Judges 15:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቅሩብ ግዜ ጸኒሑ ግና፡ ኣብ ግዜ ቀውዒ ስርናይ፡ ሲምሶን ንሰበይቱ ምስ ቆልዓ በጽሓ። ንሱ ድማ፡ ምስ ሰበይተይ ናብ ክፍሊ ክኣቱ እየ። ኣቦኣ ግን ክኣቱ ኣይፈቐደሉን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከጊዜም በኋላ በስንዴ መከር ጊዜ ሶምሶን የፍየል ጠቦት ይዞ ሚስቱን ሊጠይቅ ሄደና፥ “ወደ ጫጕላ ቤት ወደ ሚስቴ ልግባ” አለ፤ አባቷ ግን እንዳይገባ ከለከለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዚህም በኋላ በስንዴ መከር ጊዜ ሶምሶን የፍየል ጠቦት ይዞ ሚስቱን ሊጠይቅ ሄደና። ወደ ጫጉላ ቤት ወደ ሚስቴ ልግባ አለ፤ አባትዋ ግን እንዳይገባ ከለከለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከጥቂት ጊዜ በኋላ በስንዴ መከር ወራት ሳምሶን አንድ የፍየል ጠቦት ይዞ ሚስቱን ለማየት ሄደ፤ እርሱም፥ “ሚስቴ ወዳለችበት ጫጉላው ቤት ልግባ” አለ፤ አባቷ ግን እንዲገባ አልፈቀደለትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጉ ታክሽን፥ ዛርጋ ጫክያ ዎደ፥ ሳምሶን ባረ ማቻቶ በአናዉ እት አንቃራ ዴሻ አኪደ ቤዳ፤ እ አዉዋ፥ “ታን ታ ማቻታ ደእያ ክፍልያ ገላናዉ ኮያድ” ያጌዳ። ሽን እ ገለናዳን፥ እዝ አዉ ድጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Guutsaa takkishin, zarggaa c'akkiyaa wode, Samssooni bare machchatto be'anaw itti ank'k'ara deeshshaa akkiide beedda; I aawuwaa, «Taani ta machchata de'iyaa kifiliyaa gelanaw koyaad» yaageedda. Shin I gelennaadan, Izi aawuu diggeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Guuth takkishin gistte maxa wode Samsooney ba machchiyo be7anaas deysha laaqqa ekkidi bides; izi ba machchey aawaas, «Tani ta machchiya diza kifile gelana koyays» gides. Izi gelontta mala izi aaway diggides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጉ ታኪሺን ጊስቴ ማጻ ዎዴ ሳምሶኔይ ባ ማቺዮ ቤኣናስ ዴይሻ ላቃ ኤኪዲ ቢዴስ፤ ኢዚ ባ ማቼይ ኣዋስ፥ «ታኒ ታ ማቺያ ዲዛ ኪፊሌ ጌላና ኮያይስ» ጊዴስ። ኢዚ ጌሎንታ ማላ ኢዚ ኣዋይ ዲጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጉ ዎደፐ ጉየ፥ ግስተ ጫካ ዎደ ሳምሶን ባ ማችዉ በአናዉ እስ ኡርገ ኮለ ኤክድ ብስ። ናኤ አዋኮ፥ “ታኒ ታ ማችያ ደእያ ክፍልያ ገላናዉ ኮያይስ” ያግስ። ሽን እ አዋይ እ ገሎናዳ ድግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Guutha wodepe guye, giste caka wode Samsooni ba machiw be7anaw issi urge kole ekidi bis. Na7ee aawako, “Taani ta machiya de7iya kifiliya gelanaw koyayis” yaagis. Shin I aaway I gelonnaada diggis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከጥቂት ጊዜ በኋላ በስንዴ መከር ወራት ሳምሶን አንድ የፍየል ጠቦት ይዞ ሚስቱን ለማየት ሄደ፤ እርሱም፣ “ሚስቴ ወዳለችበት ጫጕላው ቤት ልግባ” አለ፤ አባቷ ግን እንዲገባ አልፈቀደለትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከጥቂት ጊዜ በኋላ በስንዴ መከር ወራት ሶምሶን ሚስቱን ለመጐብኘት አንድ የፍየል ጠቦት ይዞ ሄደ፤ አባትዋንም “ሚስቴ ወዳለችበት ክፍል መግባት እፈልጋለሁ” አለው። አባትዋ ግን እንዲገባ አልፈቀደለትም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪ ቑሩብ መዓልቲ ዓፂድ ስርናይ ምስ ኮነ፥ ሶምሶን ማሕስእ ሒዙ ንሰበይቱ ኽጥይቓ ኸደ፥ “ናብ ሰበይተይ ናብ ሕልፍኚ ኽኣቱ እደሊ ኣለኹ” ድማ በለ፤ ኣቦኣ ግና ኽኣቱ ኣይፈቐደሉን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ድማ፡ ድሕሪ ቕሩብ በዓልቲ ብጊዜ ዓጺድ ስርናይ፡ ሲምሶን ንሰብይቱ ማሕስእ ሒዙ በጽሓ እሞ፡ ናብ ሰበይተይ ኣብ ሕልፍኚ ኸአቱ እደሊ ኣሎኹ፡ በለ። ኣቦኣ ግና ኪአቱ ኣይፈቐደልን። |