Judges 11:38 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ኪድ! ንኽልተ ወርሒ ድማ ሰደዳ፡ ንሳ ድማ ምስ ብጾታ ከይዳ ኣብ ኣኽራን ብድንግልናኣ በኸየት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “ሂጂ” አለ። ሁለት ወርም አሰናበታት፤ ከባልንጀሮችዋም ጋር ሄደች፤ በተራሮችም ላይ ለድንግልናዋ አለቀሰች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። ሂጂ አለ። ሁለት ወርም አሰናበታት፤ ከባልንጀሮችዋም ጋር ሄደች፥ በተራሮችም ላይ ለድንግልናዋ አለቀሰች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም፥ “በይ ሂጂ” ብሎ ለሁለት ወር አሰናበታት፤ እርሷም ከእንግዲህ ባል ስለማታገባ ከልጃገረድ ጓደኞቿ ጋር ወደ ተራሮች ሄደው አለቀሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ፥ “ባ” ያጊደ፥ ላኡ አግናዉ የዴዳ፤ እዛ ባረ ላገቱዋና ደርያ ሁጲያ ከሳደ ባረ ዎዶሮተዉ ኡንቱንቱና ዬካዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I, «Ba» yaagiide, laa"u aginaw yeddeedda; iza bare laggetsatuwaanna deriyaa huup'iyaa kesaade bare wodorotetsaw unttunttunna yeekkaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izikka, «Ba!» giidi nam7u aginas yeddides; iza ba laggetara zuma hu7e kezada ba geela7oteththaas isttara yeekkadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚካ፥ «ባ!» ጊዲ ናምኡ ኣጊናስ ዬዲዴስ፤ ኢዛ ባ ላጌታራ ዙማ ሁኤ ኬዛዳ ባ ጌላኦቴስ ኢስታራ ዬካዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ፥ “ባ” ያግድ፥ ናምኡ አጌናስ እዮ የድስ። እያ ባ ላገታራ ዙማ ቦላ ከያዳ ባ ጌላኦተስ ኤንታራ ዬካሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I, “Ba” yaagidi, nam7u ageenas iyo yeddis. Iya ba laggetara zumaa bolla keyada ba geela7otethaas entara yeekasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም፣ “በይ ሂጂ” ብሎ ለሁለት ወር አሰናበታት፤ እርሷም ከእንግዲህ ባል ስለማታገባ ከልጃገረድ ጓደኞቿ ጋር ወደ ተራሮች ሄደው አለቀሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም እንድትሄድ ፈቅዶ ለሁለት ወር አሰናበታት፤ እርስዋና ጓደኞችዋም ወደ ተራራዎች ወጡ፤ ከዚያም ባል አግብታ ልጆች የማትወልድ በመሆንዋ አለቀሱላት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ ንኽልተ ወርሒ ኽትከይድ ፈቐደላ። ሽዑ ንሳ ምስ ብፆታ ኸይዳ ኣብ እምባታት ኮይና ንድንግልናኣ በኸየት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪዲ ኢሉ፡ ክልተ ወርሒ ትኺድ ሓደጋ። ሽዑ ንሳ ምስ ብጾታ ኸይዳ፡ ኣብ ኣኽራን ኮይና ንድንግልናኣ በኸየትላ። |