Judges 11:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ይፍታሕ ንሽማግለታት ጊልዓድ፡ ምስ ደቂ ዓሞን ክዋጋእ እንተ መለስኩምኒ፡ እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ቅድመይ እንተ ኣሕሊፉዎም፡ መራሒኹም ድየ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮፍ​ታ​ሔም የገ​ለ​ዓ​ድን ሽማ​ግ​ሌ​ዎች፥ “ከአ​ሞን ልጆች ጋር ለመ​ዋ​ጋት ብት​ወ​ስ​ዱኝ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በእጄ አሳ​ልፎ ቢሰ​ጣ​ቸው፥ እኔ አለ​ቃ​ችሁ እሆ​ና​ለ​ሁን?” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮፍታሔም የገለዓድን ሽማግሌዎች። ከአሞን ልጆች ጋር ለመዋጋት ወደ አገሬ ብትመልሱኝ፥ እግዚአብሔርም በእጄ አሳልፎ ቢሰጣቸው፥ እኔ አለቃችሁ እሆናለሁን? አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮፍታሔም፥ “አሞናውያንን ለመውጋት ወደ አገሬ ብትመልሱኝና ጌታ በእጄ አሳልፎ ቢሰጣቸው በእርግጥ አለቃችሁ እሆናለሁ?” ሲል ጠየቃቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ ዮፍታሄ፥ “አሞናቱዋና ኦለታናዉ ህንተንቱ ታና ጉየ ሶ ዛርና፥ መና ጎዳይ ኡንቱንታ ታ ኩሽያን አደ እሞፐ፥ ታን ቱሙ ህንተንቱ ካፑዋ ግዳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye Yofittaahe, «Amoonatuwaana olettanaw hinttenttu taana guyye soo zaarina, Med'inaa Goday unttuntta ta kushiyan aatsiide immooppe, taani tumu hinttenttu kaappuwaa gidana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yoftahey, «Amoonetara olettanaas intte tana guye soo zaariin GODAY istta ta kushen aaththi immiko tumu intte tana halaqasanee?» gi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮፍታሄይ፥ «ኣሞኔታራ ኦሌታናስ ኢንቴ ታና ጉዬ ሶ ዛሪን ጎዳይ ኢስታ ታ ኩሼን ኣ ኢሚኮ ቱሙ ኢንቴ ታና ሃላቃሳኔ?» ጊ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮፍታሄይ፥ “አሞነታራ ኦለታና መላ ህንተ ታና ጉየ ዛርን፥ ጎዳይ ኤንታ ታ ኩሸን አድ እምኮ፥ ህንተ ቱማ ታና ሀላቃ ኦኔ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoftaahey, “Amoonetara oletana mela hinte tana guye zaarin, Goday enta ta kushen aathidi immiko, hinte tuma tana halaqa oothanee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዮፍታሔም፣ “አሞናውያንን ለመውጋት ወደ አገሬ ብትመልሱኝና እግዚአብሔር በእጄ አሳልፎ ቢሰጣቸው በርግጥ አለቃችሁ እሆናለሁ?” ሲል ጠየቃቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮፍታሔም የገልዓድን ሽማግሌዎች፦ “እንግዲህ ወደ ቤት ከመለሳችሁኝ በኋላ እግዚአብሔር በዐሞናውያን ላይ ድልን በሚያጐናጽፈኝ ጊዜ እኔ የእናንተ መሪ እሆናለሁ” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዮፍታሔ ኸዓ ንዓበይቲ ገለዓድ “ምስ ደቂ ኣሞን ክዋጋእ ናብ ዓደይ እንተ መሊስኩምኒ፥ እግዚኣብሄርውን ንኣኣቶም ኣብ ኢደይ እንተ ሃበኒ፥ ሽዑ ኣነዶ ሓለቓኹም ክኸውን እየ?” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ይፍታሕ ከአ ንዓበይቲ ጊልዓድ፡ ምስ ደቂ ዓሞን ክዋጋእ እንተ መለስኩምኒ፡ እግዚኣብሄርውን ንኣታቶም ኣብ ኢደይ እንተ ሀበኒ፡ ሽዑ ኣነዶ ሓለቓኹም ክኸውን እየ፡ በሎም።