Judges 13:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ማኖኣ ንእግዚኣብሄር ለመኖ፡ ጐይታይ፡ እቲ ዝለኣኽካዮ ሰብ ኣምላኽ ናባና ተመሊሱ ነቲ ዚውለድ ህጻን እንታይ ክንገብሮ ከም ዘሎና ይምህረና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ማኑ​ሄም፥ “ጌታ ሆይ፥ ወደ እኛ የላ​ክ​ኸው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰው፥ እባ​ክህ እን​ደ​ገና ወደ እኛ ይምጣ፤ ለሚ​ወ​ለ​ደ​ውም ልጅ ምን እን​ደ​ም​ና​ደ​ርግ ያስ​ገ​ን​ዝ​በን” ብሎ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለመነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ማኑሄም። ጌታ ሆይ፥ የላክኸው የእግዚአብሔር ሰው፥ እባክህ፥ እንደ ገና ወደ እኛ ይምጣ፤ ለሚወለደውም ልጅ ምን እንድናደርግ ያስገንዝበን ብሎ ወደ እግዚአብሔር ለመነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ማኑሄ፥ “ጌታ ሆይ፥ የሚወለደውን ልጅ እንዴት አድርገን ማሳደግ አንዳለብን እንዲያስተምረን ያ ወደኛ የላከው የእግዚአብሔር ሰው እንደገና እንዲመጣ እለምንሃለሁ” ብሎ ወደ ጌታ ጸለየ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ማኑሄ፥ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ናአይ የለትያ ዎደ አያ ኦናዉ ኮሽንቶ ኤርሳና ማላ፥ ኔን ካሰና ኪቴዳ ጾሳ አሳይ ኑኮ ስሚደ ያናዳን ኦርኪ” ያጊደ ጾሳ ዎሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Maanuhe, «Abeet Med'inaa Godaw, na'ay yelettiyaa wode ayaa ootsanaw koshshintto erissana mala, neeni kasenna kiitteedda S'oossaa Asay nuukko simmiide yaanaadan ootsaarikkii» yaagiide S'oossaa woosseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Maanuhey, «Abeet GODAWU! He naazi yelettiza wode nu ay ooththanaas bessizaakko erisana mala neni kase kiittida Xoossa asi nuukko simmidi yaana mala ooththarkkii!» giidi Godaa Xoossaa woossides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ማኑሄይ፥ «ኣቤት ጎዳዉ! ሄ ናዚ ዬሌቲዛ ዎዴ ኑ ኣይ ኦናስ ቤሲዛኮ ኤሪሳና ማላ ኔኒ ካሴ ኪቲዳ ጾሳ ኣሲ ኑኮ ሲሚዲ ያና ማላ ኦርኪ!» ጊዲ ጎዳ ጾሳ ዎሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ማኑሄይ፥ “አቤት ጎዳዉ፥ ናአይ የለትያ ዎደ አይ ኦናዉ ኮሽያኮ ኤርሳና መላ ኔኒ ኪትዳ ፆሳ ኡራይ ኑኮ ስሚድ ያና መላ ኦርክ” ያግድ ጎዳ ዎስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Maanuhey, “Abeeti Godaw, na7ay yeletiya wode ay oothanaw koshshiyako erisana mela neeni kiitida Xoossa uray nuuko simmidi yaana mela ootharki” yaagidi Godaa woossis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ማኑሄ፣ “ጌታ ሆይ፤ የሚወለደውን ልጅ እንዴት አድርገን ማሳደግ አንዳለብን እንዲያስተምረን ያ ወደ እኛ የላክኸው የእግዚአብሔር ሰው እንደ ገና እንዲመጣ ታደርግ ዘንድ እለምንሃለሁ” ብሎ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ማኑሄ “እግዚአብሔር ሆይ! ሕፃኑ ሲወለድ ምን ማድረግ እንደሚገባን ይነግረን ዘንድ ያ የላክኸው የእግዚአብሔር ሰው እንደገና ተመልሶ ወደ እኛ እንዲመጣ አድርግልን” ሲል ወደ እግዚአብሔር ጸለየ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ማኑሄ ድማ ንእግዚኣብሄር “ኦ ጐይታ! እቲ ዝለኣኽካዮ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ፥ ነቲ ዝውለድ ቈልዓ ኸመይ ጌርና ኸም እነዕብዮ ኽነግረናስ፥ በይዛኻ መሊሱ ይምፅአና” ኢሉ ለመነ።
Amharic Tigrinya 2011 ማኖእ ድማ እግዚኣብሄር፡ ዎ ጐይታይ እቲ ዝለኣኽካዮ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ ነቲ ዚውለድ ቆልዓ እንታይ ከም እንገብረሉ ኺነግረናስ፡ በጃኻ መሊሱ ይምጽኣና፡ ኢሉ ለመነ።