Judges 16:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ደሊላ ሓደስቲ ገመዳት ወሲዳ ምስኡ ኣሰረቶ እሞ፡ ፍልስጥኤማውያን ኣብ ዙርያኻ ኣለዉ፡ ሲምሶን! ኣብቲ ክፍሊ ዝሓድሩ ሓሰውቲ ድማ ነበሩ። ካብ ሕቑፉ ድማ ከም ፈትሊ ቀደዶም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደሊላም ሰባት አዳዲስ ገመዶች ወስዳ በእነርሱ አሰረችው፤ የሚያደቡትም ሰዎች በጓዳዋ ውስጥ ተቀምጠው ነበር። እርስዋም፥ “ሶምሶን ሆይ! ፍልስጥኤማውያን መጡብህ” አለችው። ገመዶችንም ከክንዱ እንደ ፈትል በጣጠሳቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደሊላም አዲስ ገመድ ወስዳ በእርሱ አሰረችው፤ በጓዳዋም የተደበቁ ሰዎች ተቀምጠው ነበር። እርስዋም። ሶምሶን ሆይ፥ ፍልስጥኤማውያን መጡብህ አለችው። ገመዱንም ከክንዱ እንደ ፈትል በጣጠሰው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደሊላም አዳዲስ ገመዶች ወስዳ አሰረችው፤ ሰዎች በጓዳ ውስጥ ተደብቀው ነበር፤ እርሷም፥ “ሳምሶን ፍልስጥኤማውያን መጡብህ” አለችው። እርሱ ግን ክንዱ የታሰረባቸውን ገመዶች እንደ ፈትል ክር በጣጠሳቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳሊላ ኦራ ዎዶሩዋ አካደ፥ ሳምሶና ቃቻዱ። ቃይካ ባረ ቆልኦን አሳ ቆሳ ዎደ፥ “ሳምሶና፥ ፕልስጼማቱ ይክቼድኖ” ያጋዱ። ሽን እ ዎዶሩዋ ቀስያፐ ሻሉዋዳን ዱሰረ የጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daliila ooratsa wodoruwaa akkaade, Samssoona k'achchaaddu. K'aykka bare k'ol"on asaa k'osa wotsaade, «Samssoona, Piliss's'eematuu yikichcheeddino» yaagaaddu. Shin I wodoruwaa k'esiyaappe shaluwaadan duuseretsi yegeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dalilay ooraththa wodoro ekkada Samsoone qachchadus. Izis qol7a giddon naagettiza Filisxeeme asata woththada, «Samsoonee! Filisxeeme asati ne bolla gakkida» gadus. Izi gidikko wodoroza shalo duusereththiza mala ba qeseppe duusereththi yeggides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳሊላይ ኦራ ዎዶሮ ኤካዳ ሳምሶኔ ቃቻዱስ። ኢዚስ ቆልኣ ጊዶን ናጌቲዛ ፊሊስጼሜ ኣሳታ ዎዳ፥ «ሳምሶኔ! ፊሊስጼሜ ኣሳቲ ኔ ቦላ ጋኪዳ» ጋዱስ። ኢዚ ጊዲኮ ዎዶሮዛ ሻሎ ዱሴሬዛ ማላ ባ ቄሴፔ ዱሴሬ ዬጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳልላ ኦራ ዎዶሮ ኤካዳ ሳምሶና ቃቻሱ። ቆልአን አሰ ቆታ ዎዳ፥ “ሳምሶና፥ ፍልስፄመት ይዶሶና” ያጋሱ። ሽን እ ዎዶሩዋ ባ ቀስያፐ ሻሎዳ ዱሰረ የግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dalila ooratha wodoro ekada Samsoona qachasu. Qol7an ase qotta wothada, “Samsoona, Filisxeemeti yidosona” yaagasu. Shin I wodoruwa ba qesiyape shaloda duuserethi yeggis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደሊላም አዳዲስ ገመዶች ወስዳ አሰረችው፤ ሰዎች በጓዳ ውስጥ ተደብቀው ነበር፤ እርሷም፣ “ሳምሶን ፍልስጥኤማውያን መጡብህ” አለችው። እርሱ ግን ክንዱ የታሰረባቸውን ገመዶች እንደ ፈትል ክር በጣጠሳቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ደሊላም አዲስ ገመድ ወስዳ አሰረችው፤ በሌላ ክፍል ሆነው የሚጠባበቁ ወንዶች ስለ ነበሩ እርሷ “ሶምሶን፥ ፍልስጥኤማውያን መጡብህ” ስትል ጮኸች፤ እርሱ ግን ገመዱን ከክንዱ እንደ ፈትል በጣጠሰው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደሊላ ድማ ሓድሽ ገመድ ወሲዳ ንሶምሶን ብእኡ ኣሰረቶ። “ሶምሶን! ፍልስጥኤማውያን እንሆ መፂኦምኻ!” በለቶ። እቶም ሕቡኣት ሰባት ከዓ ኣብቲ ውሻጠ ነበሩ። ንሱ ግና ኻብ ቀላፅሙ ኸም ፈትሊ በተኾ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደሊላ ኸእ ንሲምሶን፡ ክሳዕ ሕጂ ኣላጊጽካለይ፡ ሓሶት ተዛሪብካኒ ኢኻ፡ ብምንታይ ከም እትእሰር ደአ ንገርኒ በለቶ። ነቲ ሾብዓተ ሽርበ ርእሰይ ምስ ቅጥኒ እንተ አለምክዮ በላ። |