Judges 11:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ይፍታሕ ድማ ኣብ ሚጽፓ ናብ ቤቱ መጸ፡ እንሆ ድማ፡ ጓሉ ብደፋርን ሳዕስዒትን ክትቅበሎ ወጸት። ንሳ ድማ እንኮ ውላዱ እያ ነይራ፤ ብኣኣ ወዲን ጓልን ኣይነበሮን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮፍታሔም ወደ መሴፋ ወደ ቤቱ ተመለሰ፤ እነሆም፥ ልጁ ከበሮ ይዛ እየዘፈነች ልትቀበለው ወጣች፤ ለእርሱም የሚወድዳት አንዲት ብቻ ነበረች። ከእርስዋም በቀር ወንድ ወይም ሴት ሌላ ልጅ አልነበረውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮፍታሄም ወደ ቤቱ ወደ ምጽጳ መጣ፥ እነሆም ልጁ ከበሮ ይዛ እየዘፈነች ልትገናኘው ወጣች፤ ለእርሱም አንዲት ብቻ ነበረች፤ ከእርስዋም በቀር ወንድ ወይም ሴት ሌላ ልጅ አልነበረውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮፍታሔ ምጽጳ ወዳለው ቤቱ ተመለሰ፤ እነሆ፤ ልጁ አታሞ እየደለቀች በመዝፈን ልትቀበለው ወጣች፤ እርሷም አንዲት ልጁ ብቻ ነበረች፤ ከእርሷ በቀር ወንድም ሆነ ሴት ልጅ አልነበረውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮፍታሄ ምጽጳን ደእያ ባረ ሶ ስሜዳ ዎደ፥ ኮይሮታደ አ ናታ ካባሩዋ ኦይቃደ የጻደነ ዱራደ አ ሞካናዉ ከሳዱ። አዉ ኢፐ ሀራ ናእ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yofittaahe Mis'ip'p'an de'iyaa bare soo simmeedda wode, koyrottaade Aa naatta kabaruwaa oyk'k'aadde yes's'aaddenne duraadde Aa mokkanaw kesaaddu. Aw iippe hara na'i baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yoftahey Mixiphphan diza baso simmi yiza wode koyrottada iza naya karabe baqqa yexxashenne durashe iza mokkanaas kezadus; izippe attiin hara nay izas baawa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮፍታሄይ ሚጺጳን ዲዛ ባሶ ሲሚ ዪዛ ዎዴ ኮይሮታዳ ኢዛ ናያ ካራቤ ባቃ ዬጻሼኔ ዱራሼ ኢዛ ሞካናስ ኬዛዱስ፤ ኢዚፔ ኣቲን ሃራ ናይ ኢዛስ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮፍታሄይ ባ ሶ ምፅጳ ስምያ ዎደ እያ ናእያ ካራቦ ኦይካዳ የፃሸነ ዱራሸ እያ ሞካናዉ ከያሱ። እያዉ ኢፐ አትሽን፥ ሀራ ናእ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoftaahey ba soo Mixipha simmiya wode iya na7iya karaabo oykada yexashenne durashe iya mokanaw keyasu. Iyaw iipe attishin, hara na7i baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮፍታሔ ምጽጳ ወዳለው ቤቱ ተመለሰ። እነሆ፤ ልጁ አታሞ እየደለቀች በመዝፈን ልትቀበለው ወጣች፤ እርሷም አንዲት ልጁ ብቻ ነበረች፤ ከእርሷ በቀር ወንድም ሆነ ሴት ልጅ አልነበረውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮፍታሔ በምጽጳ ወዳለው ቤቱ በተመለሰ ጊዜ ሴት ልጁ አታሞ ይዛ እየጨፈረች ልትቀበለው ወጣች፤ ያለ እርስዋም ሌላ ወንድ ወይም ሴት ልጅ አልነበረውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮፍታሔ ድማ ናብ ምፅጳ ናብ ገዛኡ ምስ መፀ፥ ጓሉ ብኸበሮን ብስዕስዒትን ክትቅበሎ ወፀት። ሓንቲ ንሳ ጥራሕ እያ ውላዱ፥ ብዘይ ንሳ ወዲ ወይ ጓል ኣይነበሮን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይፍታሕ ድማ ናብ ሚጽጳ ናብ ቤቱ ምስ መጸ፡ እንሃ ጓሉ ብኸበሮን ብሳዕስዒትን ክትቅበሎ ወጸት። ሓንቲ ንሳ ጥራይ እያ ውሉዱ፡ ብጀካኣ ወዲ ወይ ጓል ኣይነበሮን። |