Judges 13:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እምበኣር፡ ተጠንቀቑ፡ ወይኒ ወይ መስተ ኣይትሰትዩ፡ ርኹስ ነገር እውን ኣይትብላዕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም ተጠንቀቂ፤ የወይን ጠጅንና የሚያሰክር መጠጥንም አትጠጪ፤ ርኩስም ነገር አትብዪ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም ተጠንቀቂ፤ የወይን ጠጅን የሚያሰክርም ነገር አትጠጪ፥ ርኩስም ነገር አትብዪ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንግዲህ ተጠንቀቂ፤ የወይን ጠጅም ሆነ ሌላ የሚያሰክር መጠጥ አትጠጪ፤ ርኩስ ነገርም አትብይ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ዎይንያ ኤሳ ዎይ ማይያ ኡሻ ኡሸናዳንነ ቱናባ አያነ ሜናዳን ናገታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, woyniyaa eessaa woy matsoyiyaa ushshaa ushennaadaaninne tunabaa ayaanne meennaadan naagetta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas woyne cajje woykko maththosiza ushshu uyontta malanne aykko tuna miishshika montta mala naagetta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ዎይኔ ጫጄ ዎይኮ ማሲዛ ኡሹ ኡዮንታ ማላኔ ኣይኮ ቱና ሚሺካ ሞንታ ማላ ናጌታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ዎይነ ዎይኮ ማይያ ኡሽ ኡዮና መላነ ቱናባ አይባካ ሞና መላ ናገታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, woyne woyko mathoyiya ushshi uyonna melanne tunabaa aybaka moonna mela naageta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንግዲህ ተጠንቀቂ፤ የወይን ጠጅም ሆነ ሌላ የሚያሰክር መጠጥ አትጠጪ፤ ርኩስ ነገርም አትብዪ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የወይን ጠጅም ሆነ ማንኛውንም የሚያሰክር መጠጥ ከመጠጣትና ማንኛውንም ርኩስ ምግብ ከመብላት ተጠንቀቂ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እምበኣር ካብ ሕዚ ወይንን ካልእ ዘስክር መስተን ከይትሰትዪ፤ ርኹስ ዝኾነ ዅሉውን ከይትበልዒ ተጠንቀቒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣር ሕጂ ወይንን ዜስክርን ከይትሰትዩ ርኹስ ዘበለውን ከይትበልዒ በጃኺ ተተንቀቒ። |