Judges 13:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ወይኒ ዚመጽእ ዝዀነ ይኹን ነገር ክትበልዕ ኣይትኽእልን፣ ወይኒ ወይ መስተ ሰትያ ርኹስ ዝዀነ ይኹን ነገር ክትበልዕ ኣይትኽእልን። ኩሉ ዝኣዘዝክዋ ክትዕዘቦ ኣለዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከወ​ይ​ንም ከሚ​ወ​ጣው ሁሉ አት​ብላ፤ የወ​ይን ጠጅ​ንና የሚ​ያ​ሰ​ክር መጠ​ጥ​ንም አት​ጠጣ፤ ርኩ​ስ​ንም ነገር ሁሉ አት​ብላ፤ ያዘ​ዝ​ኋ​ትን ሁሉ ጠብቁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከወይንም ከሚወጣው ሁሉ አትብላ፥ የወይን ጠጅንም የሚያሰክርንም ነገር አትጠጣ፥ ርኩስም ነገር ሁሉ አትብላ፤ ያዘዝኋትን ሁሉ ትጠብቅ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከወይን ተክል የሚገኝ ማንኛውንም ነገር አትብላ፤ የወይን ጠጅም ሆነ ሌላ የሚያሰክር መጠጥ አትጠጣ፤ ርኩስ ነገር አትብላ፤ እኔ ያዘዝኳትን ሁሉ ታድርግ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎይንያ ቱራፐ ከስያባ አያነ ሙፑ፤ ዎይንያ ኤሳ ዎይ ማይያ ኡሻ ኡሹፑ፤ አያነ ቱኔዳባ ሙፑ። ታን እዞ አዛዜዳዋ ኡባ ፖሉ” ያጊደ ዛሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Woynniyaa turaappe kesiyaabaa ayaanne muuppu; woyniyaa eessaa woy matsoyiyaa ushshaa ushuppu; ayaanne tuneeddabaa muuppu. Taani izo azazeeddawaa ubbaa polu» yaagiide zaareedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Woyne miththafe beettiza ay miishshika muuppu; woyne cajje woykko maththosiza ushshu uyuppu; tunida ay kaththika muuppu; ta izo azazidayssa ubbaa polu» gi yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎይኔ ሚፌ ቤቲዛ ኣይ ሚሺካ ሙፑ፤ ዎይኔ ጫጄ ዎይኮ ማሲዛ ኡሹ ኡዩፑ፤ ቱኒዳ ኣይ ካካ ሙፑ፤ ታ ኢዞ ኣዛዚዳይሳ ኡባ ፖሉ» ጊ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎይነ ምፈ በንትያባ አይባካ ሞፖ፤ ዎይነ ዎይኮ ማይያ ኡሽ ኡዮፖ፤ ቱና ግድዳባ ሞፖ። ታኒ እዉ ኦድዳ ኡባ ኦ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Woyne mithafe bentiyaba aybaka moopo; woyne woyko mathoyiya ushshi uyopo; tuna gididaba moopo. Taani iw odida ubbaa ootho” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከወይን ተክል የሚገኝ ማንኛውንም ነገር አትብላ፤ የወይን ጠጅም ሆነ ሌላ የሚያሰክር መጠጥ አትጠጣ፤ ርኩስ ነገር አትብላ፤ ያዘዝኋትንም ሁሉ ታድርግ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከወይን ተክል የሚገኝ ምንም ነገር መመገብ አይኖርባትም፤ የወይን ጠጅም ሆነ ማንኛውንም የሚያሰክር መጠጥ አትጠጣ፤ ማንኛውንም ርኩስ ምግብ አትበላም፤ በአጠቃላይ እኔ ያዘዝኳትን ሁሉ መፈጸም አለባት።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ወይኒ ኻብ ዝርከብ ኵሉ ኣይትብላዕ፤ ወይንን ካልእ ዘስክር መስተን ኣይትስተ፤ ኵሉ ርኹስ ዝኾነውን ኣይትብላዕ፤ ኵሉ እቲ ዝኣዘዝክዋ ድማ ትሓሉ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ኦም ወይኒ ዚወጽእ ዘበለ ኣይትብላዕ፡ ወይንን ዜስክርን ከአ ኣይትስተ፡ ርኹስ ዘበለውን ኣይትብላዕ፡ እቲ ዛአዘዝክዋ ኹሉ ትሕሉ፡ በሎ።