Judges 11:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መወዳእታ ክልተ ወርሒ ድማ ናብ ኣቦኣ ተመልሰት፣ ንሱ ድማ ከምቲ እተመባጽዓላ መብጽዓኡ ገበረ። ንሳ ድማ ንማንም ኣይትፈልጥን እያ ነይራ። ኣብ እስራኤል ድማ ልምዲ ነበረ፣ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሁለት ወርም ከተፈጸመ በኋላ ወደ አባቷ ተመለሰች፤ ዮፍታሔም የተሳለውን ስእለት አደረገ፤ እርስዋም ወንድ አላወቀችም ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁለትም ወር ከተፈጸመ በኋላ ወደ አባትዋ ተመለሰች፥ እንደ ተሳለውም ስእለት አደረገባት፤ እርስዋም ወንድ አላወቀችም ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሁለት ወር በኋላ ወደ አባቷ ተመለሰች፤ እርሱም የተሳለውን አደረገ፤ ድንግልም ነበረች። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ይህ በእስራኤል ልማድ ሆኖ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላኡ አግናፐ ጉይያን፥ ባረ አዉዋኮ ስማደ ያዱ፤ ጾሳዉ ባረ ሺቀቴዳ ሺቁዋ ጋዳ። እዛ ኡባካ አቱማ አሳን ጋከተናን አታዱ። ሄ ዎድያፐ ዶሚደ፥ እስራኤላቱ ማጫ ናናይ ላይን ላይን ኦይዱ ጋላሳ ባረንቱ ሶፐ ሃክ ቢደ፥ ጋላኣድያ ዮፍታሄ ናትዉ ዬክያዌነ ካዮትያዌ ሜዘ ግዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laa"u aginaappe guyyiyaan, bare aawuwaakko simmaade yaaddu; S'oossaw bare shiik'etteedda shiik'uwaa gatseedda. Iza ubbakka attuma asan gakettennaan ataadu. He wodiyaappe doommiide, Israa'eelatuu mac'c'a naanay laytsan laytsan oyddu gallassaa barenttu sooppe haakki biide, Gala'aadiyaa Yofittaahe naattiw yeekkiyaawenne kayyottiyaawe meeze gideedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u aginappe guye ba aawaakko simma yadus; izikka GODAAS ba adinettida adinaa gaththides; iza mulekka azina gelontta attadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናምኡ ኣጊናፔ ጉዬ ባ ኣዋኮ ሲማ ያዱስ፤ ኢዚካ ጎዳስ ባ ኣዲኔቲዳ ኣዲና ጋዴስ፤ ኢዛ ሙሌካ ኣዚና ጌሎንታ ኣታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናምኡ አጌናፐ ጉየ፥ ባ አዋኮ ስማዳ ያሱ። እ አዋይ ጎዳስ ቃንግዳ ባ ቃንገ ጋስ፤ እያ ጌላኦሽን ሀይቃሱ። ሄ ዎደፐ ዶምድ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u ageenape guye, ba aawako simmada yasu. I aaway Godaas qangida ba qangetha gathis; iya geela7oshin hayqasu. He wodepe doomidi, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከሁለት ወር በኋላ ወደ አባቷ ተመለሰች፤ እርሱም የተሳለውን አደረገ፤ ድንግልም ነበረች። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ይህ በእስራኤል ልማድ ሆኖ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሁለት ወር በኋላ ወደ አባትዋ ቤት ተመልሳ መጣች፤ እርሱም ለእግዚአብሔር ቃል የገባውን ስለት ፈጸመባት፤ እርስዋም ወንድ ያላወቀች ድንግል ነበረች። ከዚያም ጊዜ አንሥቶ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኽልተ ወርሒ ምስ መልአ፥ ናብ ኣቦኣ ተመለሰት፤ ከምቲ ተመባፂዕዎ ዝነበረ መብፅዓኡ ድማ ፈፀመ። ንሳ ሰብኣይ ዘይትፈልጥ ድንግል ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኸአ፡ እቲ ኽልተ ወርሒ ምስ መልኤ፡ ናብ ኣቦኣ ተመልሰት፡ ከምቲ ተማባጽዕዎ ዝነበረ መብጽዓ ገበራ። ንሳ ድማ ሰብኣይ ከይፈለጠት ነበረት። ኣብ እስራኤል ድማ ስርዓት ኮነ። |