Judges 15:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሰብ ይሁዳ፡ ስለምንታይ ኣንጻርና ትስጉሙ፧ ንሳቶም ድማ ከምዚ ኢሎም መለሱ፦ ንሲምሶን ክንኣስሮ ደየብና፣ ከምቲ ንሱ ዝገበረልና ክንገብሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የይ​ሁ​ዳም ሰዎች ሁሉ፥ “በእኛ ላይ የወ​ጣ​ች​ሁት ለም​ን​ድን ነው?” አሉ። እነ​ር​ሱም፥ “ሶም​ሶ​ንን ልና​ስር፥ እን​ዳ​ደ​ረ​ገ​ብ​ንም ልና​ደ​ር​ግ​በት መጥ​ተ​ናል” አሏ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የይሁዳም ሰዎች። በእኛ ላይ የወጣችሁት ለምንድር ነው? አሉ። እነርሱም። ሶምሶንን ልናስር፥ እንዳደረገብንም ልናደርግበት መጥተናል አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የይሁዳም ሰዎች፥ “ልትወጉን የመጣችሁት ለምንድን ነው?” ሲሉ ጠየቋቸው። እነርሱም “እኛ የመጣነው ሳምሶንን ልና ስርና ያደረገብንን ልናደርግበት ነው” ብለው መለሱላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሁዳ አሳይ ኡንቱንታ፥ “አያዉ ኑና ኦላናዉ ዬድቴ?” ያጊደ ኦቼዳ። ሽን ኡንቱንቱ፥ “ኑን ሳምሶና ኦይክ ቃቻናዉነ እ ኑ ቦላ ኦዳዋዳን አ ቦላ ኦናዉ ዬዶ” ያጊደ ዛሬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yihudaa Asay unttuntta, «Ayaw nuuna olanaw yeedditee?» yaagiide oochcheedda. Shin unttunttu, «Nuuni Samssoona oykki k'achchanawunne I nu bolla ootseeddawaadan Aa bolla ootsanaw yeeddo» yaagiide zaareeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yuhuda asay isttas, «Ays nuna olanaas yidetii?» giidi oychchida. Isttas, «Nuni Samsoone oykki qachchanaassinne izi nu bolla ooththida mala iza bolla ooththanaas yidos» gi zaarida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዩሁዳ ኣሳይ ኢስታስ፥ «ኣይስ ኑና ኦላናስ ዪዴቲ?» ጊዲ ኦይቺዳ። ኢስታስ፥ «ኑኒ ሳምሶኔ ኦይኪ ቃቻናሲኔ ኢዚ ኑ ቦላ ኦዳ ማላ ኢዛ ቦላ ኦናስ ዪዶስ» ጊ ዛሪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሁዳ አሳይ፥ “አይስ ኑና ኦላናዉ ይደቲ?” ያግድ ኦይችዶሶና። ኤንቲ፥ “ኑኒ ሳምሶና ኦይክድ ቃቻናዉነ እ ኑ ቦላ ኦዳይሳዳ እያ ቦላ ኦናዉ ይዳ” ያግድ ዛርዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yihuda asay, “Ayis nuna olanaw yidetii?” yaagidi oychidosona. Enti, “Nuuni Samsoona oykidi qachanawunne I nu bolla oothidaysada iya bolla oothanaw yida” yaagidi zaaridosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የይሁዳም ሰዎች፣ “ልትወጉን የመጣችሁት ለምንድን ነው?” ሲሉ ጠየቋቸው። እነርሱም “እኛ የመጣነው ሳምሶንን ልናስርና ያደረገብንን ልናደርግበት ነው” ብለው መለሱላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የይሁዳም ሰዎች “በእኛ ላይ አደጋ የምትጥሉት ስለምንድነው?” ሲሉ ጠየቁአቸው። እነርሱም “እኛ የመጣነው ሶምሶንን ልንይዝና እስረኛ አድርገን ወስደን በእኛ ላይ ያደረገውን ሁሉ በእርሱም ላይ ልንፈጽምበት ነው” ሲሉ መለሱላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰብ ይሁዳ ድማ “ስለ ምንታይ ክትዋግኡና ናባና ደየብኩም?” በልዎም። ንሳቶም ከዓ “ንሶምሶን ክንኣስሮ፥ ከምቲ ዝገበረና ድማ ኽንገብሮ ኢና ዝደየብና” በልዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሰብ ይሁዳ ድማ፡ ስለምንታይ ናባና ደይብኩም፡ በልዎም። ንሳቶም ከአ፡ ንሲምሶን ክንኣስሮ፡ ከምቲ ዝገበረና ድማ ክንገብሮ ኢና ዝደየብና፡ በሉ።