Judges 14:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብቲ ግዜ እቲ ፍልስጥኤማውያን ኣብ ልዕሊ እስራኤል ይገዝኡ ስለ ዝነበሩ፡ ኣቦኡን ኣዲኡን ግና ንፍልስጥኤማውያን ዕድል ዝደለየ ካብ እግዚኣብሄር ምዃኑ ኣይፈለጡን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አባ​ቱና እና​ቱም ነገሩ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ሆነ አላ​ወ​ቁም፤ እርሱ ከፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን በቀ​ልን ይመ​ልስ ዘንድ ይፈ​ልግ ነበ​ርና። በዚ​ያም ወራት ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን እስ​ራ​ኤ​ልን ይገዙ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም በፍልስጥኤማውያን ላይ ምክንያት ይፈልግ ነበርና ነገሩ ከእርሱ ሆነ፤ አባቱና እናቱ ግን አላወቁም። በዚያን ጊዜም ፍልስጥኤማውያን በእስራኤል ላይ ገዦች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ጊዜ በእስራኤል ላይ ገዦቹ ፍልስጥኤማውያን ስለ ነበሩ፥ ከፍልስጥአማውያን ጋር ጠብ እንዲፈጠር ጌታ ሆን ብሎ ያደረገው ነገር መሆኑን አባቱና እናቱ አላወቁም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፕልስጼማቱዋ ኦላናዉ መና ጎዳይ ጋሱዋ ኮዪደ፥ ሀዋ ኡንቱንቱ ቦላ ኦያዋ ሳምሶና አዉነ አታ ኤርበይክኖ። ሄ ዎደ ፕልስጼማቱ እስራኤልያ አሳ ሞዲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Piliss's'eematuwaa olanaw Med'inaa Goday gaasuwaa koyiide, hawaa unttunttu bolla ootsiyaawaa Samssoona aawunne aata eribeykkino. He wode Piliss's'eematuu Israa'eeliyaa asaa mooddiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Filisxeemeta olanaas GODAY gaaso koyidi hayssa istta bolla ooththizayssa Samsoone aawaynne aayeya eribeettenna; he wode Filisxeemeti Isra7eele asaa haareettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፊሊስጼሜታ ኦላናስ ጎዳይ ጋሶ ኮዪዲ ሃይሳ ኢስታ ቦላ ኦዛይሳ ሳምሶኔ ኣዋይኔ ኣዬያ ኤሪቤቴና፤ ሄ ዎዴ ፊሊስጼሜቲ ኢስራኤሌ ኣሳ ሃሬቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፍልስፄመታ ኦላናዉ ጎዳይ ጋሶ ኮይድ፥ ሄሳ ኤንታ ቦላ ኦይሳ ሳምሶና አዋይነ አይያ ኤርቦኮና። ሄ ዎደ ፍልስፄመት እስራኤለታ ሃሮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Filisxeemeta olanaw Goday gaaso koyidi, hessa enta bolla ootheysa Samsoona aawaynne aayiya eribookona. He wode Filisxeemeti Isra7eeleta haaroosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ጊዜ በእስራኤል ላይ ገዦቹ ፍልስጥኤማውያን ስለ ነበሩ፣ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ጠብ እንዲፈጠር እግዚአብሔር ሆን ብሎ ያደረገው ነገር መሆኑን አባቱና እናቱ አላወቁም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሶምሶን ይህን እንዲያደርግ የሚመራው እግዚአብሔር እንደ ሆነ ወላጆቹ አላወቁም፤ በዚያም ጊዜ ፍልስጥኤማውያን እስራኤላውያንን ይገዙ ስለ ነበር፥ እግዚአብሔር ፍልስጥኤማውያንን ለመቃወም ምክንያት ይፈልግ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቦኡን እኖኡን ግና፥ እግዚኣብሄር ምስ ፍልስጥኤማውያን ክዋጋእ ምኽንያት ይደሊ ነበረ እሞ፥ እዙይ ካብኡ ኸም ዝኾነ ኣይፈለጡን ነበሩ። በታ ጊዜ እቲኣ ኸዓ ፍልስጥኤማውያን ንእስራኤል ይገዝእዎም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቦኡን ኣዲኣኡን ግና፡ እግዚኣብሄር ካብ ፍልስጤኤማውያን ምኽንያት ይደሊ ነበረ እሞ፡ እዚ ኻብኡ ኸም ዝኾነ፡ ኣይፈለጡን ነበሩ። በታ ጊዜ እቲኣ ኸአ ፍልስጤኤማውያን ንእስራኤል ይገዝእዎ ነበሩ።