Judges 14:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደይቡ ድማ ንኣቦኡን ንኣዲኡን ነገሮም እሞ፡ ኣብ ቲምና ካብ ኣዋልድ ፍልስጥኤማውያን ሓንቲ ሰበይቲ ርእየ። ሽዑ ሕጂ ሰበይተይ ክትከውን ውሰዳ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወጥ​ቶም ለአ​ባ​ቱና ለእ​ናቱ፥ “በቴ​ም​ናታ ከፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ልጆች አን​ዲት ሴት አይ​ቻ​ለሁ፤ አሁ​ንም እር​ስ​ዋን አጋ​ቡኝ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወጥቶም ለአባቱና ለእናቱ። በተምና ከፍልስጥኤማውያን ልጆች አንዲት ሴት አይቻለሁ፤ አሁንም እርስዋን አጋቡኝ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንደተመለሰም አባቱንና እናቱን፥ “በቲምና አንዲት ወጣት ፍልስጥኤማዊት አይቻለሁና አሁኑኑ አጋቡኝ” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶይ ስሚደ ባረ አዉዋነ ባረ ዳዮ፥ “ታን ትምናን እት ፕልስጼማ ዎዶራቶ በኣድ፤ ሀእ እዞ ታዉ ኦቺደ እምተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Soy simmiide bare aawuwaanne bare daayo, «Taani Timinan itti Piliss's'eema wodoratto be'aaddi; ha"i izo taw oochchiide immite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Soo simmidi ba aawaanne ba aayo, «Tani Teminan issi Filisxeeme macca nayo be7adis; ha7i izo taas oychchidi tana ekisite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሶ ሲሚዲ ባ ኣዋኔ ባ ኣዮ፥ «ታኒ ቴሚናን ኢሲ ፊሊስጼሜ ማጫ ናዮ ቤኣዲስ፤ ሃኢ ኢዞ ታስ ኦይቺዲ ታና ኤኪሲቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ሶ ስሚድ ባ አዋነ ባ አይዉ፥ “ታኒ ትምናን እስ ፍልስፄመ ጌላእዉ በአስ፤ ሀእ እዮ ታዉ ኦይችድ እምተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I Soo simmidi ba aawanne ba aayiw, “Taani Timinan issi Filisxeeme geela7iw be7as; ha77i iyo taw oychidi immite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንደ ተመለሰም አባቱንና እናቱን፣ “በተምና አንዲት ወጣት ፍልስጥኤማዊት አይቻለሁና አሁኑኑ አጋቡኝ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ቤቱም ተመልሶ ለአባቱና ለእናቱ “በቲምና ከፍልስጥኤማውያን ሴቶች ልጆች አንድዋን አይቼ ወድጃታለሁ፤ ስለዚህ እርስዋን አጭታችሁ አጋቡኝ” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ተመሊሱ ድማ ነቦኡን ንኖኡን “ኣብ ተምና ሓንቲ ፍልስጥኤማዊት ጓል ሪአ ኣለኹ እሞ፥ ሕዚ ንኣኣ ኣመርዕዉኒ” ኢሉ ነገሮም።
Amharic Tigrinya 2011 ደይቡ ድማ ነቦኡን ነዲኡን፡ ኣብ ቲምናታ ኻብ ኣዋልድ ፍልስጥኤማውያን ሓንቲ ስበይቲ ርእየ ኣሎኹ እሞ፡ እጂ ንእኣ ኣመርዕውኒ፡ ኢሉ ነገሮም።