaddu; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dalilay Samsoone ba wodira bolla dhiskisadus; issi as xeyga ehada iza hu7e laappun daththata meedisadus; iza wolqqayka izappe dhaydes; hessafe guye iza kawushsho oykkadus; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳሊላይ ሳምሶኔ ባ ዎዲራ ቦላ ስኪሳዱስ፤ ኢሲ ኣስ ጼይጋ ኤሃዳ ኢዛ ሁኤ ላፑን ዳታ ሜዲሳዱስ፤ ኢዛ ዎልቃይካ ኢዛፔ ይዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢዛ ካዉሾ ኦይካዱስ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳልላ ሳምሶና ባ ዎድረ ቦላ ስክሳዳ እስ አስ ፄግን ይድ፥ እያ ሁጵያ ላፑን ዳ ብናና ሜድን እያ ዎልቃይ እያፐ ይስ። ሄሳፈ ጉየ፥ እያ ዋይሶ ዶማሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dalila Samsoona ba wodire bolla dhiskisada issi asi xeegin yidi, iya huuphiya laapun datha binaana meedin iya wolqay iyape dhayis. Hessafe guye, iya waayso doomasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደሊላ፣ ሳምሶንን በጭኗ ላይ አስተኝታ እንቅልፍ እንዲወስደው ካደረገች በኋላ አንድ ሰው ጠርታ ሰባቱን የጠጕር ቈንዳላዎቹን አስላጨቻቸው፤ እርሷም ታስጨንቀው ጀመር፤ ኀይሉም ተለየው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ደሊላ ሶምሶንን በጭንዋ ላይ አስተኝታ፤ እንቅልፍ እንዲወስደው አደረገች። አንድ ሰውም ጠርታ ሰባቱን የጠጒሩን ቁንዳላዎች እንዲቈረጡ አደረገች፤ ኀይሉም ከእርሱ ተለይቶት ስለ ነበር በማዋረድ ታስጨንቀው ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳ ኸዓ ኣብ ኣብራኻ ኣደቀሰቶ፤ ሓደ ሰብኣይ ፀዊዓ ድማ ነቲ ሸውዓተ ጕንጉን ርእሱ ኣላፀየቶ፤ ክተዋርዶውን ጀመረት፤ ንሱ ኸዓ ኽደክም ጀመረ፤ ሓይሉውን ካብኡ እናተፈለየ ኸደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳ ኸአ ኣብ ኣብራኻ ኣደቀሰቶ፡ ሓደ ሰብኣይ ጸዊዓ ድማ ነቲ ሾብዓተ ሽርበ ርእሱ ኣላጸየት፡ ክትመልኮ ኸአ ጀመረት፡ ሓይሉውን ካብኡ ኸደ። |