Judges 11:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ይፍታሕ ድማ ኣብ ሚጽፓ ናብ ቤቱ መጸ፡ እንሆ ድማ፡ ጓሉ ብደፋርን ሳዕስዒትን ክትቅበሎ ወጸት። ንሳ ድማ እንኮ ውላዱ እያ ነይራ፤ ብኣኣ ወዲን ጓልን ኣይነበሮን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮፍ​ታ​ሔም ወደ መሴፋ ወደ ቤቱ ተመ​ለሰ፤ እነ​ሆም፥ ልጁ ከበሮ ይዛ እየ​ዘ​ፈ​ነች ልት​ቀ​በ​ለው ወጣች፤ ለእ​ር​ሱም የሚ​ወ​ድ​ዳት አን​ዲት ብቻ ነበ​ረች። ከእ​ር​ስ​ዋም በቀር ወንድ ወይም ሴት ሌላ ልጅ አል​ነ​በ​ረ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮፍታሄም ወደ ቤቱ ወደ ምጽጳ መጣ፥ እነሆም ልጁ ከበሮ ይዛ እየዘፈነች ልትገናኘው ወጣች፤ ለእርሱም አንዲት ብቻ ነበረች፤ ከእርስዋም በቀር ወንድ ወይም ሴት ሌላ ልጅ አልነበረውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮፍታሔ ምጽጳ ወዳለው ቤቱ ተመለሰ፤ እነሆ፤ ልጁ አታሞ እየደለቀች በመዝፈን ልትቀበለው ወጣች፤ እርሷም አንዲት ልጁ ብቻ ነበረች፤ ከእርሷ በቀር ወንድም ሆነ ሴት ልጅ አልነበረውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮፍታሄ ምጽጳን ደእያ ባረ ሶ ስሜዳ ዎደ፥ ኮይሮታደ አ ናታ ካባሩዋ ኦይቃደ የጻደነ ዱራደ አ ሞካናዉ ከሳዱ። አዉ ኢፐ ሀራ ናእ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yofittaahe Mis'ip'p'an de'iyaa bare soo simmeedda wode, koyrottaade Aa naatta kabaruwaa oyk'k'aadde yes's'aaddenne duraadde Aa mokkanaw kesaaddu. Aw iippe hara na'i baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yoftahey Mixiphphan diza baso simmi yiza wode koyrottada iza naya karabe baqqa yexxashenne durashe iza mokkanaas kezadus; izippe attiin hara nay izas baawa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮፍታሄይ ሚጺጳን ዲዛ ባሶ ሲሚ ዪዛ ዎዴ ኮይሮታዳ ኢዛ ናያ ካራቤ ባቃ ዬጻሼኔ ዱራሼ ኢዛ ሞካናስ ኬዛዱስ፤ ኢዚፔ ኣቲን ሃራ ናይ ኢዛስ ባዋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮፍታሄይ ባ ሶ ምፅጳ ስምያ ዎደ እያ ናእያ ካራቦ ኦይካዳ የፃሸነ ዱራሸ እያ ሞካናዉ ከያሱ። እያዉ ኢፐ አትሽን፥ ሀራ ናእ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoftaahey ba soo Mixipha simmiya wode iya na7iya karaabo oykada yexashenne durashe iya mokanaw keyasu. Iyaw iipe attishin, hara na7i baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዮፍታሔ ምጽጳ ወዳለው ቤቱ ተመለሰ። እነሆ፤ ልጁ አታሞ እየደለቀች በመዝፈን ልትቀበለው ወጣች፤ እርሷም አንዲት ልጁ ብቻ ነበረች፤ ከእርሷ በቀር ወንድም ሆነ ሴት ልጅ አልነበረውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮፍታሔ በምጽጳ ወዳለው ቤቱ በተመለሰ ጊዜ ሴት ልጁ አታሞ ይዛ እየጨፈረች ልትቀበለው ወጣች፤ ያለ እርስዋም ሌላ ወንድ ወይም ሴት ልጅ አልነበረውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዮፍታሔ ድማ ናብ ምፅጳ ናብ ገዛኡ ምስ መፀ፥ ጓሉ ብኸበሮን ብስዕስዒትን ክትቅበሎ ወፀት። ሓንቲ ንሳ ጥራሕ እያ ውላዱ፥ ብዘይ ንሳ ወዲ ወይ ጓል ኣይነበሮን።
Amharic Tigrinya 2011 ይፍታሕ ድማ ናብ ሚጽጳ ናብ ቤቱ ምስ መጸ፡ እንሃ ጓሉ ብኸበሮን ብሳዕስዒትን ክትቅበሎ ወጸት። ሓንቲ ንሳ ጥራይ እያ ውሉዱ፡ ብጀካኣ ወዲ ወይ ጓል ኣይነበሮን።