Judges 13:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እታ ሰበይቲ መጺኣ ንሰብኣያ ነገረቶ፡ ሓደ ናይ ኣምላኽ ሰብኣይ ናባይ መጸ፡ መልክዑ ድማ ከም ገጽ መልኣኽ ኣምላኽ፡ ኣዝዩ ዘስካሕክሕ ነበረ። ካበይ ከም ዝመጸ ግና ኣይሓተትክዎን፡ ስሙ እውን ኣይነገረኒን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሴቲቱም ወደ ባልዋ መጥታ፥ “አንድ የእግዚአብሔር ሰው ወደ እኔ መጣ፤ መልኩም እንደ እግዚአብሔር መልአክ እጅግ የሚያስደነግጥ ነበረ፤ ከወዴትም እንደ መጣ ጠየቅሁት፥ እርሱም ስሙን አልነገረኝም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሴቲቱም ወደ ባልዋ መጥታ። አንድ የእግዚአብሔር ሰው ወደ እኔ መጣ፥ መልኩም እንደ እግዚአብሔር መልአክ እጅግ የሚያስደነግጥ ነበረ፤ ከወዴትም እንደ መጣ አልጠየቅሁትም፥ እርሱም ስሙን አልነገረኝም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ሴቲቱ ወደ ባሏ ሄዳ እንዲህ አለችው፤ “የእግዚአብሔር ሰው ወደ እኔ መጣ፤ የእግዚአብሔር መልአክ የሚመስልና እጅግ የሚያስደነግጥ ነበር። ከየት እንደመጣ አልጠየቅሁትም፤ እርሱም ስሙን አልነገረኝም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ምሽራታ ባደ፥ ባረ አስናዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳዱ፤ “ጾሳ አሳ እቱ ታኮ ዬዳ፤ አዉ ማላይካ ጾሳ ኪታንቻ ማላ ማላ ሎይ ያሽያዋ። እ ሀቃፐ ዬደንቶካ ታን አ ኦቻበይከ፤ እካ ባረ ሱን ታዉ ኦድቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Mishirata baade, bare asinaw hawaadan yaagaadde odaaddu; «S'oossaa asaa ittuu taakko yeedda; aw malaykka S'oossaa kiitanchchaa malaa mala loytsi yashshiyaawaa. I hak'appe yeedenttokka taani Aa oochchabeykke; ikka bare suntsaa taw odibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye maccassaya baada, ba azinaas, «Xoossa as issoy taakko yides; izas medhaykka Xoossa kiitanchcha medha mala keehi yashshizayssa. Izi awappe yidaakkoka tani iza oychchabeekke; izikka ba sunththaa taas yootibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ማጫሳያ ባዳ፥ ባ ኣዚናስ፥ «ጾሳ ኣስ ኢሶይ ታኮ ዪዴስ፤ ኢዛስ ሜይካ ጾሳ ኪታንቻ ሜ ማላ ኬሂ ያሺዛይሳ። ኢዚ ኣዋፔ ዪዳኮካ ታኒ ኢዛ ኦይቻቤኬ፤ ኢዚካ ባ ሱን ታስ ዮቲቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማጫስያ ባዳ፥ ባ አዝናስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳሱ፤ “እስ ፆሳ አስ ታኮ ይስ፤ እያ መይ ፆሳ ኪታንቾ መላ ዳሮ ያሼስ። እ አዉፐ ይዳኮ ታኒ እያ ኦይቻብከ፤ እካ ባ ሱን ታዉ ኦድቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Maccasiya bada, ba azinaas haysada yaagada odasu; “Issi Xoossa asi taako yis; iya medhoy Xoossa kiitancho mela daro yashshees. I awupe yidaako taani iya oychabike; ika ba sunthaa taw odibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሴቲቱ ወደ ባሏ ሄዳ እንዲህ አለችው፤ “የእግዚአብሔር ሰው ወደ እኔ መጣ፤ የእግዚአብሔር መልአክ የሚመስልና እጅግ የሚያስደነግጥ ነበር። ከየት እንደ መጣ አልጠየቅሁትም፤ እርሱም ስሙን አልነገረኝም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ሴቲቱ መጥታ ለባልዋ እንዲህ አለችው፤ “አንድ የእግዚአብሔር ሰው ወደ እኔ መጥቶ ነበር፤ መልኩም እንደ እግዚአብሔር መልአክ እጅግ የሚያስፈራ ነበር፤ እኔ ከወዴት እንደ መጣ አልጠየቅሁትም፤ እርሱም ስሙን አልነገረኝም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እታ ሰበይቲ ናብ ሰብኣያ ኸይዳ “ሓደ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ናባይ መፀ፤ ትርኢቱውን ከም ትርኢት መልኣኽ እግዚኣብሄር የመና ዘፍርሕ ነበረ። ካበይ ከም ዝኾነ ኣነ ኣይጠየቕክዎን፤ ንሱውን ስሙ ኣይነገረንን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እታ ሰበይቲ መጺኣ ንሰብኣያ፡ ትርኢቱ ኸም ትርኢት መልኣኽ ኣምላኽ ኣዝዩ ዜፍርህ፡ ናይ ኣምላኽ ሰብ መጺኡኒ ነይሩ። ኣነ ኻበይ ከም ዝኾነ ኣይጠየቕክዎን፡ ንሱውን ስሙ ኣይነግረንን። |