Judges 11:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ይፍታሕ ካብ ኣሕዋቱ ሃዲሙ ናብ ምድሪ ጦብ ኪቕመጥ ከደ። ናብ ይፍታሕ ከንቱ ሰባት ኣኪቦም ምስኡ ወጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮፍ​ታ​ሔም ከወ​ን​ድ​ሞቹ ፊት ሸሽቶ በጦብ ምድር ተቀ​መጠ፤ ድሆች ሰዎ​ችም ተሰ​ብ​ስ​በው ዮፍ​ታ​ሔን ተከ​ተ​ሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮፍታሔም ከወንድሞቹ ፊት ሸሽቶ በጦብ ምድር ተቀመጠ፤ ምናምንቴዎችም ሰዎች ተሰብስበው ዮፍታሔን ተከተሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም ዮፍታሔ ከወንድሞቹ ሸሽቶ መኖሪያውን ጦብ በተባለች ምድር አደረገ፤ እዚያም ወሮበሎች ተሰባስበው ተከተሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ ዮፍታሄ ባረ እሻቱዋፐ ባቃቲደ፥ ጾባ ጌተትያ ጋድያን ደኤዳ። ያን እ ደእሽን፥ አማሬዳ ሹፉሮ አሳቱ አኮ ሺቂደ፥ አ ካሌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, Yofittaahe bare ishatuwaappe bak'atiide, S'oba geetettiyaa gadiyaan de'eedda. Yan I de'ishshin, amareeda shufuro asatuu aakko shiik'iide, Aa kaalleeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Yoftahey ba ishatappe baqatidi Xoobba geetettiza biittan de7ides; izi heen dishin amarda womale asati izakko shiiqidi iza kaallida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ዮፍታሄይ ባ ኢሻታፔ ባቃቲዲ ጾባ ጌቴቲዛ ቢታን ዴኢዴስ፤ ኢዚ ሄን ዲሺን ኣማርዳ ዎማሌ ኣሳቲ ኢዛኮ ሺቂዲ ኢዛ ካሊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን፥ ዮፍታሄይ ባ እሻታፐ ባቃትድ፥ ቶባ ቢታን ደእስ። ያን እ ደእሽን ጉ ዎራንት እያኮ ሺቅድ እያ ካልዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin, Yoftaahey ba ishatape baqatidi, Tooba biittan de7is. Yan I de7ishin guutha worandzoti iyako shiiqidi iya kaallidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህም ዮፍታሔ ከወንድሞቹ ሸሽቶ መኖሪያውን ጦብ በተባለች ምድር አደረገ፤ እዚያም ወሮበሎች ተሰባስበው ተከተሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮፍታሔም ከወንድሞቹ ሸሽቶ ጦብ ተብላ በምትጠራ ምድር ኖረ፤ እዚያ ጥቂት ወሮበሎች ተሰብስበው ተከተሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ዮፍታሔ ኻብ ቅድሚ ኣሕዋቱ ሃደመ፤ ኣብ ምድሪ ጦብ ድማ ተቐመጠ። ናብ ዮፍታሔ ኸዓ ዘይረብሑ ዓመፀኛታት ሰባት ተኣከቡ፤ ሰዓብዎውን።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ይፍታሕ ካብ ቅድሚ ኣሕዋቱ ሀደመ፡ ኣብ ምድሪ ጦብ ከአ ተቐመጠ። ናብ ይፍታሕ ድማ ከንቱታት ሰባት ተአከቡ፡ ምስኡ ኸአ ወጹ።