Judges 13:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እታ ሰበይቲ መጺኣ ንሰብኣያ ነገረቶ፡ ሓደ ናይ ኣምላኽ ሰብኣይ ናባይ መጸ፡ መልክዑ ድማ ከም ገጽ መልኣኽ ኣምላኽ፡ ኣዝዩ ዘስካሕክሕ ነበረ። ካበይ ከም ዝመጸ ግና ኣይሓተትክዎን፡ ስሙ እውን ኣይነገረኒን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሴቲ​ቱም ወደ ባልዋ መጥታ፥ “አንድ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰው ወደ እኔ መጣ፤ መል​ኩም እንደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አክ እጅግ የሚ​ያ​ስ​ደ​ነ​ግጥ ነበረ፤ ከወ​ዴ​ትም እንደ መጣ ጠየ​ቅ​ሁት፥ እር​ሱም ስሙን አል​ነ​ገ​ረ​ኝም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሴቲቱም ወደ ባልዋ መጥታ። አንድ የእግዚአብሔር ሰው ወደ እኔ መጣ፥ መልኩም እንደ እግዚአብሔር መልአክ እጅግ የሚያስደነግጥ ነበረ፤ ከወዴትም እንደ መጣ አልጠየቅሁትም፥ እርሱም ስሙን አልነገረኝም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ሴቲቱ ወደ ባሏ ሄዳ እንዲህ አለችው፤ “የእግዚአብሔር ሰው ወደ እኔ መጣ፤ የእግዚአብሔር መልአክ የሚመስልና እጅግ የሚያስደነግጥ ነበር። ከየት እንደመጣ አልጠየቅሁትም፤ እርሱም ስሙን አልነገረኝም፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ምሽራታ ባደ፥ ባረ አስናዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳዱ፤ “ጾሳ አሳ እቱ ታኮ ዬዳ፤ አዉ ማላይካ ጾሳ ኪታንቻ ማላ ማላ ሎይ ያሽያዋ። እ ሀቃፐ ዬደንቶካ ታን አ ኦቻበይከ፤ እካ ባረ ሱን ታዉ ኦድቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Mishirata baade, bare asinaw hawaadan yaagaadde odaaddu; «S'oossaa asaa ittuu taakko yeedda; aw malaykka S'oossaa kiitanchchaa malaa mala loytsi yashshiyaawaa. I hak'appe yeedenttokka taani Aa oochchabeykke; ikka bare suntsaa taw odibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye maccassaya baada, ba azinaas, «Xoossa as issoy taakko yides; izas medhaykka Xoossa kiitanchcha medha mala keehi yashshizayssa. Izi awappe yidaakkoka tani iza oychchabeekke; izikka ba sunththaa taas yootibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ማጫሳያ ባዳ፥ ባ ኣዚናስ፥ «ጾሳ ኣስ ኢሶይ ታኮ ዪዴስ፤ ኢዛስ ሜይካ ጾሳ ኪታንቻ ሜ ማላ ኬሂ ያሺዛይሳ። ኢዚ ኣዋፔ ዪዳኮካ ታኒ ኢዛ ኦይቻቤኬ፤ ኢዚካ ባ ሱን ታስ ዮቲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማጫስያ ባዳ፥ ባ አዝናስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳሱ፤ “እስ ፆሳ አስ ታኮ ይስ፤ እያ መይ ፆሳ ኪታንቾ መላ ዳሮ ያሼስ። እ አዉፐ ይዳኮ ታኒ እያ ኦይቻብከ፤ እካ ባ ሱን ታዉ ኦድቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Maccasiya bada, ba azinaas haysada yaagada odasu; “Issi Xoossa asi taako yis; iya medhoy Xoossa kiitancho mela daro yashshees. I awupe yidaako taani iya oychabike; ika ba sunthaa taw odibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ሴቲቱ ወደ ባሏ ሄዳ እንዲህ አለችው፤ “የእግዚአብሔር ሰው ወደ እኔ መጣ፤ የእግዚአብሔር መልአክ የሚመስልና እጅግ የሚያስደነግጥ ነበር። ከየት እንደ መጣ አልጠየቅሁትም፤ እርሱም ስሙን አልነገረኝም፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ሴቲቱ መጥታ ለባልዋ እንዲህ አለችው፤ “አንድ የእግዚአብሔር ሰው ወደ እኔ መጥቶ ነበር፤ መልኩም እንደ እግዚአብሔር መልአክ እጅግ የሚያስፈራ ነበር፤ እኔ ከወዴት እንደ መጣ አልጠየቅሁትም፤ እርሱም ስሙን አልነገረኝም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እታ ሰበይቲ ናብ ሰብኣያ ኸይዳ “ሓደ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ናባይ መፀ፤ ትርኢቱውን ከም ትርኢት መልኣኽ እግዚኣብሄር የመና ዘፍርሕ ነበረ። ካበይ ከም ዝኾነ ኣነ ኣይጠየቕክዎን፤ ንሱውን ስሙ ኣይነገረንን።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እታ ሰበይቲ መጺኣ ንሰብኣያ፡ ትርኢቱ ኸም ትርኢት መልኣኽ ኣምላኽ ኣዝዩ ዜፍርህ፡ ናይ ኣምላኽ ሰብ መጺኡኒ ነይሩ። ኣነ ኻበይ ከም ዝኾነ ኣይጠየቕክዎን፡ ንሱውን ስሙ ኣይነግረንን።