Judges 14:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መንፈስ እግዚኣብሄር ከኣ ብሓይሊ መጸ፡ ኣብ ኢዱ ከኣ ዋላ ሓንቲ እኳ ኣይነበሮን፡ ከም ቈልዓ ቐደዶ። ነቲ ዝገበሮ ግና ንኣቡኡ ይኹን ንኣዲኡ ኣይነገሮን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ላይ አደረ፤ የፍየል ጠቦትን እንደሚጥልም ጣለው፤ በእጁም እንደ ኢምንት ሆነ፤ ያደረገውንም ለአባቱና ለእናቱ አልተናገረም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ላይ በኃይል ወረደ፤ ጠቦትን እንደሚቆራርጥ በእጁ ምንም ሳይኖር ቈራረጠው፤ ያደረገውንም ለአባቱና ለእናቱ አልነገረም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ጊዜ የጌታ መንፈስ በኃይል ወረደበት፤ ስለዚህ የፍየል ጠቦት እንደሚገነጣጠል አንበሳውን ያለ ምንም መሣሪያ በባዶ እጁ ገነጣጠለው፤ ያደርገውን ግን ለአባቱም ሆነ ለእናቱ አልነገራቸውም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ አያናይ ሳምሶና ቦላን ዎልቃፐ ዎዳ፤ ዴሻ ማራ ዱሰረያዋዳን፥ ባረ ኩሽያን አያነ ኦይቀናን ጋሙዋ ዱሰረ የጌዳ። ሄ ባረ ኦዳዋ ባረ አዎነ ባረ አትዉ ኦድቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa Ayyaanay Samssoona bollan wolk'k'aappe wod'd'eedda; deeshsha maraa duuseretsiyaawaadan, bare kushiyan ayaanne oyk'k'ennan gaammuwaa duuseretsi yegeedda. He bare ootseeddawaa bare aawoonne bare aattiw odibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA Ayanay Samsoone bolla wodhdhidi izas wolqqa immides; qeeri deysha laaqqa mala ba kushen aykkoka oykkontta gaammoza peedhereththi yeggides. Hessaka ba aawassinne ba aayeys yootibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኣያናይ ሳምሶኔ ቦላ ዎዲ ኢዛስ ዎልቃ ኢሚዴስ፤ ቄሪ ዴይሻ ላቃ ማላ ባ ኩሼን ኣይኮካ ኦይኮንታ ጋሞዛ ፔሬ ዬጊዴስ። ሄሳካ ባ ኣዋሲኔ ባ ኣዬይስ ዮቲቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ጎዳ አያናይ ሳምሶና ቦላ ዎልቃን ዎስ፤ እ ዴሻ ማር ዱሰረይሳዳ ባ ኩሸን አይኮካ ኦይኮና ጋሙዋ ዱሰረ የግስ። ባ ኦዳይሳ ባ አዋስነ ባ አየስ ኦድቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Godaa Ayyaanay Samsoona bolla wolqan wodhis; I deesha mari duuseretheysada ba kushen aykoka oykonna gaammuwa duuserethi yeggis. Ba oothidaysa ba aawasinne ba aayes odibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ የእግዚአብሔር መንፈስ በኀይል ወረደበት፤ ስለዚህ የፍየል ጠቦት እንደሚገነጣጠል አንበሳውን ያለ ምንም መሣሪያ በባዶ እጁ ገነጣጠለው፤ ያደረገውን ግን ለአባቱም ሆነ ለእናቱ አልነገራቸውም ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በድንገትም የእግዚአብሔር መንፈስ ሶምሶንን አበረታው፤ ስለዚህም አንበሳውን እንደ አንድ የፍየል ጠቦት ያኽል በመቊጠር ያለ ምንም መሣሪያ በባዶ እጁ ገነጣጥሎ ጣለው፤ ያደረገውንም ነገር ለወላጆቹ አልነገራቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መንፈስ እግዚኣብሄር ከዓ ኣብኡ ወረደ፤ ኣብ ኢዱ ዝኾነ መሳርሒ እንተይሓዘ፥ ንማሕስእ ከም ዝሰላልዕዎ ሰላልዖ። እቲ ዝገበሮ ግና ነቦኡ ኾነ ንኖኡ ኣይነገሮምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መንፈስ እግዚኣብሄር ከአ ወረዶ፡ ኣብ ኢዱ ገለ እጃ ዜብሉ ኽንሱ፡ ንማሕስእ ከም ዚሰላልዕ ሰላልዖ። እቲ ዝገበሮ ግና ነቦኡ ኮነ ነዲኡ ኣይነገሮምን። |