Judges 14:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መንፈስ እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ልዕሊኡ መጸ፡ ናብ ኣሽቃሎን ወሪዱ ድማ ሰላሳ ሰብ ቀቲሉ፡ ምርኮኦም ወሲዱ ነቶም ምስጢር ዘረድኡ ክዳውንቲ ሃቦም። ቍጥዓኡ ድማ ነደደ፡ ናብ ቤት ኣቦኡ ድማ ደየበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርም መንፈስ በላዩ ወረደ፤ ወደ አስቀሎናም ወረደ፤ ከዚያም ሠላሳ ሰዎችን ገደለ፤ ልብሳቸውንም ገፍፎ እንቆቅልሹን ለነገሩት ሰዎች ሰጠ። ሶምሶንም ተቈጣ፤ ወደ አባቱም ቤት ተመለሰ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም መንፈስ በላዩ በኃይል ወረደ፤ ወደ አስቀሎናም ወረደ፥ ከዚያም ሠላሳ ሰዎችን ገደለ፥ ልብሳቸውንም ወስዶ እንቈቅልሹን ለፈቱት ሰዎች ሰጠ። ቍጣውም ነደደ፥ ወደ አባቱም ቤት ወጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም የጌታ መንፈስ በሳምሶን ላይ በኃይል ወረደበት፤ ወደ አስቀሎናም ወርዶ ከሰዎቻቸው መካከል ሠላሳውን ገደለ፤ ያላቸውንም ከገፈፈ በኋላ ልብሶቻቸውን አምጥቶ እንቈቅልሹን ለፈቱት ሰዎች ሰጣቸው። በቁጣ እንደነደደም ተነሥቶ ወደ አባቱ ቤት ወጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳ አያናይ አ ቦላን ዎልቃፐ ዎና፥ አስቃሎና ካታማ ዎደ፥ ሀታሙ አሳቱዋ ዎዳ፤ ኡንቱንቱ ማዩዋ ቃር አኪደ፥ ቃንእሽያ ብሊደ አሳቶ አሂደ እሜዳ። ሀኔዳባን ኡባን ሀንቁዋ ኤጸቲደ፥ ባረ አዉዋ ሶ ስሚደ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Godaa Ayyaanay Aa bollan wolk'k'aappe wod'd'ina, Ask'k'aloona katamaa wod'd'iide, hattamu asatuwaa wod'eedda; unttunttu mayuwaa k'aari akkiide, k'an"ishiyaa biliide asatoo ahiide immeedda. Haneeddaban ubbaan hank'k'uwaa ees'etiidde, bare aawuwaa soo simmiide beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye GODAA Ayanay iza bolla wodhdhidi izas wolqqa immides; izikka Asqeloona biitta wodhdhidi 30 as wodhides; isttas diza ubbaanne istta may7oka qaari ekkidi maaleththoza birshida asatas ehidi immides. Hanida ubbaan hanqo suullidi ba aawa soo simmi bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጎዳ ኣያናይ ኢዛ ቦላ ዎዲ ኢዛስ ዎልቃ ኢሚዴስ፤ ኢዚካ ኣስቄሎና ቢታ ዎዲ 30 ኣስ ዎዴስ፤ ኢስታስ ዲዛ ኡባኔ ኢስታ ማይኦካ ቃሪ ኤኪዲ ማሌዛ ቢርሺዳ ኣሳታስ ኤሂዲ ኢሚዴስ። ሃኒዳ ኡባን ሃንቆ ሱሊዲ ባ ኣዋ ሶ ሲሚ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳ አያናይ እያ ቦላ ዎልቃን ዎን፥ አስቃሎና ዎድ፥ ሀስታሙ አስ ዎስ። ኤንታ ማኡዋ ቃር ኤክድ ቃንእሽያ ብርሽዳ አሳስ እሚስ። ሀንዳባ ኡባን ዳሮ ሸነትድ ባ አዋ ሶ ስምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Godaa Ayyaanay iya bolla wolqan wodhin, Asqaloona wodhidi, hastamu asi wodhis. Enta ma7uwa qaari ekidi qan7ishiya birshida asaas immis. Hanidaba ubban daro shenetidi ba aawa soo simmis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የእግዚአብሔር መንፈስ በሳምሶን ላይ በኀይል ወረደበት፤ ወደ አስቀሎናም ወርዶ ከሰዎቻቸው መካከል ሠላሳውን ገደለ፤ ያላቸውንም ከገፈፈ በኋላ ልብሶቻቸውን አምጥቶ እንቈቅልሹን ለፈቱት ሰዎች ሰጣቸው። በቍጣ እንደ ነደደም ተነሥቶ ወደ አባቱ ቤት ወጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔርም መንፈስ ለእርሱ ብርታትን ሰጠው፤ ወደ አስቀሎናም ወርዶ ሠላሳ ሰዎችን ገደለ፤ ውብ የሆነውንም ልብሳቸውን ሁሉ በመግፈፍ አምጥቶ የእንቆቅልሹን ፍች ላወቁት ሰዎች ሰጣቸው። በሆነውም ነገር ሁሉ እጅግ ተቈጥቶ ወደ ቤተሰቦቹ ተመለሰ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መንፈስ እግዚኣብሄር ከዓ ናብ ሶምሶን መፀ፤ ናብ ኣስቀሎና ወሪዱ ድማ፥ ካብኣቶም ሰላሳ ሰባት ቀተለ፤ ንኣኣቶም ገፊፉ ድማ፥ ነቶም ትርጉም ሕንቅሕንቅሊተይ ዝገለፁሉ እቲ ቕያር ክዳውንቲ ሃቦም። በዙይ ኰርዩ ናብ እንዳ ኣቦኡ ኸደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መንፈስ እግዚኣብሄር መጸ እሞ ናብ ኣስቃሎን ወረደ። ካብኦም ከአ ሰላሳ ሰብኣይ ቀተለ፡ ንኣታቶም ገፊፉ ዳ፡ ነቶም ሕንቅሕንቅሊቶዩ ዝገለጹሉ እቲ ለውጢ ኽዳውንቲ ሀቦም። ኩራኡ ድማ ነደደ፡ ናብ ቤት ኣቦኡ ኸአ ደየበ። |