Judges 16:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳ ድማ፡ ልብኻ ምሳይ እንተ ዘይኰይኑ፡ ከመይ ጌርካ፡ የፍቅረካ እየ ትብል፧ ሰለስተ ግዜ ኣላጊጽካኒ ዓቢ ሓይልኻ ኣበይ ከምዘሎ ኣይነገርካኒን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደሊላም፥ “ ‘አንተ እወድድሻለሁ’ እንዴት ትለኛለህ? ልብህ ከእኔ ጋር አይደለም፤ ስታታልለኝ ይህ ሦስተኛ ጊዜህ ነው፥ ታላቅ ኀይልህም በምን እንደ ሆነ አልነገርኸኝም” አለችው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርስዋም። አንተ። እወድድሻለሁ እንዴት ትለኛለህ፥ ልብህ ከእኔ ጋር አይደለም? ስታታልለኝ ይህ ሦስተኛ ጊዜህ ነው፥ ታላቅ ኃይልህም በምን እንደ ሆነ አልነገርኸኝም አለችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም፥ “ሳታምነኝ እንዴት ‘እወድሻለሁ’ ትለኛለህ? ስታታልለኝና የኃይልህንም ታላቅነት ምስጢር ስትደብቀኝ ይህ ሦስተኛ ጊዜህ ነው” አለችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና አ፥ “ነ ዎዛናይ ታናና ደኤናን፥ ‘ታን ኔና ሲቃይ’ ዋታደ ጋይ? ታናን ሀዋና ሄዙ ገደ ካኣዳ። ኔን ሀ ዎልቃ አያፐ ደማድንቶ፥ ታዉ ኦዳባካ” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina Aa, «Ne wozanay taananna de'ennaan, ‹Taani neena siik'ay› waataade gay? Taanan hawaana heezzu gede kaa'aadda. Neeni ha wolk'k'aa ayaappe demmaadintto, taw odabaakka» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas iza, «Ne tana ammanakkashin waanada ne, ‹Ta nena siiqadis› gay? Ne tana hayssara heedzdzuto baleththadasa. Hayssa mala wolqqay ne asateththaa bolla awa baggan dizaakko taas yootabeekka» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢዛ፥ «ኔ ታና ኣማናካሺን ዋናዳ ኔ፥ ‹ታ ኔና ሲቃዲስ› ጋይ? ኔ ታና ሃይሳራ ሄቶ ባሌዳሳ። ሃይሳ ማላ ዎልቃይ ኔ ኣሳቴ ቦላ ኣዋ ባጋን ዲዛኮ ታስ ዮታቤካ» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን እያ፥ “ነ ዎዛናይ ታራ ዴና፥ ‘ዎይጋዳ ታ ነና ዶሳይስ’ ጋይ? ሄ ቶሆ ታና ጭማዳሳ። ኔኒ ሀ ምኖተ አዉፐ ደምያኮ ታዉ ኦዳ” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin iya, “Ne wozanay taara deenna, ‘Woygada ta nena dosayis’ gay? Heedzu toho tana cimmadasa. Neeni ha minotethaa awupe demmiyako taw oda” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም፣ “ሳታምነኝ እንዴት ‘እወድሻለሁ’ ትለኛለህ? ስታታልለኝና የኀይልህንም ታላቅነት ምስጢር ስትደብቀኝ ይህ ሦስተኛ ጊዜህ ነው” አለችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ እርስዋ “ልብህ ከእኔ ጋር ሳይሆን እንዴት እወድሻለሁ ትለኛለህ? ሦስት ጊዜ አታለልከኝ፤ እስከ አሁንም ይህን ሁሉ ብርታት ያገኘኸው ከምን እንደ ሆነ አልነገርከኝም” አለችው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳ ኸዓ ሶምሶን “ልብኻ ምሳይ ዘየለስ ከመይ ጌርካ ኢኻ ‘እፈትወኪ እየ’ እትብለኒ ዘለኻ? ሰለስተ ሻዕ ኣታሊልካኒ፤ እዝ ዓብዪ ሓይልኻ ብምንታይ ምዃኑውን ኣይነገርካንን” በለቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳ ኸአ፡ ልብኻ ዘይምሳይ ክንሱ ደአ ከመይ ጌርካ ኢኻ፡ እፈትወኪ እየ፡ እትብለኒ ዘሎኻ፡ ስለስተ ሳዕ ኣላጊጽካለይ፡ እዚ ዓብዩ ሓይልኻ ብምንታይ ምዃኑውን ኣይነገርካንን፡ በለቶ፡ |