Judges 13:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እታ ሰበይቲ ድማ ተጓየየት ጎይያ ንሰብኣያ ሓበረቶ እሞ፡ እንሆ፡ እቲ ቅድሚ ቅሩብ መዓልቲ ናባይ ዝመጸ ሰብኣይ ተራእየኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሴቲ​ቱም ፈጥና ሮጠች ለባ​ል​ዋም፥ “እነሆ፥ አስ​ቀ​ድሞ ወደ እኔ የመ​ጣው ያ ሰው ደግሞ ተገ​ለ​ጠ​ልኝ” ብላ ነገ​ረ​ችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሴቲቱም ፈጥና ሮጠች ለባልዋም። እነሆ፥ በቀደም ዕለት ወደ እኔ የመጣው ሰው ደግሞ ተገለጠልኝ ብላ ነገረችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሷም ለባሏ ለመንገር ፈጥና በመሄድ፥ “ባለፈው ጊዜ የተገለጠልኝ ሰው ዛሬም ተገለጠልኝ” አለችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ማጫ ምሽራታ ኤለካ ባረ አስናኮ ባደ፥ “በአ፥ እን ጋላስ ታኮ ዬዳ ብታኒ ሀችካ ሀዋን ደኤ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Mac'c'a mishirata ellekka bare asinaakko baade, «Be'a, ini gallassi taakko yeedda bitanii hachchikka hawaan de'ee» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Maccassaya eeson ba azinaakko baada, «Beya! He wode taas beettidayssi ha7ikka taas qasseka qonccides» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ማጫሳያ ኤሶን ባ ኣዚናኮ ባዳ፥ «ቤያ! ሄ ዎዴ ታስ ቤቲዳይሲ ሃኢካ ታስ ቃሴካ ቆንጪዴስ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማችያ ኤለሳዳ ባ አዝናኮ ባዳ፥ “ሄደ ታኮ ይዳ አደይ ሀች ታዉ ቆንጭስ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Machiya ellesada ba azinaako bada, “Heede taako yida addey hachi taw qoncis” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሷም ለባሏ ለመንገር ፈጥና በመሄድ፣ “ባለፈው ጊዜ የተገለጠልኝ ሰው ዛሬም ተገለጠልኝ” አለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ በፍጥነት ወደ እርሱ ሮጣ በመሄድ “እነሆ! ያ ከዚህ በፊት ወደ እኔ መጥቶ የነበረው ሰው ዛሬም እንደገና ተገለጠልኝ” አለችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እታ ሰበይቲ ድማ ብጕያ ናብ ሰብኣያ ኸይዳ “እቲ ሓደ መዓልቲ መፂኡኒ ዝነበረ ሰብኣይ፥ እንሆ ተገሊፁለይ” ኢላ ነገረቶ።
Amharic Tigrinya 2011 እታ ሰበይቲ ድማ ቀልጢፋ ናብ ሰብኣያ ጎይያ፡ እቲ ሓደ መዓልቲ መጺኡኒ ዝነበረ ሰብኣይ፡ እንሆ ተራእዩኒ፡ ኢላ ነገረቶ።