Judges 11:37 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳ ድማ ንኣቦኣ፡ እዚ ነገር እዚ ይፍጸመኒ፡ ንኽልተ ወርሒ ደው ክብል፡ ኣብ ኣኽራን ደይበን ወሪደን፡ ኣነን ብጾተይን ድንግልነተይ ክሓዝን፡ በለቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አባ​ቷ​ንም፥ “ይህ ነገር ይደ​ረ​ግ​ልኝ፤ ከዚህ ሄጄ በተ​ራ​ሮች ላይ እን​ድ​ወ​ጣና እን​ድ​ወ​ርድ፥ ከባ​ል​ን​ጀ​ሮቼም ጋር ለድ​ን​ግ​ል​ናዬ እን​ዳ​ለ​ቅስ ሁለት ወር አሰ​ና​ብ​ተኝ” አለ​ችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አባትዋንም። ይህ ነገር ይደረግልኝ፤ ከዚህ ሄጄ በተራሮች ላይ እንድወጣና እንድወርድ፥ ከባልንጀሮቼም ጋር ለድንግልናዬ እንዳለቅስ ሁለት ወር አሰናብተኝ አለችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን አንድ ነገር ብቻ እንድትፈቅድልኝ እለምንሃለሁ፤ ከእንግዲህ ባል ስለማላገባ ከባልንጀሮቼ ጋር ወደ ተራሮች ወጥቼ እየዞርሁ ሁለት ወር እንዳለቅስ አሰናብተኝ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ አ ባረ አዉዋ፥ “ታዉ እትባ ኦርኪ። ታን ሙለ አስና ገለናን አትያ ድራዉ፥ ታ ላገቱዋና ባደ ደረቱዋ ቦላ ታ ዎዶሮተዉ ዬካና ማላ፥ ላኡ አግናዉ ታና የዳርኪ” ያጋደ ኦቻዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka Aa bare aawuwaa, «Taw ittibaa ootsaarikkii. Taani mule asinaa gelennaan attiyaa diraw, ta laggetsatuwaanna baade deretuwaa bolla ta wodorotetsaw yeekkana mala, laa"u aginaw taana yeddaarikkii» yaagaadde oochchaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka iza ba aawaas, «Taas issi miish ooththarkkii! Tani mulera azina gelana dandayontta gishshas ta laggetara baada zumata bolla ta geela7oteththaas yuuya yuuya yeekkana mala nam7u aginas tana yeddarkkii!» gaada oychchadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ኢዛ ባ ኣዋስ፥ «ታስ ኢሲ ሚሽ ኦርኪ! ታኒ ሙሌራ ኣዚና ጌላና ዳንዳዮንታ ጊሻስ ታ ላጌታራ ባዳ ዙማታ ቦላ ታ ጌላኦቴስ ዩያ ዩያ ዬካና ማላ ናምኡ ኣጊናስ ታና ዬዳርኪ!» ጋዳ ኦይቻዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እያ ባ አዋኮ፥ “ታዉ እስባ ኦርክ። ታኒ አዝና ገሎና አትያ ግሾ፥ ታ ላገታራ ባዳ ዙማ ቦላ ታ ጌላኦተስ ዬካና መላ ናምኡ አጌናስ ታና የዳርክ” ያጋዳ ኦይቻሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin iya ba aawako, “Taw issiba ootharki. Taani azina gelonna attiya gisho, ta laggetara bada zumaa bolla ta geela7otethaas yeekana mela nam7u ageenas tana yeddarki” yaagada oychasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን አንድ ነገር ብቻ እንድትፈቅድልኝ እለምንሃለሁ፤ ከእንግዲህ ባል ስለማላገባ ከባልንጀሮቼ ጋር ወደ ተራሮች ወጥቼ እየዞርሁ ሁለት ወር እንዳለቅስ አሰናብተኝ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን አባትዋን እንዲህ ስትል ጠየቀችው፤ “ይህን አንድ ነገር ፍቀድልኝ፤ እንግዲህ አግብቼ ልጅ መውለድ ስለማልችል ከጓደኞቼ ጋር በተራራው ላይ ተዘዋውሬ ለድንግልናዬ እንዳለቅስ የሁለት ወር ጊዜ ፍቀድልኝ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ኻብዙይ ከይደ ናብ እምባታት እናዞርኩ ምስተን ብፆተይ ኮይነ ንድንግልናይ ክልተ ወርሒ ኽበኪ ፍቐደለይ” በለቶ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቦኣ ድማ፡ ካብዚ ኸይደ ናብ ኣኽራን ወሪደ ኣነ ምስተን ብጾተይ ኮይነ ንድንግልናይ ክልተ ወርሒ ኽበኽየላ፡ እዚ ነገር እዚ ይግበረለይ፡ በለቶ።