Judges 13:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ወይኒ ዚመጽእ ዝዀነ ይኹን ነገር ክትበልዕ ኣይትኽእልን፣ ወይኒ ወይ መስተ ሰትያ ርኹስ ዝዀነ ይኹን ነገር ክትበልዕ ኣይትኽእልን። ኩሉ ዝኣዘዝክዋ ክትዕዘቦ ኣለዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከወይንም ከሚወጣው ሁሉ አትብላ፤ የወይን ጠጅንና የሚያሰክር መጠጥንም አትጠጣ፤ ርኩስንም ነገር ሁሉ አትብላ፤ ያዘዝኋትን ሁሉ ጠብቁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከወይንም ከሚወጣው ሁሉ አትብላ፥ የወይን ጠጅንም የሚያሰክርንም ነገር አትጠጣ፥ ርኩስም ነገር ሁሉ አትብላ፤ ያዘዝኋትን ሁሉ ትጠብቅ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከወይን ተክል የሚገኝ ማንኛውንም ነገር አትብላ፤ የወይን ጠጅም ሆነ ሌላ የሚያሰክር መጠጥ አትጠጣ፤ ርኩስ ነገር አትብላ፤ እኔ ያዘዝኳትን ሁሉ ታድርግ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎይንያ ቱራፐ ከስያባ አያነ ሙፑ፤ ዎይንያ ኤሳ ዎይ ማይያ ኡሻ ኡሹፑ፤ አያነ ቱኔዳባ ሙፑ። ታን እዞ አዛዜዳዋ ኡባ ፖሉ” ያጊደ ዛሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Woynniyaa turaappe kesiyaabaa ayaanne muuppu; woyniyaa eessaa woy matsoyiyaa ushshaa ushuppu; ayaanne tuneeddabaa muuppu. Taani izo azazeeddawaa ubbaa polu» yaagiide zaareedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Woyne miththafe beettiza ay miishshika muuppu; woyne cajje woykko maththosiza ushshu uyuppu; tunida ay kaththika muuppu; ta izo azazidayssa ubbaa polu» gi yootides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎይኔ ሚፌ ቤቲዛ ኣይ ሚሺካ ሙፑ፤ ዎይኔ ጫጄ ዎይኮ ማሲዛ ኡሹ ኡዩፑ፤ ቱኒዳ ኣይ ካካ ሙፑ፤ ታ ኢዞ ኣዛዚዳይሳ ኡባ ፖሉ» ጊ ዮቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎይነ ምፈ በንትያባ አይባካ ሞፖ፤ ዎይነ ዎይኮ ማይያ ኡሽ ኡዮፖ፤ ቱና ግድዳባ ሞፖ። ታኒ እዉ ኦድዳ ኡባ ኦ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Woyne mithafe bentiyaba aybaka moopo; woyne woyko mathoyiya ushshi uyopo; tuna gididaba moopo. Taani iw odida ubbaa ootho” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከወይን ተክል የሚገኝ ማንኛውንም ነገር አትብላ፤ የወይን ጠጅም ሆነ ሌላ የሚያሰክር መጠጥ አትጠጣ፤ ርኩስ ነገር አትብላ፤ ያዘዝኋትንም ሁሉ ታድርግ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከወይን ተክል የሚገኝ ምንም ነገር መመገብ አይኖርባትም፤ የወይን ጠጅም ሆነ ማንኛውንም የሚያሰክር መጠጥ አትጠጣ፤ ማንኛውንም ርኩስ ምግብ አትበላም፤ በአጠቃላይ እኔ ያዘዝኳትን ሁሉ መፈጸም አለባት።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ወይኒ ኻብ ዝርከብ ኵሉ ኣይትብላዕ፤ ወይንን ካልእ ዘስክር መስተን ኣይትስተ፤ ኵሉ ርኹስ ዝኾነውን ኣይትብላዕ፤ ኵሉ እቲ ዝኣዘዝክዋ ድማ ትሓሉ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ኦም ወይኒ ዚወጽእ ዘበለ ኣይትብላዕ፡ ወይንን ዜስክርን ከአ ኣይትስተ፡ ርኹስ ዘበለውን ኣይትብላዕ፡ እቲ ዛአዘዝክዋ ኹሉ ትሕሉ፡ በሎ። |