Judges 12:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ስሳ ኣእዱግ ዝጋልቡ ኣርብዓ ኣወዳትን ሰላሳ ደቂ ሓውቦን ነበሮ። ንእስራኤል ድማ ንሸሞንተ ዓመት መሪሕዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አር​ባም ልጆች፥ ሠላ​ሳም የልጅ ልጆች ተወ​ለ​ዱ​ለት፤ በሰ​ባም የአ​ህያ ግል​ገ​ሎች ላይ ይቀ​መጡ ነበር። እስ​ራ​ኤ​ል​ንም ስም​ንት ዓመት ገዛ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አርባም ልጆች ሠላሳም የልጅ ልጆች ነበሩት፤ በሰባም አህያ ግልገሎች ላይ ይቀመጡ ነበር። በእስራኤልም ላይ ስምንት ዓመት ፈረደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም በሰባ አህዮች ላይ የሚቀመጡ አርባ ወንዶች ልጆችና ሠላሳ ወንዶች የልጅ ልጆች ነበሩት፤ በእስራኤልም ላይ ስምንት ዓመት ፈራጅ ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አብዶናዉ ላፑን ታሙ ሀረቱዋ ቶግያ ኦይታሙ አቱማ ናናይነ ሀታሙ ናናቱዋ ናናይ ደኢኖ፤ አብዶን እስራኤልያ አሳ ቦላ ዳናቲደ፥ ሆስፑን ላይ ፕርዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abddoonaw laappun tammu haretuwaa toggiyaa oytamu attuma naanaynne hattamu naanatuwaa naanay de'iino; Abddooni Israa'eeliyaa asaa bolla daannatiide, hosppun laytsaa pirddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abdoones 70 hareta toggiza 40 attuma naytinne 30 nayta nayti deettes; Abdooney Isra7eele asaa bolla 8 layth daannatides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣብዶኔስ 70 ሃሬታ ቶጊዛ 40 ኣቱማ ናይቲኔ 30 ናይታ ናይቲ ዴቴስ፤ ኣብዶኔይ ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ 8 ላይ ዳናቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አብዶናስ ላፑን ታሙ ባቁሎታ ቶግያ ኦይታሙ አደ ናይትነ ሀስታሙ ናአ ናእ ደኤስ። አብዶን እስራኤለ ሆስፑን ላይ አይስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abdoonas laapun tammu baqulota toggiya oytamu adde naytinne hastamu na7a na7i de7ees. Abdooni Isra7eele hospun laythi aysis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም በሰባ አህዮች ላይ የሚቀመጡ አርባ ወንዶች ልጆችና ሠላሳ ወንዶች የልጅ ልጆች ነበሩት፤ በእስራኤልም ላይ ስምንት ዓመት ፈራጅ ሆነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዓብዶን በሰባ አህዮች ላይ ተቀምጠው የሚጋልቡ አርባ ወንዶች ልጆችና ሠላሳ የልጅ ልጆች ነበሩት፤ ዓብዶን ስምንት ዓመት የእስራኤል መሪ ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኸዓ ኣብ ልዕሊ ሰብዓ ኣእዱግ ዝቕመጡ ኣርብዓ ደቅን ሰላሳ ደቂ ደቅን ነበርዎ። ንደቂ እስራኤል ድማ ሸሞንተ ዓመት ፈረደ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸአ ሰብዓ ገልገል ኣድጊ ዚውጥሑ ኣርብዓ ደቅን ሰላሳ ደቂ ደቅን ነበርዎ። ንእስራኤል ድማ ሾሞንተ ዓመት ፈረደ።