Judges 11:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ይፍታሕ ንሽማግለታት ጊልዓድ፡ ምስ ደቂ ዓሞን ክዋጋእ እንተ መለስኩምኒ፡ እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ቅድመይ እንተ ኣሕሊፉዎም፡ መራሒኹም ድየ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮፍታሔም የገለዓድን ሽማግሌዎች፥ “ከአሞን ልጆች ጋር ለመዋጋት ብትወስዱኝ፥ እግዚአብሔርም በእጄ አሳልፎ ቢሰጣቸው፥ እኔ አለቃችሁ እሆናለሁን?” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮፍታሔም የገለዓድን ሽማግሌዎች። ከአሞን ልጆች ጋር ለመዋጋት ወደ አገሬ ብትመልሱኝ፥ እግዚአብሔርም በእጄ አሳልፎ ቢሰጣቸው፥ እኔ አለቃችሁ እሆናለሁን? አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮፍታሔም፥ “አሞናውያንን ለመውጋት ወደ አገሬ ብትመልሱኝና ጌታ በእጄ አሳልፎ ቢሰጣቸው በእርግጥ አለቃችሁ እሆናለሁ?” ሲል ጠየቃቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ዮፍታሄ፥ “አሞናቱዋና ኦለታናዉ ህንተንቱ ታና ጉየ ሶ ዛርና፥ መና ጎዳይ ኡንቱንታ ታ ኩሽያን አደ እሞፐ፥ ታን ቱሙ ህንተንቱ ካፑዋ ግዳና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Yofittaahe, «Amoonatuwaana olettanaw hinttenttu taana guyye soo zaarina, Med'inaa Goday unttuntta ta kushiyan aatsiide immooppe, taani tumu hinttenttu kaappuwaa gidana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yoftahey, «Amoonetara olettanaas intte tana guye soo zaariin GODAY istta ta kushen aaththi immiko tumu intte tana halaqasanee?» gi oychchides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮፍታሄይ፥ «ኣሞኔታራ ኦሌታናስ ኢንቴ ታና ጉዬ ሶ ዛሪን ጎዳይ ኢስታ ታ ኩሼን ኣ ኢሚኮ ቱሙ ኢንቴ ታና ሃላቃሳኔ?» ጊ ኦይቺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮፍታሄይ፥ “አሞነታራ ኦለታና መላ ህንተ ታና ጉየ ዛርን፥ ጎዳይ ኤንታ ታ ኩሸን አድ እምኮ፥ ህንተ ቱማ ታና ሀላቃ ኦኔ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoftaahey, “Amoonetara oletana mela hinte tana guye zaarin, Goday enta ta kushen aathidi immiko, hinte tuma tana halaqa oothanee?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮፍታሔም፣ “አሞናውያንን ለመውጋት ወደ አገሬ ብትመልሱኝና እግዚአብሔር በእጄ አሳልፎ ቢሰጣቸው በርግጥ አለቃችሁ እሆናለሁ?” ሲል ጠየቃቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮፍታሔም የገልዓድን ሽማግሌዎች፦ “እንግዲህ ወደ ቤት ከመለሳችሁኝ በኋላ እግዚአብሔር በዐሞናውያን ላይ ድልን በሚያጐናጽፈኝ ጊዜ እኔ የእናንተ መሪ እሆናለሁ” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮፍታሔ ኸዓ ንዓበይቲ ገለዓድ “ምስ ደቂ ኣሞን ክዋጋእ ናብ ዓደይ እንተ መሊስኩምኒ፥ እግዚኣብሄርውን ንኣኣቶም ኣብ ኢደይ እንተ ሃበኒ፥ ሽዑ ኣነዶ ሓለቓኹም ክኸውን እየ?” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይፍታሕ ከአ ንዓበይቲ ጊልዓድ፡ ምስ ደቂ ዓሞን ክዋጋእ እንተ መለስኩምኒ፡ እግዚኣብሄርውን ንኣታቶም ኣብ ኢደይ እንተ ሀበኒ፡ ሽዑ ኣነዶ ሓለቓኹም ክኸውን እየ፡ በሎም። |