Judges 11:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ዓሮኤር ክሳዕ ሚኒት፡ ዕስራ ከተማታትን ክሳዕ ጐልጐል ኣታኽልቲ ወይንን ድማ ኣዝዩ ብዙሕ ሓረድቲ ሰዓሮም። በዚ ድማ ደቂ ዓሞን ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ተገዝኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከአሮዔርም እስከ ሚኒትና እስከ አቤልክራሚም ድረስ ሃያ ከተሞችን በታላቅ ሰልፍ አጠፋቸው። የአሞንም ልጆች በእስራኤል ልጆች ፊት ተዋረዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከአሮዔርም እስከ ሚኒትና እስከ አቤልክራሚም ድረስ ሀያ ከተሞችን በታላቅ አገዳደል መታቸው። የአሞንም ልጆች በእስራኤል ልጆች ፊት ተዋረዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከአሮዔር አንሥቶ እስከ ሚኒት አካባቢ ከዚያም አልፎ እስከ ክራሚም የሚገኙትን ሃያ ከተሞች ፈጽሞ አጠፋቸው፤ አሞናውያንም ለእስራኤል ተገዙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሮኤራፐ ዶሚደ፥ ቢደ ሚኒታነ አቤል-ካራሚማ ማታ ጋካናዉ፥ ላታሙ ካታማቱዋ ኦለቲደ ባይዜዳ፤ ዳሮ አሳ ዎ ዉርሴዳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ አሞናዋቱ እስራኤላቶ ሞደቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aaro'eerappe doommiide, biide Miiniitanne Aabeeli-Karaamiima mata gakkanaw, laatamu katamatuwaa olettiide bayzzeedda; daro asaa wod'i wursseedda. Hewaappe guyyiyaan, Amoonawatuu Israa'eelatoo moodetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aaro7eereppe doommidi Minnite heeraninne izappe aadhdhidi Aabeeli-Keraamime gakkanaas diza nam7u tammu katamata oli dhayssides; Amoone dere asaykka Isra7eeletas haarettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሮኤሬፔ ዶሚዲ ሚኒቴ ሄራኒኔ ኢዛፔ ኣዲ ኣቤሊ-ኬራሚሜ ጋካናስ ዲዛ ናምኡ ታሙ ካታማታ ኦሊ ይሲዴስ፤ ኣሞኔ ዴሬ ኣሳይካ ኢስራኤሌታስ ሃሬቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮኤራፐ ብድ ምንታነ አቤል-ክራምማ ጋካናዉ ደእያ ላታሙ ካታማታ ኦልድ ይስስ፤ ዳሮ አሳ ዎስ። ሄሳፈ ጉየ፥ አሞነት እስራኤለታስ ሃረትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aro7eerape bidi Minitanne Abeel-Kiramima gakanaw de7iya laatamu katamata olidi dhaysis; daro asaa wodhis. Hessafe guye, Amooneti Isra7eeletas haaretidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከአሮዔር አንሥቶ እስከ ሚኒት አካባ፣ ከዚያም ዐልፎ እስከ ክራሚም የሚገኙትን ሃያ ከተሞች ፈጽሞ አጠፋቸው፤ አሞናውያንም ለእስራኤል ተገዙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዓሮዔር ጀምሮ በሚኒት ዙሪያ እስካለው ስፍራ በአጠቃላይ ኻያ ከተሞችን፥ እንዲሁም እስከ አቤል ከራሚም ድረስ ያሉትን ሁሉ ደመሰሳቸው፤ በዚህም ዐይነት ዐሞናውያን በእስራኤላውያን ፊት ተዋረዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ዓሮዔር ክሳዕ ሚኒት ዕስራ ኸተማታት ደምሰሰ፤ ክሳዕ ኣቤል ከራሚም ድማ ብብርቱዕ ውግእ ሰዓሮም። ደቂ ኣሞን ከዓ ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ተዋረዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ዔርዔር ክሳዕ ሚኒት እትአቱ፡ ዕስራ ኸተማ፡ ክሳዕ ኣቤልከራሚም ድማ ብኣዝዩ ብርቱዕ ውግእ ሰዐሮም። ደቂ ዓሞን ከአ ኣብ ቅድሚ እስራኤል ተዋረዱ። |