Judges 15:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ግና ኣብ መንጋጋ ዝነበረ ጕድጓድ ሰደደ፡ ካብኡ ድማ ማይ ወጸ። ምስ ሰተየ ድማ መንፈሱ መሊሱ ህያው ኮነ፤ ስለዚ ድማ ክሳብ ሎሚ ኣብ ሌሂ ዘላ ኤንሃቆረ ኢሉ ሰመያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የዚ​ያ​ችን የአ​ህያ መን​ጋጋ አጥ​ንት ስን​ጥ​ቃት ከፈተ፤ ከእ​ር​ስ​ዋም ውኃ ወጣ፤ እር​ሱም ጠጣ፤ ነፍ​ሱም ተመ​ለ​ሰች፤ ከውኃ ጥሙም ዐረፈ። ስለ​ዚ​ህም የዚያ ቦታ ስም እስከ ዛሬ ድረስ “ነቅዐ አጽመ መን​ሰክ” ተብሎ ተጠራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም በሌሒ ያለውን አዘቅት ሰነጠቀ፥ ከእርሱም ውኃ ወጣ፤ እርሱም ጠጣ፥ ነፍሱም ተመለሰች፥ ተጠናከረም። ስለዚህም የዚያን ቦታ ስም ዓይንሀቆሬ ብሎ ጠራው፤ ይህም እስከ ዛሬ ድረስ በሌሒ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔርም በሌሒ ዐለት ሰነጠቀለት፤ ከዚያም ውኃ ወጣ፤ ሳምሶንም ያን ሲጠጣ በረታ፤ መንፈሱም ታደሰ። ስለዚህ ያ ምንጭ ዓይንሀቆሬሸ ተባለ፤ እስከ ዛሬም ድረስ በዚያው በሌሒ ይገኛል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያግና ጾሳይ ሌሀን ደእያ ጋድያ ጳልቂና፥ አፐ ሃይ ከሴዳ። ሳምሶን ሄ ሃፐ ኡሺደ አሌዳ ድራዉ፥ አዉ ሸምፑ ስሜዳ። ያትና፥ ሄ ሳኣ አይን-ሀቆረ ያጊደ ሱንዳ። ሄዌ ሀቼ ጋካናዉ ሌሀን ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaagina S'oossay Leehan de'iyaa gadiyaa p'alk'k'ina, aappe haatsay kesseedda. Samssooni he haatsaappe ushiidde aleeda diraw, aw shemppu simmeedda. Yaatina, he sa'aa Ayni-Hak'k'oore yaagiide suntseedda. Hewe hachche gakkanaw Leehan de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossi Leehan diza biittaa phalqiin izappe haaththi kezides. Samsooney he haaththaafe uyidi alida gishshas izas shemppoy simmides. Hessa gishshas he soho, «En-Haqqore» gi sunththides. Hessi hach gakkanaas Leehan dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሲ ሌሃን ዲዛ ቢታ ጳልቂን ኢዛፔ ሃ ኬዚዴስ። ሳምሶኔይ ሄ ሃፌ ኡዪዲ ኣሊዳ ጊሻስ ኢዛስ ሼምፖይ ሲሚዴስ። ሄሳ ጊሻስ ሄ ሶሆዛ፥ «ኤን-ሃቆሬ» ጊ ሱንዴስ። ሄሲ ሃች ጋካናስ ሌሃን ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ ለሀን ደእያ አፎ ካካ ጳልቅን እያፐ ሃ ከይስ። ሳምሶን ሄ ሃ ኡይድ አልዳ ዎደ እያዉ ሸምፖይ ስምስ። ሄሳ ግሾ፥ ሄ በሳ አይን-ሀቆረ ያግድ ፄግስ። ሄ በሳይ ሀች ጋካናዉ ለሀን ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay Lehan de7iya aafo kakaa phalqin iyape haathi keyis. Samsooni he haatha uyidi alida wode iyaw shempoy simmis. Hessa gisho, he bessaa Ayn-Haqore yaagidi xeegis. He bessay hachi gakanaw Lehan de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም በሌሒ ዐለት ሰነጠቀለት፤ ከዚያም ውሃ ወጣ፤ ሳምሶንም ያን ሲጠጣ በረታ፤ መንፈሱም ታደሰ። ስለዚህ ያ ምንጭ ዓይንሀቆሬ ተባለ፤ እስከ ዛሬም ድረስ በዚያው በሌሒ ይገኛል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በሌሂ ያለው ጐድጓዳ ቦታ ከፈተለት፤ ከእርሱም ውሃ ወጣ፤ በጠጣም ጊዜ መንፈሱ ተመልሶለት ተጠናከረ፤ ስለዚህም ያ ቦታ “ዐይን ሃቆሬ” የተባለ። እርሱም እስከ ዛሬ ድረስ በሌሂ ይገኛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እግዚኣብሄር ነታ ኣብ ሌሒ ዝነበረት ዓማቝ ቦታ ሰንጠቓ፤ ካብኣ ድማ ማይ ወፀ። ምስ ሰተየ ድማ ሓይሉ ተመለሰ እሞ ሓወየ። ስለዙይ ስማ ዓይንሃቆሬ ኢሉ ሰመያ፤ ንሳ ኽሳዕ ሎሚ ኣብ ሌሒ ኣላ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኣምላኽ ነታ ኣብ ሌሒ ዝነበረት ገንኦ ሰንጠቓ፡ ካብኣ ድማ ማይ ወጸ። ምስ ሰተየ ድማ መንፈሱ ተመልሰ፡ ሓወየ ኸአ። ስለዚ ስማ ዔንሀቆረ ሰመያ፡ ንሳ ኸሳዕ ሎሚ ኣብ ሌሒ አላ።