Judges 13:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ሃልሃልታ ካብ መሰውኢ ናብ ሰማይ ምስ ደየበ፡ መልኣኽ እግዚኣብሄር ብሃልሃልታ መሰውኢ ዓረገ። ማኖኣን ሰበይቱን ድማ ጠሚቶም ብገጾም ናብ መሬት ተደፍኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነበ​ል​ባ​ሉም ከመ​ሠ​ዊ​ያዉ ላይ ወደ ሰማይ በወጣ ጊዜ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አክ በመ​ሠ​ዊ​ያዉ ነበ​ል​ባል ውስጥ ወደ ሰማይ ዐረገ፤ ማኑ​ሄና ሚስ​ቱም ተመ​ለ​ከቱ፤ በም​ድ​ርም በግ​ን​ባ​ራ​ቸው ወደቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነበልባሉም ከመሠዊያው ላይ ወደ ሰማይ በወጣ ጊዜ የእግዚአብሔርም መልአክ በመሠዊያው ነበልባል ውስጥ ዐረገ፤ ማኑሄና ሚስቱም ተመለከቱ፥ በምድርም በግምባራቸው ተደፉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእሳቱ ነበልባል ከመሠዊያው ወደ ሰማይ ሲወጣ፥ የጌታ መልአክ በነበልባሉ ውስጥ ዐረገ። ማኑሄና ሚስቱ ይህን ሲመለከቱ በግንባራቸው መሬት ላይ ተደፉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያርሹዋ ያርሽያ ሳፐ ታማ ላጩ ፑደ ፖሎላትሽን፥ መና ጎዳ ኪታንቻይ ታማ ላጩዋ ግዱዋና ሳሉዋ ከሴዳ። ማኑሄነ አ ማቻታ ሄዋ በኢደ፥ ዴሙዋ ሳኣ ጋደ ጉፋኔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yarshshuwaa yarshshiyaa saappe tamaa lac'uu pude pololattishin, Med'inaa Godaa kiitanchchay tamaa lac'uwaa gidduwaanna saluwaa kesseedda. Maanuhenne Aa machata hewaa be'iide, deemuwaa sa'aa gatsiide guufanneeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yarsho yarshizasoppe tama lacoy pude popol7u gishin Godaa Xoossa kiitanchchay tama lacoza giddora salo kezides. Maanuheynne iza machcheya hessa be7idi sinththa guth gufannida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያርሾ ያርሺዛሶፔ ታማ ላጮይ ፑዴ ፖፖልኡ ጊሺን ጎዳ ጾሳ ኪታንቻይ ታማ ላጮዛ ጊዶራ ሳሎ ኬዚዴስ። ማኑሄይኔ ኢዛ ማቼያ ሄሳ ቤኢዲ ሲን ጉ ጉፋኒዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያርሾ በሳፈ ታማ ላጮይ ፑደ ላፅድ ከይሽን፥ ጎዳ ኪታንቾይ ታማ ላጩዋ ግዶራ ሳሎ ከይስ። ማኑሄይነ እያ ማችያ ሄሳ በእድ ሶምኦራ ሳአን ጉፋንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yarsho bessaafe tama lacoy pude laxidi keyishin, Godaa kiitanchoy tama lacuwa giddora salo keyis. Maanuheynne iya machiya hessa be7idi som7ora sa7an gufannidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይኸውም የእሳቱ ነበልባል ከመሠዊያው ወደ ሰማይ ሲወጣ፣ የእግዚአብሔር መልአክ በነበልባሉ ውስጥ ዐረገ። ማኑሄና ሚስቱ ይህን ሲመለከቱ በግንባራቸው መሬት ላይ ተደፉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነበልባሉ ከመሠዊያው ወደ ሰማይ ሲወጣ ማኑሄና ሚስቱ እየተመለከቱ ሳለ የእግዚአብሔር መልአክ በነበልባሉ ውስጥ ሆኖ ወደ ላይ ወጣ፤ እነርሱም በግንባራቸው በመሬት ላይ ተደፉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ሃልሃልታ ኻብቲ መሰውኢ ናብ ሰማይ ክድይብ እንተሎ፥ እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር በቲ ውሽጢ ሃልሃልታ መሰውኢ ዓረገ። ማኑሄን ሰበይቱን እዙይ ምስ ረአዩ፥ ብገፆም ናብ ምድሪ ተደፍኡ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኸአ፡ እቲ ሃልሃልታ ኻብ መሰውኢ ናብ ሰማይ ኪድይብ ከሎ፡ እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር በቲ ሃልሃልታ መሰውኢ ደየበ። ማኖኣን ሰብይቱን እዚ ምስ ረኣዩ፡ ብገጾም ናብ ምድሪ ተደፍኡ።