Judges 15:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ድማ፡ ኣብ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ክንህበካ፡ ክንኣስረካ ኢና ወሪድና። ሲምሶን ድማ፡ ባዕልኹም ከም ዘይትወድቁኒ ምሓሉለይ፡ በሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም፥ “አስረን በፍልስጥኤማውያን እጅ አሳልፈን ልንሰጥህ መጥተናል” አሉት። ሶምሶንም፥ “እናንተ እንዳትገድሉኝ ማሉልኝ፤ ለእነርሱም አሳልፋችሁ ስጡኝ፤ እናንተ ግን ከእኔ ጋር አትዋጉ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም። አስረን በፍልስጥኤማውያን እጅ አሳልፈን ልንሰጥህ መጥተናል አሉት። ሶምሶንም። እናንተ እንዳትገድሉኝ ማሉልኝ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም፥ “አስረን ለፍልስጥአማውያን ልንሰጥህ ይኸው መጥተናል” አሉት። ሳምሶንም፥ “እናንተ ራሳችሁ ላትገድሉኝ ማሉልኝ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱካ ዛረደ፥ “ኑን ሀዋ ዬዳዌ ኔና ቃቺደ፥ ፕልስጼማቶ አደ እማናሳ” ያጌድኖ። ሳምሶን ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ህንተንቱ ሁጲያዉ ታና ዎናዳን ጫቂተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttukka zaaretsiide, «Nuuni hawaa yeeddawe neena k'achchiide, Piliss's'eematoo aatsiide immanaassa» yaageeddino. Samssooni unttuntta, «Hinttenttu hinttenttu huup'iyaw taana wod'enaadan c'aak'k'ite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttika qasseka, «Nuni hayssa yiday nena qachchidi Filisxeemetas aaththi immanaassa» gida. Samsooney isttas, «Intte intte baggara tana wodhontta mala taas caaqqite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲካ ቃሴካ፥ «ኑኒ ሃይሳ ዪዳይ ኔና ቃቺዲ ፊሊስጼሜታስ ኣ ኢማናሳ» ጊዳ። ሳምሶኔይ ኢስታስ፥ «ኢንቴ ኢንቴ ባጋራ ታና ዎንታ ማላ ታስ ጫቂቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ዛሪድ፥ “ኑኒ ይዳይ ነና ቃችድ፥ ፍልስፄመታስ አድ እማናሳ” ያግዶሶና። ሳምሶን ዛሪድ፥ “ህንተ ኑ ነና ዎኮ ግድ ታዉ ጫቅተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti zaaridi, “Nuuni yiday nena qachidi, Filisxeemetas aathidi immanaasa” yaagidosona. Samsooni zaaridi, “Hinte nu nena wodhoko gidi taw caaqite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም፣ “አስረን ለፍልስጥኤማውያን ልንሰጥህ ይኸው መጥተናል” አሉት። ሳምሶንም፣ “እናንተ ራሳችሁ ላትገድሉኝ ማሉልኝ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም “እኛ አሁን ወደዚህ የመጣነው አንተን አስረን ለእነርሱ አሳልፈን ልንሰጥህ ነው” አሉት። ሶምሶንም “እናንተ ራሳችሁ እንደማትገድሉኝ ማሉልኝ” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ከዓ “ኣሲርና ናብ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ክነሕልፈካ ኢና ዝወረድና” በልዎ። ሶምሶን ድማ “እምበኣር ንስኻትኩም ከም ዘይትቐትሉኒ መሓሉለይ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ከአ፡ ኣሲርና ኣብ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ከነሕልፈካ ኢና ዝወረድና፡ በልዎ። ሲምሶን ድማ፡ ንስኻትኩም ደአ ኸይትጎብጡኒ ምሐሉለይ በሎም። |