Judges 14:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በዓሎም እናጸንሐ ኸኣ፡ ንሾብዓተ መዓልቲ ኣብ ቅድሚኡ በኸየት። ኣብ ሳብዐይቲ መዓልቲ ድማ፡ ንሳ ስለ ዝጐደኣቶ፡ ነገራ። ነቲ ምስጢር ድማ ንደቂ ህዝባ ነገረቶም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰባቱንም የበዓል ቀን አለቀሰችበት፤ እርስዋም ነዝንዛዋለችና በሰባተኛው ቀን ነገራት። ለሕዝብዋም ልጆች ነገረቻቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰባቱንም የበዓል ቀን በፊቱ አለቀሰች፤ እርስዋም ነዝንዛዋለችና በሰባተኛው ቀን ነገራት። ትርጓሜውንም ለሕዝብዋ ልጆች ነገረች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሚስቱም በሰርጉ በዓል ሰባት ቀን ሙሉ እያለቀሰች ጨቀጨቀችው፤ አጥብቃ ስለ ነዘነዘችውም በመጨረሻ በሰባተኛው ቀን ነገራት፤ እርሷም በበኩሏ የእንቈቅልሹን ፍች ለሕዝቧ ነገረች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ቡላቻ ባላይ ቦንቼትያ ላፑን ጋላሳ ኡባን ዬካደ ሸምፑዋ ድግና፥ ላፑን ጋላስ ቃንእሽያ ብርሸ እዝዉ ኦዴዳ። አካ ባደ ባረ ጋደ አሳዉ ኦዳዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye bullachchaa baalay bonchchettiyaa laappun gallassaa ubbaan yeekkaade shemppuwaa diggina, laappuntsa gallassi k'an"ishiyaa birshshetsaa iziw odeedda. Akka baade bare gade asaw odaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gaason iza mishireya bullachcha ba7aaley bonchchettiza laappun gallassata ubbaan yeekka yeekkada shemppo diggiin laappunththa gallas maaleththoza birsheththaa izis yootides; izakka baada ba biitta asaas yootadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጋሶን ኢዛ ሚሺሬያ ቡላቻ ባኣሌይ ቦንቼቲዛ ላፑን ጋላሳታ ኡባን ዬካ ዬካዳ ሼምፖ ዲጊን ላፑን ጋላስ ማሌዛ ቢርሼ ኢዚስ ዮቲዴስ፤ ኢዛካ ባዳ ባ ቢታ ኣሳስ ዮታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያጋኖይ ቦንቸትያ ላፑን ጋላሳ ኡባን ዬካዳ ሸምፖ ድጋሱ። ላፑን ጋላስ ቃንእሽያ ብርሸ እዉ ኦድስ፤ እያ ባዳ ባ ቢታ አሳስ ኦዳሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaaganoy bonchetiya laapun gallasa ubban yeekada shempo diggasu. Laapuntha gallas qan7ishiya birshethaa iw odis; iya bada ba biitta asaas odasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሚስቱም በሰርጉ በዓል ሰባት ቀን ሙሉ እያለቀሰች ጨቀጨቀችው፤ አጥብቃ ስለ ነዘነዘችውም በመጨረሻ በሰባተኛው ቀን ነገራት፤ እርሷም በበኩሏ የዕንቈቅልሹን ፍች ለሕዝቧ ነገረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም የተነሣ እርስዋ በሠርጉ በዓል ሰባት ቀን ሙሉ አለቀሰች፤ አጥብቃም ስለ ነዘነዘችው የእንቆቅልሹን ፍች በሰባተኛው ቀን ነገራት፤ እርስዋም ሄዳ ለፍልስጥኤማውያኑ ነገረቻቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳ ኸዓ በተን ሸውዓተ መዓልቲ ድግሶም ኣብ ቅድሚኡ ኾይና በኸየት። ንሳ ስለ ዘጨነቐቶ፥ በታ ሻውዐይቲ መዓልቲ ትርጕሙ ገለፀላ፤ ንሳ ድማ ትርጉም እቲ ሕንቅሕንቅሊተይ ንደቂ ዓዳ ገለፀትሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳ ኸአ በተን ሾብዓተ መዓልቲ ድግሶም ኣብ ልዕሊኡ ኾይና በኸየት። ኮነ ኸአ ንሳ ስለ ዘጨነቐቶ፡ በታ ሳብዐይቲ መዓልቲ ገለጸላ እሞ እቲ ሕንቅሕንቅሊቶይ ንደቂ ህዝባ ገለጸትሎም። |