Judges 12:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰብ ኤፍሬም ድማ ተኣኪቦም ናብ ሰሜን ገጾም ብምኻድ ንዮፍታሕ፡ ስለምንታይ ምስ ደቂ ዓሞን ክትዋጋእ ሰጊርካ ምሳኻ ክንከይድ ዘይጸዋዕካና፧ ገዛኻ ብሓዊ ከነቃጽሎ ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኤፍሬምም ሰዎች ተሰበሰቡ፤ ወደ ጻፎንም ተሻግረው ዮፍታሔን፥ “ከአሞን ልጆች ጋር ለመዋጋት ስታልፍ ከአንተ ጋር እንድንሄድ ስለምን አልጠራኸንም? ቤትህን በአንተ ላይ በእሳት እናቃጥለዋለን” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኤፍሬም ሰዎች ተሰበሰቡ፥ ወደ ጻፎንም ተሻግረው ዮፍታሔን። ከአሞን ልጆች ጋር ለመዋጋት ስታልፍ ከአንተ ጋር እንድንሄድ ስለ ምን አልጠራኸንም? ቤትህን በአንተ ላይ በእሳት እናቃጥለዋለን አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኤፍሬም ሰዎች ኃይላቸውን አሰባስበው ወደ ጻፎን በመሻገር ዮፍታሔን፥ “አሞናውያንን ለመውጋት ስትወጣ አብረንህ እንድንሄድ ያልጠራኸን ለምንድን ነው? ቤትህን በላይህ ላይ እናቃጥለዋለን አሉት።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤፍሬማ አሳይ ኦላ ባናዉ ጼገቲደ፥ ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕኒደ፥ ጻፎና ጌተትያ ካታማ ጋኬዳ ዎደ፥ ዮፍታሀ፥ “አሞናቱዋ ኦላናዉ ዛዋ ፕናደ ባደ፥ ኔናና ባናዳን አያዉ ኑና ጼሳበይኪ? ኑንካ ነ ጎልያ ነ ቦላ ታማን ጹጋና” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Efireema Asay olaa baanaw s'eegettiide, Yorddaanoosa Shaafaa pinniide, S'afoona geetettiyaa katamaa gakkeedda wode, Yofittaaha, «Amoonatuwaa olanaw zawaa pinnaade badde, neenana baanaadan ayaw nuuna s'eesabeykkii? Nuunikka ne golliyaa ne bolla taman s'uuggana» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Efreeme dere asay olas baana giigettidi Yordaanoose shaafa pinnidi Xafoone geetettiza katama gakkida wode Yoftahes, «Amooneta olanaas zawa pinnada bashe nenara baana mala ays nuna xeygabeekkii? Hessa gishshas nuni ne keeththaa ne bolla gordidi taman xuuggana» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤፍሬሜ ዴሬ ኣሳይ ኦላስ ባና ጊጌቲዲ ዮርዳኖሴ ሻፋ ፒኒዲ ጻፎኔ ጌቴቲዛ ካታማ ጋኪዳ ዎዴ ዮፍታሄስ፥ «ኣሞኔታ ኦላናስ ዛዋ ፒናዳ ባሼ ኔናራ ባና ማላ ኣይስ ኑና ጼይጋቤኪ? ሄሳ ጊሻስ ኑኒ ኔ ኬ ኔ ቦላ ጎርዲዲ ታማን ጹጋና» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤፍሬማ አሳይ ኦላ ባናዉ ፄገትድ፥ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንድ፥ ፃፎና ጋክዳ ዎደ ዮፍታሄኮ፥ “አሞነታ ኦላናዉ ዛዋ ፕናዳ ባሸ ኑኒ ኔራ ባና መላ አይስ ፄጋብኪ? ኑኒ ነ ቦላ ጎርድድ ነ ኬን ታማ የዳና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Efreema asay ola baanaw xeegetidi, Yordaanose shaafa pinnidi, Xafoona gakida wode Yoftaaheko, “Amooneta olanaw zawa pinnada bashe nuuni neera baana mela ayis xeegabikii? Nuuni ne bolla gordidi ne keethan tama yeddana” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የኤፍሬም ሰዎች ኀይላቸውን አሰባስበው ወደ ጻፎን በመሻገር ዮፍታሔን፣ “አሞናውያንን ለመውጋት ስትወጣ አብረንህ እንድንሄድ ያልጠራኸን ለምንድን ነው? ቤትህን በላይህ ላይ እናቃጥለዋለን አሉት።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኤፍሬም ሰዎች ለጦርነት ተዘጋጅተው የዮርዳኖስን ወንዝ በመሻገር ወደ ጻፎን በደረሱ ጊዜ ዮፍታሔን “ዐሞናውያንን ለመውጋት ወሰን አልፈህ ስትሄድ እኛን ያልጠራኸን ለምንድን ነው? እንግዲህ እኛም ቤትህን በላይህ እናቃጥለዋለን!” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ ኤፍሬም ድማ ሰራዊቶም ኣኽቲቶም ፈለግ ዮርዳኖስ ተሳጊሮም ናብ ፃፎን መፁ። ንዮፍታሔ ኸዓ “እቲ ምስ ደቂ ኣሞን ክትዋጋእ ክትሓልፍ እንተለኻስ፥ ምሳኻ ኽንከይድ ንኣና ዘይፀዋዕኻና ስለ ምንታይ ኢኻ? ንገዛኻ ኣብ ልዕሌኻ ብሓዊ ኽነንድዳ ኢና” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ ኤፍሬም ድማ ተአኪቦም ናብ ሰሜን ሐለፉ። ንይፍታሕ ከአ፡ እቲ ምስ ደቂ ዓሞን ክትዋጋእ ክትሐልፍ ከሎኻስ፡ ምሳኻ ክንከይድ ንኣና ዘይጸዋዕካና፡ ስለምንታይ ኢኻ፡ ቤትካ ኣብ ልዕሌኻ ብሓዊ ኽነድ ኢና፡ በልዎ። |