Judges 14:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብቲ ግዜ እቲ ፍልስጥኤማውያን ኣብ ልዕሊ እስራኤል ይገዝኡ ስለ ዝነበሩ፡ ኣቦኡን ኣዲኡን ግና ንፍልስጥኤማውያን ዕድል ዝደለየ ካብ እግዚኣብሄር ምዃኑ ኣይፈለጡን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባቱና እናቱም ነገሩ ከእግዚአብሔር እንደ ሆነ አላወቁም፤ እርሱ ከፍልስጥኤማውያን በቀልን ይመልስ ዘንድ ይፈልግ ነበርና። በዚያም ወራት ፍልስጥኤማውያን እስራኤልን ይገዙ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም በፍልስጥኤማውያን ላይ ምክንያት ይፈልግ ነበርና ነገሩ ከእርሱ ሆነ፤ አባቱና እናቱ ግን አላወቁም። በዚያን ጊዜም ፍልስጥኤማውያን በእስራኤል ላይ ገዦች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜ በእስራኤል ላይ ገዦቹ ፍልስጥኤማውያን ስለ ነበሩ፥ ከፍልስጥአማውያን ጋር ጠብ እንዲፈጠር ጌታ ሆን ብሎ ያደረገው ነገር መሆኑን አባቱና እናቱ አላወቁም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፕልስጼማቱዋ ኦላናዉ መና ጎዳይ ጋሱዋ ኮዪደ፥ ሀዋ ኡንቱንቱ ቦላ ኦያዋ ሳምሶና አዉነ አታ ኤርበይክኖ። ሄ ዎደ ፕልስጼማቱ እስራኤልያ አሳ ሞዲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Piliss's'eematuwaa olanaw Med'inaa Goday gaasuwaa koyiide, hawaa unttunttu bolla ootsiyaawaa Samssoona aawunne aata eribeykkino. He wode Piliss's'eematuu Israa'eeliyaa asaa mooddiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeemeta olanaas GODAY gaaso koyidi hayssa istta bolla ooththizayssa Samsoone aawaynne aayeya eribeettenna; he wode Filisxeemeti Isra7eele asaa haareettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፊሊስጼሜታ ኦላናስ ጎዳይ ጋሶ ኮዪዲ ሃይሳ ኢስታ ቦላ ኦዛይሳ ሳምሶኔ ኣዋይኔ ኣዬያ ኤሪቤቴና፤ ሄ ዎዴ ፊሊስጼሜቲ ኢስራኤሌ ኣሳ ሃሬቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፍልስፄመታ ኦላናዉ ጎዳይ ጋሶ ኮይድ፥ ሄሳ ኤንታ ቦላ ኦይሳ ሳምሶና አዋይነ አይያ ኤርቦኮና። ሄ ዎደ ፍልስፄመት እስራኤለታ ሃሮሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeemeta olanaw Goday gaaso koyidi, hessa enta bolla ootheysa Samsoona aawaynne aayiya eribookona. He wode Filisxeemeti Isra7eeleta haaroosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜ በእስራኤል ላይ ገዦቹ ፍልስጥኤማውያን ስለ ነበሩ፣ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ጠብ እንዲፈጠር እግዚአብሔር ሆን ብሎ ያደረገው ነገር መሆኑን አባቱና እናቱ አላወቁም ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሶምሶን ይህን እንዲያደርግ የሚመራው እግዚአብሔር እንደ ሆነ ወላጆቹ አላወቁም፤ በዚያም ጊዜ ፍልስጥኤማውያን እስራኤላውያንን ይገዙ ስለ ነበር፥ እግዚአብሔር ፍልስጥኤማውያንን ለመቃወም ምክንያት ይፈልግ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቦኡን እኖኡን ግና፥ እግዚኣብሄር ምስ ፍልስጥኤማውያን ክዋጋእ ምኽንያት ይደሊ ነበረ እሞ፥ እዙይ ካብኡ ኸም ዝኾነ ኣይፈለጡን ነበሩ። በታ ጊዜ እቲኣ ኸዓ ፍልስጥኤማውያን ንእስራኤል ይገዝእዎም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቦኡን ኣዲኣኡን ግና፡ እግዚኣብሄር ካብ ፍልስጤኤማውያን ምኽንያት ይደሊ ነበረ እሞ፡ እዚ ኻብኡ ኸም ዝኾነ፡ ኣይፈለጡን ነበሩ። በታ ጊዜ እቲኣ ኸአ ፍልስጤኤማውያን ንእስራኤል ይገዝእዎ ነበሩ። |