Judges 11:40 — Compare Translations

12 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣዋልድ እስራኤል ኣብ ዓመት ኣርባዕተ መዓልቲ ንጓል ይፍታሕ ጊልዓዳዊት ኪሓዝና ይኸዳ ነበራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ሴቶች ልጆች ለገ​ለ​ዓ​ዳ​ዊዉ ለዮ​ፍ​ታሔ ልጅ በዓ​መት አራት ቀን ያለ​ቅ​ሱ​ላት ዘንድ በዓ​መት በዓ​መት ይሄዱ ነበር። ይህ​ችም በእ​ስ​ራ​ኤል ዘንድ ሥር​ዐት ሆነች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ሴቶች ልጆች በዓመት በዓመቱ እየሄዱ የገለዓዳዊውን የዮፍታሔን ልጅ በዓመት አራት ቀን ሙሾ እንዲያወጡ በእስራኤል ዘንድ ልማድ ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል ወጣት ሴቶች የገለዓዳዊውን የዮፍታሔን ልጅ በማሰብ በየዓመቱ እየወጡ የአራት ቀን ኀዘን ያደርጉላታል።
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wodeppe doommidi Isra7eeleta naateththa macca nayti layththan layththan oyddu gallas bantta sooppe haakki biidi Gala7aade dere Yoftahe nays mishetti yeehoy lose gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴፔ ዶሚዲ ኢስራኤሌታ ናቴ ማጫ ናይቲ ላይን ላይን ኦይዱ ጋላስ ባንታ ሶፔ ሃኪ ቢዲ ጋላኣዴ ዴሬ ዮፍታሄ ናይስ ሚሼቲ ዬሆይ ሎሴ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ማጫ ናይት ላይን ላይን ኦይዱ ጋላስ ባንታ ሶፐ ሃክ ብድ፥ ጋላዳ አድያ ዮፍታሄ ናኤስ ዬከይስነ ካዮተይስ ሜዘ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele macca nayti laythan laythan oyddu gallas banta soope haaki bidi, Galada addiya Yoftaahe na7ees yeekeysinne kayoteysi meeze gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል ወጣት ሴቶች የገለዓዳዊውን የዮፍታሔን ልጅ በማሰብ በየዓመቱ እየወጡ የአራት ቀን ሐዘን ያደርጉላታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤላውያን ወጣት ሴቶች ልጆች በየዓመቱ ለአራት ቀን ያኽል ከቤታቸው ርቀው እየሄዱ ለገለዓዳዊው ለዮፍታሔ ሴት ልጅ ማዘናቸውና ማልቀሳቸው የተለመደ ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በዝ ምኽንያትዙይ እዩ ድማ ኻብቲ ጊዜ እቱይ ጀሚሩ ኣብ እስራኤል ልማድ ኮይኑ፥ ኣጓላት እስራኤል ንጓል ገለዓዳዊ ዮፍታሔ ብምዝካር በብዓመቱ እናወፃ ናይ ኣርባዕተ መዓልቲ ሓዘን ዝገብራላ።
Amharic Tigrinya 2011 እተን ኣዋልድ እስራኤል በብዓመት እናኸዳ ንጓል ይፍታሕ ጊልዓዳዊ ኣርባዕተ መዓልቲ ይውድሳኣ ነበራ።