Judges 13:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ክትጠንስን ወዲ ክትወልድን ኢኻ። ወዲ ኻብ ማህጸን ኣትሒዙ ንኣምላኽ ናዝራዊ ኪኸውን እዩ እሞ፡ ኣብ ርእሱ መላጸ ኣይኪወርድን እዩ። ንእስራኤል ድማ ካብ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ከናግፎም ኪጅምር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ ትፀ​ን​ሻ​ለሽ፤ ወንድ ልጅም ትወ​ል​ጃ​ለሽ፤ ልጁም ከእ​ናቱ ማኅ​ፀን ጀምሮ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ለየ ናዝ​ራዊ ይሆ​ና​ልና በራሱ ላይ ምላጭ አይ​ድ​ረ​ስ​በት፤ እር​ሱም እስ​ራ​ኤ​ልን ከፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን እጅ ማዳን ይጀ​ም​ራል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ ትፀንሻለሽ፥ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፤ ልጁም ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ ለእግዚአብሔር የተለየ ናዝራዊ ይሆናልና በራሱ ላይ ምላጭ አይድረስበት፤ እርሱም እስራኤልን ከፍልስጥኤማውያን እጅ ማዳን ይጀምራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምክንያቱም ትፀንሻለሽ፤ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ። በራሱ ላይ ምላጭ አይድረስበት፤ ልጁ ከእናቱ ማሕፀን ጀምሮ ናዝራዊ በመሆን ለእግዚአብሔር የተለየ ይሆናልና፤ እስራኤልንም ከፍልስጥኤማውያን እጅ መታደግ ይጀምራል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነዉ የሉ አትና፥ ኔን አቱማ ናኣ የላና። ናአይ የለትያ ዎድያፐ ዶሚደ፥ ጾሳዉ ዱማቴዳ ናዝራዌ ግድያ ድራዉ፥ አ ብናና ኡባካ ሜዶፓ። እ እስራኤልያ ፕልስጼማ አሳ ኩሽያፐ አሻናዉ ዶማና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) New yeluu attina, neeni attuma na'aa yelana. Na'ay yelettiyaa wodiyaappe doommiide, S'oossaw dummateedda Naaziraawe gidiyaa diraw, Aa binnaanaa ubbakka meedoppa. I Israa'eeliyaa Piliss's'eema asaa kushiyaappe ashshanaw doommana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gaasoykka ne shaarana; attuma naakka yelana. Naazi ba aayey uloppe doommidi, Xoossas Naaziraawe gidida gishshas magallay iza hu7e bochchofo; izikka Isra7eele Filisxeeme asaa kusheppe asho doommana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋሶይካ ኔ ሻራና፤ ኣቱማ ናካ ዬላና። ናዚ ባ ኣዬይ ኡሎፔ ዶሚዲ፥ ጾሳስ ናዚራዌ ጊዲዳ ጊሻስ ማጋላይ ኢዛ ሁኤ ቦቾፎ፤ ኢዚካ ኢስራኤሌ ፊሊስጼሜ ኣሳ ኩሼፔ ኣሾ ዶማና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ቃንታዳ አደ ናአ የላና። ናአይ የለትዳ ዎድያፐ ዶምድ ፆሳስ ዱማትዳ ናዝራወ ግድያ ግሾ እያ ሁጵያ ሜዶፓ። እ እስራኤለ ፍልስፄመታ ኩሸፐ አሾ ዶማና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne qanthatada adde na7a yelana. Na7ay yeletida wodiyape doomidi Xoossas dummatida Naazirawe gidiya gisho iya huuphiya meedopa. I Isra7eele Filisxeemeta kushepe asho doomana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምክንያቱም ትፀንሻለሽ፤ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ። በራሱ ላይ ምላጭ አይድረስበት፤ ልጁ ከእናቱ ማሕፀን ጀምሮ ናዝራዊ በመሆን ለእግዚአብሔር የተለየ ይሆናልና፤ እስራኤልንም ከፍልስጥኤማውያን እጅ መታደግ ይጀምራል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእርግጥ ትፀንሺአለሽ፤ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፤ ልጁም ከተወለደበት ቀን ጀምሮ ለእግዚአብሔር የተለየ ናዝራዊ ስለሚሆን የራስ ጠጒሩን ፈጽሞ አይላጭ፤ እርሱም እስራኤልን ከፍልስጥኤማውያን እጅ ማዳን ይጀምራል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስ ወለድኪ እቲ ቘልዓ ኻብ ዝውለድ ጀሚሩ ናይ እግዚኣብሄር ናዝራዊ ክኸውን እዩ እሞ፥ ኣብ ልዕሊ ርእሱ መላፀ ኣይሓልፎን፤ ንሱ ንደቂ እስራኤል ካብ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ከድሕኖም ክጅምር እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ ኸአ፡ ክትጠንሲ ወዲውን ክትወልዲ ኢኺ። እቲ ቖልዓ ኻብ ከርሲ ጀሚሩ ናይ ኣምላኽ ናዝራዊ ኪኸውን እዩ እሞ፡ ናብ ርእሱ መላጸ ኣይሐልፎን፡ ንሱ ድማ ንእስራኤል ካብ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ምድሓኖም ኪጅምር እዩ።