Judges 16:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ደሊላ ሓደስቲ ገመዳት ወሲዳ ምስኡ ኣሰረቶ እሞ፡ ፍልስጥኤማውያን ኣብ ዙርያኻ ኣለዉ፡ ሲምሶን! ኣብቲ ክፍሊ ዝሓድሩ ሓሰውቲ ድማ ነበሩ። ካብ ሕቑፉ ድማ ከም ፈትሊ ቀደዶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደሊ​ላም ሰባት አዳ​ዲስ ገመ​ዶች ወስዳ በእ​ነ​ርሱ አሰ​ረ​ችው፤ የሚ​ያ​ደ​ቡ​ትም ሰዎች በጓ​ዳዋ ውስጥ ተቀ​ም​ጠው ነበር። እር​ስ​ዋም፥ “ሶም​ሶን ሆይ! ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን መጡ​ብህ” አለ​ችው። ገመ​ዶ​ች​ንም ከክ​ንዱ እንደ ፈትል በጣ​ጠ​ሳ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደሊላም አዲስ ገመድ ወስዳ በእርሱ አሰረችው፤ በጓዳዋም የተደበቁ ሰዎች ተቀምጠው ነበር። እርስዋም። ሶምሶን ሆይ፥ ፍልስጥኤማውያን መጡብህ አለችው። ገመዱንም ከክንዱ እንደ ፈትል በጣጠሰው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደሊላም አዳዲስ ገመዶች ወስዳ አሰረችው፤ ሰዎች በጓዳ ውስጥ ተደብቀው ነበር፤ እርሷም፥ “ሳምሶን ፍልስጥኤማውያን መጡብህ” አለችው። እርሱ ግን ክንዱ የታሰረባቸውን ገመዶች እንደ ፈትል ክር በጣጠሳቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳሊላ ኦራ ዎዶሩዋ አካደ፥ ሳምሶና ቃቻዱ። ቃይካ ባረ ቆልኦን አሳ ቆሳ ዎደ፥ “ሳምሶና፥ ፕልስጼማቱ ይክቼድኖ” ያጋዱ። ሽን እ ዎዶሩዋ ቀስያፐ ሻሉዋዳን ዱሰረ የጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daliila ooratsa wodoruwaa akkaade, Samssoona k'achchaaddu. K'aykka bare k'ol"on asaa k'osa wotsaade, «Samssoona, Piliss's'eematuu yikichcheeddino» yaagaaddu. Shin I wodoruwaa k'esiyaappe shaluwaadan duuseretsi yegeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dalilay ooraththa wodoro ekkada Samsoone qachchadus. Izis qol7a giddon naagettiza Filisxeeme asata woththada, «Samsoonee! Filisxeeme asati ne bolla gakkida» gadus. Izi gidikko wodoroza shalo duusereththiza mala ba qeseppe duusereththi yeggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳሊላይ ኦራ ዎዶሮ ኤካዳ ሳምሶኔ ቃቻዱስ። ኢዚስ ቆልኣ ጊዶን ናጌቲዛ ፊሊስጼሜ ኣሳታ ዎዳ፥ «ሳምሶኔ! ፊሊስጼሜ ኣሳቲ ኔ ቦላ ጋኪዳ» ጋዱስ። ኢዚ ጊዲኮ ዎዶሮዛ ሻሎ ዱሴሬዛ ማላ ባ ቄሴፔ ዱሴሬ ዬጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳልላ ኦራ ዎዶሮ ኤካዳ ሳምሶና ቃቻሱ። ቆልአን አሰ ቆታ ዎዳ፥ “ሳምሶና፥ ፍልስፄመት ይዶሶና” ያጋሱ። ሽን እ ዎዶሩዋ ባ ቀስያፐ ሻሎዳ ዱሰረ የግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dalila ooratha wodoro ekada Samsoona qachasu. Qol7an ase qotta wothada, “Samsoona, Filisxeemeti yidosona” yaagasu. Shin I wodoruwa ba qesiyape shaloda duuserethi yeggis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደሊላም አዳዲስ ገመዶች ወስዳ አሰረችው፤ ሰዎች በጓዳ ውስጥ ተደብቀው ነበር፤ እርሷም፣ “ሳምሶን ፍልስጥኤማውያን መጡብህ” አለችው። እርሱ ግን ክንዱ የታሰረባቸውን ገመዶች እንደ ፈትል ክር በጣጠሳቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ደሊላም አዲስ ገመድ ወስዳ አሰረችው፤ በሌላ ክፍል ሆነው የሚጠባበቁ ወንዶች ስለ ነበሩ እርሷ “ሶምሶን፥ ፍልስጥኤማውያን መጡብህ” ስትል ጮኸች፤ እርሱ ግን ገመዱን ከክንዱ እንደ ፈትል በጣጠሰው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደሊላ ድማ ሓድሽ ገመድ ወሲዳ ንሶምሶን ብእኡ ኣሰረቶ። “ሶምሶን! ፍልስጥኤማውያን እንሆ መፂኦምኻ!” በለቶ። እቶም ሕቡኣት ሰባት ከዓ ኣብቲ ውሻጠ ነበሩ። ንሱ ግና ኻብ ቀላፅሙ ኸም ፈትሊ በተኾ።
Amharic Tigrinya 2011 ደሊላ ኸእ ንሲምሶን፡ ክሳዕ ሕጂ ኣላጊጽካለይ፡ ሓሶት ተዛሪብካኒ ኢኻ፡ ብምንታይ ከም እትእሰር ደአ ንገርኒ በለቶ። ነቲ ሾብዓተ ሽርበ ርእሰይ ምስ ቅጥኒ እንተ አለምክዮ በላ።