Judges 13:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ማኖኣ ንእግዚኣብሄር ለመኖ፡ ጐይታይ፡ እቲ ዝለኣኽካዮ ሰብ ኣምላኽ ናባና ተመሊሱ ነቲ ዚውለድ ህጻን እንታይ ክንገብሮ ከም ዘሎና ይምህረና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ማኑሄም፥ “ጌታ ሆይ፥ ወደ እኛ የላክኸው የእግዚአብሔር ሰው፥ እባክህ እንደገና ወደ እኛ ይምጣ፤ ለሚወለደውም ልጅ ምን እንደምናደርግ ያስገንዝበን” ብሎ ወደ እግዚአብሔር ለመነ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማኑሄም። ጌታ ሆይ፥ የላክኸው የእግዚአብሔር ሰው፥ እባክህ፥ እንደ ገና ወደ እኛ ይምጣ፤ ለሚወለደውም ልጅ ምን እንድናደርግ ያስገንዝበን ብሎ ወደ እግዚአብሔር ለመነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ማኑሄ፥ “ጌታ ሆይ፥ የሚወለደውን ልጅ እንዴት አድርገን ማሳደግ አንዳለብን እንዲያስተምረን ያ ወደኛ የላከው የእግዚአብሔር ሰው እንደገና እንዲመጣ እለምንሃለሁ” ብሎ ወደ ጌታ ጸለየ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ማኑሄ፥ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ናአይ የለትያ ዎደ አያ ኦናዉ ኮሽንቶ ኤርሳና ማላ፥ ኔን ካሰና ኪቴዳ ጾሳ አሳይ ኑኮ ስሚደ ያናዳን ኦርኪ” ያጊደ ጾሳ ዎሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Maanuhe, «Abeet Med'inaa Godaw, na'ay yelettiyaa wode ayaa ootsanaw koshshintto erissana mala, neeni kasenna kiitteedda S'oossaa Asay nuukko simmiide yaanaadan ootsaarikkii» yaagiide S'oossaa woosseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Maanuhey, «Abeet GODAWU! He naazi yelettiza wode nu ay ooththanaas bessizaakko erisana mala neni kase kiittida Xoossa asi nuukko simmidi yaana mala ooththarkkii!» giidi Godaa Xoossaa woossides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ማኑሄይ፥ «ኣቤት ጎዳዉ! ሄ ናዚ ዬሌቲዛ ዎዴ ኑ ኣይ ኦናስ ቤሲዛኮ ኤሪሳና ማላ ኔኒ ካሴ ኪቲዳ ጾሳ ኣሲ ኑኮ ሲሚዲ ያና ማላ ኦርኪ!» ጊዲ ጎዳ ጾሳ ዎሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ማኑሄይ፥ “አቤት ጎዳዉ፥ ናአይ የለትያ ዎደ አይ ኦናዉ ኮሽያኮ ኤርሳና መላ ኔኒ ኪትዳ ፆሳ ኡራይ ኑኮ ስሚድ ያና መላ ኦርክ” ያግድ ጎዳ ዎስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Maanuhey, “Abeeti Godaw, na7ay yeletiya wode ay oothanaw koshshiyako erisana mela neeni kiitida Xoossa uray nuuko simmidi yaana mela ootharki” yaagidi Godaa woossis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ማኑሄ፣ “ጌታ ሆይ፤ የሚወለደውን ልጅ እንዴት አድርገን ማሳደግ አንዳለብን እንዲያስተምረን ያ ወደ እኛ የላክኸው የእግዚአብሔር ሰው እንደ ገና እንዲመጣ ታደርግ ዘንድ እለምንሃለሁ” ብሎ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ማኑሄ “እግዚአብሔር ሆይ! ሕፃኑ ሲወለድ ምን ማድረግ እንደሚገባን ይነግረን ዘንድ ያ የላክኸው የእግዚአብሔር ሰው እንደገና ተመልሶ ወደ እኛ እንዲመጣ አድርግልን” ሲል ወደ እግዚአብሔር ጸለየ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ማኑሄ ድማ ንእግዚኣብሄር “ኦ ጐይታ! እቲ ዝለኣኽካዮ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ፥ ነቲ ዝውለድ ቈልዓ ኸመይ ጌርና ኸም እነዕብዮ ኽነግረናስ፥ በይዛኻ መሊሱ ይምፅአና” ኢሉ ለመነ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ማኖእ ድማ እግዚኣብሄር፡ ዎ ጐይታይ እቲ ዝለኣኽካዮ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ ነቲ ዚውለድ ቆልዓ እንታይ ከም እንገብረሉ ኺነግረናስ፡ በጃኻ መሊሱ ይምጽኣና፡ ኢሉ ለመነ። |