Judges 13:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ሶሬ፡ ካብ ነገድ ዳናውያን፡ ማኖኣ ዝስሙ ሓደ ሰብኣይ ነበረ። ሰበይቱ ድማ መኻን እያ ነይራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዳን ወገን የሆነ ማኑሄ የሚ​ባል አንድ የሶ​ራሕ ሰው ነበረ፤ ሚስ​ቱም መካን ነበ​ረች፤ ልጅም አል​ወ​ለ​ደ​ችም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከዳን ወገን የሆነ ማኑሄ የሚባል አንድ የጾርዓ ሰው ነበረ፤ ሚስቱም መካን ነበረች፥ ልጅም አልወለደችም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ማኑሄ የተባለ ከዳን ወገን የተወለደ አንድ የጾርዓ ሰው ነበረ፤ ሚስተ መካን ስለ ነበረች ልጅ አልወለደችም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ጾርአ ጌተትያ ካታማን ማኑሀ ጌተትያ እት ብታኒ ደኤ። እ ዳና ዛረ፤ አ ማቻታ ማንቶ ግዴዳ ድራዉ፥ ናኣ የላበይኩ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode S'or"a geetettiyaa kataman Maanuha geetettiyaa itti bitanii de'ee. I Daana zare; Aa machchata mantsato gideedda diraw, na'aa yelabeykku.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Xora7a geetettiza katamaan Maanuhe geetettiza issaadey dees; izas yeletay Daane baggafe; iza machchiya maynne gidida gishshas naa yelabeekku.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ጾራኣ ጌቴቲዛ ካታማን ማኑሄ ጌቴቲዛ ኢሳዴይ ዴስ፤ ኢዛስ ዬሌታይ ዳኔ ባጋፌ፤ ኢዛ ማቺያ ማይኔ ጊዲዳ ጊሻስ ና ዬላቤኩ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ፆርአ ካታማን ማኑሄ ጌተትያ እስ አደይ ደኤስ። እ ዳነ ኮቸ፤ እያ ማችያ ማይን ግድዳ ግሾ እያዉ ናአ የላቡኩ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Xor7a kataman Maanuhe geetetiya issi addey de7ees. I Daane koche; iya machiya maynthi gidida gisho iyaw na7a yelabuuku.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ማኑሄ የተባለ ከዳን ወገን የተወለደ አንድ የጾርዓ ሰው ነበረ፤ ሚስቱ መካን ስለ ነበረች ልጅ አልወለደችም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ዘመን ጾርዓ በምትባል ከተማ የሚኖር ማኑሄ የሚባል አንድ ሰው ነበር፤ እርሱም ትውልዱ ከዳን ነገድ ነበር፤ ሚስቱ መኻን ስለ ነበረች ልጆች አልወለደችም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ማኑሄ ዝስሙ ሰብኣይ በዓል ፆርዓ፥ ካብ ዓሌት ዳን ነበረ። ሰበይቱ ኸዓ መኻን ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ማኖኣ ዝስሙ ሰብኣይ ካብ ዓሌት ዳን፡ ብዓል ጾርዓ ነበረ። ሰበይቱ ኸአ መኻን ነበረት እሞ፡ ኣይወለደትን።