Judges 15:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍልስጥኤማውያን ድማ፡ እዚ ዝገበረ መን እዩ፧ ንሳቶም ድማ፡ ሲምሶን ወዲ ቲምናዊ፡ ንሰበይቱ ወሲዱ ንብጻዩ ስለ ዝሃባ፡ መለሱ። ፍልስጥኤማውያን ድማ ደይቦም ንዓኣን ንኣቦኣን ብሓዊ ኣቃጸሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፍልስጥኤማውያንም፥ “ይህን ያደረገ ማን ነው?” አሉ። እነርሱም፥ “ሚስቱን ወስዶ ለሚዜው አጋብቶበታልና የቴምናታዊዉ አማች ሶምሶን ነው” አሉአቸው። ፍልስጥኤማውያንም ወጥተው የአባቷን ቤትና እርስዋን አባቷንም በእሳት አቃጠሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፍልስጥኤማውያንም። ይህን ያደረገው ማን ነው? አሉ። እነርሱም። ሚስቱን ወስዶ ለሚዜው አጋብቶበታልና የተምናዊው አማች ሶምሶን ነው አሉ። ፍልስጥኤማያንም ወጥተው ሴቲቱንና አባትዋን በእሳት አቃጠሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፍልስጥኤማውያን፥ “ይህን ያደረገው ማን ነው?” ብለው ሲጠይቁ፥ “ሚስተ ለሚዜው ስለ ተሰጠችበት የቲምናዊው ዐማች ሳምሶን ነው” የሚል መልስ አገኙ። ስለዚህም ፍልስጥኤማውያን ወጥተው ሴቲቱንና አባቷን በእሳት አቃጥለው ገደሏቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፕልስጼማቱ፥ “ሀዋ ኦዳዌ ኦኔ?” ያጊደ ኦቼድኖ። ሽን አሳይ፥ “ሳምሶን ኦዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ ትምና አሳ ግድያ አ ቦሉ፥ አ ማቻቶ አ ሚዝያዉ እሜዳ ድራሳ” ያጌዳ። ፕልስጼማቱ ቢደ፥ ኦዉነ እ አዉዋ ታማን ጹጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Piliss's'eematuu, «Hawaa ootseeddawe oonee?» yaagiide oochcheeddino. Shin asay, «Samssooni ootseedda; ayaw gooppe, Timina asaa gidiyaa Aa bolluu, Aa machchatto Aa miiziyaw immeedda dirassa» yaageedda. Piliss's'eematuu biide, owunne I aawuwaa taman s'uuggeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeemeti ba garsan, «Hayssa ooththiday oonee?» giidi issoy issaara oyshettidi iza machchiya iza laggetappe issaas imettida Temina dere asaa bollo Samsoone gididayssa erida; hessa gishshas Filisxeeme asay kezidi maccassayonne izi aawaa taman xuuggida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፊሊስጼሜቲ ባ ጋርሳን፥ «ሃይሳ ኦዳይ ኦኔ?» ጊዲ ኢሶይ ኢሳራ ኦይሼቲዲ ኢዛ ማቺያ ኢዛ ላጌታፔ ኢሳስ ኢሜቲዳ ቴሚና ዴሬ ኣሳ ቦሎ ሳምሶኔ ጊዲዳይሳ ኤሪዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ፊሊስጼሜ ኣሳይ ኬዚዲ ማጫሳዮኔ ኢዚ ኣዋ ታማን ጹጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፍልስፄመት፥ “ሀይሳ ኦዳይ ኦኔ?” ያግድ ኦይችዶሶና። አሳይ፥ “ሄሳ ኦዳይ ሳምሶና። ትምና አስ ግድዳ እያ ቦሎይ፥ እያ ማችዉ እያ ላዛንስ እምዳ ግሾ ሄሳ ኦስ” ያግዶሶና። ፍልስፄመት ብድ እዮነ እ አዋ ታማን ፁግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeemeti, “Haysa oothiday oonee?” yaagidi oychidosona. Asay, “Hessa oothiday Samsoona. Timina asi gidida iya bolloy, iya machiw iya laazanthas immida gisho hessa oothis” yaagidosona. Filisxeemeti bidi iyonne I aawa taman xuuggidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፍልስጥኤማውያን፣ “ይህን ያደረገው ማን ነው?” ብለው ሲጠይቁ፣ “ሚስቱ ለሚዜው ስለ ተሰጠችበት የተምናዊው ዐማች ሳምሶን ነው” የሚል መልስ አገኙ። ስለዚህም ፍልስጥኤማውያን ወጥተው ሴቲቱንና አባቷን በእሳት አቃጥለው ገደሏቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ፍልስጥኤማውያን ይህን ያደረገው ማን እንደሆን በጠየቁ ጊዜ፥ ሶምሶን መሆኑን ተረዱ፤ የቲምና ተወላጅ የሆነው ዐማቱ የሶምሶንን ሚስት ሚዜው ለነበረ ሌላ ሰው ሰጥቶበት ነበር፤ ስለዚህ ፍልስጥኤማውያን ሄደው ሴቲቱንና አባቷን በእሳት አቃጠሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ፍልስጥኤማውያን “እዙይ ዝገበረ መን እዩ?” ኢሎም ጠየቑ። “እቲ ቲምናታዊ ሰብኣይ፥ ሰበይቱ ወሲዱ ንዓርኩ ስለ ዝሃቦ፥ ሶምሶን ሰብኣይ ጓሉ እዩ” ኢሎም መለሱሎም። እቶም ፍልስጥኤማውያን ድማ ደዪቦም፥ ንኣኣን ነቦኣን ብሓዊ ኣቃፀልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ፍልስጤኤማውያን፡ እዚ ዝገበረ መን እዩ በሉ። ሲምሶን፡ ሰብኣይ ጓሉ ነቲ ቲምናታዊ፡ ሰበይቱ ወሲዱ ንዓርኩ ስለ ዝሀቦ፡ ንሱ እዩ፡ በሉ። እቶም ፍልስጤኤማውያን ድማ ደዩቦም፡ ንእኣን ነቦኣን ብሓዊ ኣንደድዎም። |