Judges 15:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሲምሶን ድማ፡ ከምዚ እንተ ገበርኩም፡ ሕነኹም ክፈድየልኩም እየ፡ ብድሕሪኡ ድማ ደው ክብል እየ፡ በሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሶምሶንም አላቸው- “ይህን ብታደርጉም ደስ አይለኝም፤ በቀሌ ከአንድ ሰው ብቻ አይደለም፤ ሁላችሁንም እበቀላችኋለሁ፤ ከዚያም በኋላ አርፋለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሶምሶንም። እናንተ እንዲሁ ብታደርጉ እኔ እበቀላችኋለሁ፥ ከዚያም በኋላ ዐርፋለሁ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳምሶንም፥ “እንግዲህ እናንተ ይህን ካደረጋችሁ እኔ ደግሞ ሳልበቀላችሁ አልመለስም” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳምሶን ኡንቱንቶ፥ “ህንተንቱ ሄዋ ኦዳ ድራዉ፥ ሀሉዋ ከሰናን አግከ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Samssooni unttunttoo, «Hinttenttu hewaa ootseedda diraw, haluwaa kesennaan aggikke» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Samsooney isttas, «Intte hessa ooththida gishshas tani halo kessontta aggike» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳምሶኔይ ኢስታስ፥ «ኢንቴ ሄሳ ኦዳ ጊሻስ ታኒ ሃሎ ኬሶንታ ኣጊኬ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳምሶን ኤንታኮ፥ “ህንተ ሄሳ ኦዳ ግሾ ታ ሀሎ ከዮና አግከ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Samsooni entako, “Hinte hessa oothida gisho ta halo keyonna aggike” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳምሶንም፣ “እንግዲህ እናንተ ይህን ካደረጋችሁ እኔ ደግሞ ሳልበቀላችሁ አልመለስም” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሶምሶንም “እንግዲህ እናንተ ይህን አድርጋችኋል፤ እኔ ደግሞ እናንተን ሳልበቀል አልተዋችሁም!” ብሎ ማለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሶምሶን ከዓ “እምበኣር እዙይ ካብ ገበርኩም፥ ኣነ ኸዓ ገና ኣፀቢቐ ሕነ እንተይፈደኹ ኣይሓድገኩምን እየ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሲምሶን ከአ፡ ከምዚ እኳ እንተ ገበርኩም፡ ኣነስ ኣጸቢቐ ሕነ ኺፈድዮኩም እየ፡ ድሕርቲ እየ ዝሐድጎ፡ በልም። |