Judges 15:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ሌሂ ምስ መጸ ድማ ፍልስጥኤማውያን ኣንጻሩ ኣእወዩሉ፡ መንፈስ እግዚኣብሄር ድማ ብሓይሊ መጸ፡ ኣብ ቅልጽሙ ዝነበረ ገመዳት ድማ ከም ብሓዊ ዝነደደ ልሕጺ እንጣጢዕ ኰኑ፡ መትሓዚታቱ ድማ ካብ ኣእዳዉ ተፈልየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአህያ መንጋጋ አጥንት ወደ ተባለ ቦታም ደረሰ፤ ፍልስጥኤማውያንም ደንፍተው ተቀበሉት፤ ወደ እርሱም ሮጡ። የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ላይ አደረ፤ በክንዱም ያሉ እነዚያ ገመዶች በእሳት ላይ እንደ ተጣለ ገለባ ሆኑ፤ ማሰሪያውም ከክንዱ ተፈታ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ሌሒ በመጣ ጊዜም ፍልስጥኤማውያን እልል እያሉ ተገናኙት። የእግዚአብሔርም መንፈስ በኃይል ወረደበት፤ ክንዱም የታሰረበት ገመድ በእሳት እንደ ተበላ እንደ ተልባ እግር ፈትል ሆነ፥ ማሰሪያዎቹም ከእጁ ወደቁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳምሶን ሌሒ እንደደረሰም ፍልስጥኤማውያን እየጮኹ ወደ እርሱ መጡ፤ በዚህ ጊዜ የጌታ መንፈስ በሳምሶን ላይ በኃይል ወረደበት። እጆቹ የታሰሩበትም ገመድ እሳት ውስጥ እንደ ገባ የተልባ እግር ፈትል ሆኖ ከእጆቹ ላይ ወደቀ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳምሶን ሌሀ ቤዳ ዎደ፥ ፕልስጼማ አሳቱ ናሸቻን ዋሲደ፥ አናና ጋከታናዉ ዬድኖ። መና ጎዳ አያናይ አ ቦላ ዎልቃፐ ዎዳ፤ አ ኩሽያ ቃች ዎዳ ዎዶሩዋ፥ ሻሉ ታማ በኢደ ዱጽያዋዳን፥ ዱሰረ የጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Samssooni Leeha beedda wode, Piliss's'eema asatuu nashechchaan waasiide, aanana gaketanaw yeeddino. Med'inaa Godaa Ayyaanay Aa bolla wolk'k'aappe wod'd'eedda; Aa kushiyaa k'achchi wotseedda wodoruwaa, shaluu tamaa be'iide duus's'iyaawaadan, duuseretsi yegeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Samsooney Leeha bida wode Filisxeeme asati wocamidi izara gayttanaas yida; GODAA Ayanay iza bolla wodhdhidi izas wolqqa immides; iza kushe qachchi woththida wodorozikka taman gelida shalo mala duuxeretti wodhdhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳምሶኔይ ሌሃ ቢዳ ዎዴ ፊሊስጼሜ ኣሳቲ ዎጫሚዲ ኢዛራ ጋይታናስ ዪዳ፤ ጎዳ ኣያናይ ኢዛ ቦላ ዎዲ ኢዛስ ዎልቃ ኢሚዴስ፤ ኢዛ ኩሼ ቃቺ ዎዳ ዎዶሮዚካ ታማን ጌሊዳ ሻሎ ማላ ዱጼሬቲ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳምሶን ለሀ ብዳ ዎደ ፍልስፄመት ቡራቅሸ እያኮ ይዶሶና። ጎዳ አያናይ እያ ቦላ ዎልቃን ዎስ። እያ ኩሸይ ቃሸትዳ ዎዶሮይ ሻሎይ ታማ በእድ ዱፀረተይሳዳ ዱፀረት ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Samsooni Leha bida wode Filisxeemeti buraaqishe iyako yidosona. Godaa Ayyaanay iya bolla wolqan wodhis. Iya kushey qashetida wodoroy shaloy tama be7idi duuxereteysada duuxereti wodhis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳምሶን ሌሒ እንደ ደረሰም ፍልስጥኤማውያን እየጮኹ ወደ እርሱ መጡ፤ በዚህ ጊዜ የእግዚአብሔር መንፈስ በሳምሶን ላይ በኀይል ወረደበት። እጆቹ የታሰሩበትም ገመድ እሳት ውስጥ እንደ ገባ የተልባ እግር ፈትል ሆኖ ከእጆቹ ላይ ወደቀ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሶምሶንም ወደ ሌሒ በመጣ ጊዜ ፍልስጥኤማውያን እየደነፉ መጡበት፤ የእግዚአብሔር መንፈስ አበረታው፤ ክንዱ የታሰሩበት ገመዶች እሳት እንደ ነካቸው የሐር ፈትል ከእጁ ላይ ቀልጠው ወደቁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ሌሒ ምስ ቀረበ ኸዓ፥ እቶም ፍልስጥኤማውያን ዕልል እናበሉ ተቐበልዎ። መንፈስ እግዚኣብሄር ድማ ናብ ልዕሊኡ ወረደ፤ እቲ ኣብ ቀላፅሙ ዝነበረ ገመዳት ከዓ ሓዊ ኸም ዝበልዖ ፈትሊ እንጣጢዕ ኾነ። እቲ መእሰሪኡ መኺኹ ኸዓ ኻብ ኣእዳዉ ወደቐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ሌሒ ምስ መጸ ኸአ፡ እቶም ፍልስጥኤምዋያን እልል እናበሉ ተቐበልዎ። መንፈስ እግዚኣብሄር ድማ ናብ ልዕሊኣኡ ወረደ፡ እቲ ኣብ ቀላጽሙ ዝነበረ ኣግማድ ከአ ሓዊ ኸም ዝበልዖ ፈትሊ እንጣጢዕ ኮነ። እቲ መእሰሪኡ ኸአ ካብ ኣእዳው መኸኸ። |