Judges 11:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ይፍታሕ ድማ ንሽማግለታት ጊልዓድ በሎም፦ ንስኻትኩምዶ ኣይጸላእኩምንን ካብ ቤት ኣቦይ ኣባሪርኩምንን፧ ንምንታይከ ሕጂ ኣብ ጸገም ከለኻ ናባይ ትመጽእ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮፍታሔም የገለዓድን ሽማግሌዎች፥ “የጠላችሁኝ፥ ከአባቴም ቤት ያስወጣችሁኝ እናንተ አይደላችሁምን? አሁን በተጨነቃችሁ ጊዜ ለምን ወደ እኔ መጣችሁ?” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮፍታሔም የገለዓድን ሽማግሌዎች። የጠላችሁኝ ከአባቴም ቤት ያሳደዳችሁኝ እናንተ አይደላችሁምን? አሁን በተጨነቃችሁ ጊዜ ለምን ወደ እኔ መጣችሁ? አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮፍታሔም፥ “ምነው ጠልታችሁኝ ከአባቴ ቤት አሳዳችሁኝ አልነበረምን? ታዲያ አሁን ችግር ሲገጥማችሁ ነው የምትፈልጉኝ?” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ዮፍታሄ ጋላኣደ ጭማቱዋ፥ “ታና እጺደ፥ ታ አዉዋ ጎልያፐ የደርሴዳዌ ህንተንታ ግድክቴ? ሀእ መቱዋን ገሊደ፥ ታኮ አያዉ ዬድቴ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Yofittaahe Gala'aade c'imatuwaa, «Taana is's'iide, ta aawuwaa golliyaappe yedersseeddawe hinttentta gidikkitee? Ha"i metuwaan geliide, taakko ayaw yeedditee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yoftahey Gala7aade cimata, «Tana ixxidi ta aawa keeththafe yedeththiday inttena gidekketii? Ha7i metoy inttena gakkida gishshas taakko yidetii?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮፍታሄይ ጋላኣዴ ጪማታ፥ «ታና ኢጺዲ ታ ኣዋ ኬፌ ዬዴዳይ ኢንቴና ጊዴኬቲ? ሃኢ ሜቶይ ኢንቴና ጋኪዳ ጊሻስ ታኮ ዪዴቲ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ዮፍታሄይ፥ “ታና እፅድ፥ ታ አዋ ኬፈ የደቤከቲ? ሀእ ህንተና መቶይ ጋክን ታኮ አይስ ይደቲ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Yoftaahey, “Tana ixidi, ta aawa keethaafe yedethibeeketii? Ha77i hintena metoy gakin taako ayis yidetii?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮፍታሔም፣ “ምነው ጠልታችሁኝ ከአባቴ ቤት አሳድዳችሁኝ አልነበረምን? ታዲያ አሁን ችግር ሲገጥማችሁ ነው የምትፈልጉኝ?” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮፍታሔ ግን “እኔን ጠልታችሁ ከአባቴ ቤት ያባረራችሁኝ እናንተ አይደላችሁምን? ታዲያ አሁን ችግር ሲገጥማችሁ ወደ እኔ መምጣታችሁ ስለምንድነው?” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮፍታሔ ድማ ንዓበይቲ ገለዓድ፥ “ንስኻትኩምዶ ኣይኮንኩምን ዝፀላእኹምንን፥ ካብ ቤት ኣቦይ ዝሰጐጕኩምንን? ሕዚ ደኣ ምስ ጨነቐኩም ከመይ ኢልኩም ናባይ ትመፁ?” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይፍታሕ ድማ ንዓበይቲ ጊልዓድ፡ ንስኻትኩምዶ ኣይኮንኩምን ጸሊእኩምንስ፡ ካብ ቤት ኣቦይ ዝሰጎጎኩምኒ፡ ሕጂ ደአ እንተ ጸበበኩም ከምይ ናብይ ትመጹ፡ በሎም። |