Judges 13:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እምበኣር፡ ተጠንቀቑ፡ ወይኒ ወይ መስተ ኣይትሰትዩ፡ ርኹስ ነገር እውን ኣይትብላዕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም ተጠ​ን​ቀቂ፤ የወ​ይን ጠጅ​ንና የሚ​ያ​ሰ​ክር መጠ​ጥ​ንም አት​ጠጪ፤ ርኩ​ስም ነገር አት​ብዪ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም ተጠንቀቂ፤ የወይን ጠጅን የሚያሰክርም ነገር አትጠጪ፥ ርኩስም ነገር አትብዪ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንግዲህ ተጠንቀቂ፤ የወይን ጠጅም ሆነ ሌላ የሚያሰክር መጠጥ አትጠጪ፤ ርኩስ ነገርም አትብይ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ዎይንያ ኤሳ ዎይ ማይያ ኡሻ ኡሸናዳንነ ቱናባ አያነ ሜናዳን ናገታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, woyniyaa eessaa woy matsoyiyaa ushshaa ushennaadaaninne tunabaa ayaanne meennaadan naagetta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas woyne cajje woykko maththosiza ushshu uyontta malanne aykko tuna miishshika montta mala naagetta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ዎይኔ ጫጄ ዎይኮ ማሲዛ ኡሹ ኡዮንታ ማላኔ ኣይኮ ቱና ሚሺካ ሞንታ ማላ ናጌታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ዎይነ ዎይኮ ማይያ ኡሽ ኡዮና መላነ ቱናባ አይባካ ሞና መላ ናገታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, woyne woyko mathoyiya ushshi uyonna melanne tunabaa aybaka moonna mela naageta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንግዲህ ተጠንቀቂ፤ የወይን ጠጅም ሆነ ሌላ የሚያሰክር መጠጥ አትጠጪ፤ ርኩስ ነገርም አትብዪ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የወይን ጠጅም ሆነ ማንኛውንም የሚያሰክር መጠጥ ከመጠጣትና ማንኛውንም ርኩስ ምግብ ከመብላት ተጠንቀቂ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እምበኣር ካብ ሕዚ ወይንን ካልእ ዘስክር መስተን ከይትሰትዪ፤ ርኹስ ዝኾነ ዅሉውን ከይትበልዒ ተጠንቀቒ።
Amharic Tigrinya 2011 እምበኣር ሕጂ ወይንን ዜስክርን ከይትሰትዩ ርኹስ ዘበለውን ከይትበልዒ በጃኺ ተተንቀቒ።