Judges 13:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ድማ ንድምጺ ማኖኣ ሰምዖ። መልኣኽ ኣምላኽ ድማ ናብታ ሰበይቲ ኣብ መሮር ተቐሚጣ መሊሱ መጸ፡ ሰብኣያ ማኖኣ ግና ምስኣ ኣይነበረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም የማኑሄን ቃል ሰማ፤ የእግዚአብሔርም መልአክ እንደ ገና በእርሻ ውስጥ ተቀምጣ ሳለች ወደ ሴቲቱ መጣ፤ ባልዋ ማኑሄ ግን ከእርስዋ ጋር አልነበረም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም የማኑሄን ድምፅ ሰማ፤ የእግዚአብሔርም መልአክ እንደ ገና ለሴቲቱ በእርሻ ውስጥ ተቀምጣ ሳለች ተገለጠላት፤ ባልዋ ማኑሄ ግን ከእርስዋ ጋር አልነበረም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርም የማኑሄን ጸሎት ሰማ፤ የእግዚአብሔርም መልአክ ሴቲቱ በዕርሻ ውስጥ ሳለች ተገለጠላት፤ በዚህ ጊዜ ግን ባሏ ማኑሄ አብሮአት አልነበረም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ማኑሄ ዎሳ ስሴዳ። ማጫ ምሽራታ ጋደን ኡታ ደእሽን ላኤንዋ ዬዳ፤ ሽን ሄ ዎደ እ አስናይ ማኑሄ እዝና ደኤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Maanuhe woosaa siseedda. Mac'c'a mishirata gaden utta de'ishshin laa'entsuwaa yeedda; shin he wode I asinay Maanuhe izina de'enna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossika Maanuhe woosaa siyides. Xoossa kiitanchchayka Maccassaya gade giddon dishin nam7anththo izis beettides; gido attiin he wode izi azina Maanuhey izira deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሲካ ማኑሄ ዎሳ ሲዪዴስ። ጾሳ ኪታንቻይካ ማጫሳያ ጋዴ ጊዶን ዲሺን ናምኣን ኢዚስ ቤቲዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ሄ ዎዴ ኢዚ ኣዚና ማኑሄይ ኢዚራ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ማኑሄ ዎሳ ስእስ። ማችያ ጋደን ኡትዳሽን ፆሳ ኪታንቾይ ናምአን ይስ፤ ሽን ሄ ዎደ እ አዝናይ ማኑሄይ ኢራ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay Maanuhe woosa si7is. Machiya gaden uttidashin Xoossa kiitanchoy nam7antho yis; shin he wode I azinay Maanuhey iira deenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም የማኑሄን ጸሎት ሰማ፤ የእግዚአብሔርም መልአክ ሴቲቱ በዕርሻ ውስጥ ሳለች ተገለጠላት፤ በዚህ ጊዜ ግን ባሏ ማኑሄ አብሯት አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም የማኑሄን ጸሎት ሰማ፤ የእግዚአብሔርም መልአክ እንደገና ወጥቶ ሴቲቱ በእርሻ ውስጥ እንደ ተቀመጠች ተገለጠላት፤ ባልዋ ማኑሄ ከእርስዋ ጋር አልነበረም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ቓል ማኑሄ ሰምዐ፤ እታ ሰበይቲ ኣብ በረኻ ኮፍ ኢላ እንተላ፥ እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር መሊሱ መፀ፤ ሰብኣያ ማኑሄ ግና ምስኣ ኣይነበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ድማ ቃል ማኖኣ ሰምዔ፡ እታ ሰበይቲ ኣብ መሮር ኮፍ ኢላ ኸላ: እቲ መልኣኽ መሊሱ መጸ፡ ማኖኣ ሰምዔ፡ ኣታ ሰበይቲ ኣብ መሮር ኮፍ ኢላ ኸላ፡ እቲ መልኣኽ ኣምላኽ መሊሱ መጸ፡ ማኖኣ ሰብኣያ ግና ምስኣ ኣይነበረን። |