Judges 11:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እስራኤል ኣብ ሄሽቦንን ጽግዕተኛታታን ኣብ ኣሮኤርን ምስ ጽግዕተኛ ስፍራታታን ኣብ ኵለን ኣብ ገማግም ባሕሪ ኣርኖን ዝርከባ ከተማታትን ንሰለስተ ሚእቲ ዓመት ኪነብር ከሎ፧ ሽዑ ስለምንታይ ኣብ ውሽጢ እቲ ግዜ ዘይመለስካዮም? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤልም በሐሴቦንና በመንደሮችዋ፥ በአሮዔርና በመንደሮችዋ፥ በአርኖንም አቅራቢያ ባሉት ከተሞች ሁሉ ሦስት መቶ ዓመት ተቀምጦ በነበረ ጊዜ፥ በዚያ ዘመን ስለ ምን አላዳንሃቸውም ነበር? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልም በሐሴቦንና በመንደሮችዋ፥ በአሮዔርና በመንደሮችዋ፥ በአርኖንም አቅራቢያ ባሉት ከተሞች ሁሉ ሦስት መቶ ዓመት ተቀምጦ በነበረ ጊዜ፥ በዚያ ዘመን ስለ ምን አልወሰዳችኋቸውም ነበር? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤልም በሐሴቦንና በመንደሮችዋ፥ በአሮዔርና በመንደሮችዋ፥ በአርኖንም አቅራቢያ ባሉት ከተሞች ሁሉ ሦስት መቶ ዓመት ተቀምጦ በነበረበት በዚያን ጊዜ ስለምን አልወሰዳችኋቸውም? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እስራኤልያ አሳይ ሃሰቦና፥ አሮኤራነ ኡንቱንቱ ዩሹዋን ደእያ ካታማቱዋ ኡባ፥ ሄዋዳንካ፥ ቃይ አርኖና ሻፋ ጋጻን ደእያ ካታማቱዋ ኡባ ላቲደ፥ ሄዙ ጼቱ ላይ ደኤድኖ። ያትና፥ ሄ ዎደ አያዉ ዎ አክበይክቴ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Israa'eeliyaa Asay Haaseboona, Aaro'eeranne unttunttu yuushshuwaan de'iyaa katamatuwaa ubbaa, hewaaddankka, k'ay Arnnoona Shaafaa gas'aan de'iyaa katamatuwaa ubbaa laattiide, heezzu s'eetu laytsaa de'eeddino. Yaatina, he wode ayaw wotsi akkibeykkitee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Haseboonenne he heera, Aaro7eerenne he heera, Arnoone shaafa matan diza katamata ubbaa laattidi 300 layth de7ides; histtiin he wode ays zaari woththi ekkibeekketii? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ሃሴቦኔኔ ሄ ሄራ፥ ኣሮኤሬኔ ሄ ሄራ፥ ኣርኖኔ ሻፋ ማታን ዲዛ ካታማታ ኡባ ላቲዲ 300 ላይ ዴኢዴስ፤ ሂስቲን ሄ ዎዴ ኣይስ ዛሪ ዎ ኤኪቤኬቲ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ሀሰቦና፥ አሮኤራነ ኤንታ ዩሹዋን ደእያ ጉታታ ኡባ፥ ቃስ አርኖና ሻፋ ማታን ደእያ ካታማታ ኡባ ላትድ ሄ ፄቱ ላይ ደእስ። ያትን፥ ሄ ዎደ አይስ ዎ ኤካብኪ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Haseboona, Aro7eeranne enta yuushuwan de7iya gutata ubbaa, qassi Arnoona shaafa matan de7iya katamata ubbaa laattidi heedzu xeetu laythi de7is. Yaatin, he wode ayis wotha ekabikii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤልም በሐሴቦንና በመንደሮቿ፣ በአሮዔርና በመንደሮቿ፣ በአርኖንም አቅራቢያ ባሉት ከተሞች ሁሉ ሦስት መቶ ዓመት ተቀምጦ በነበረበት በዚያን ጊዜ ስለ ምን አልወሰዳችኋቸውም ነበር? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ሦስት መቶ ዓመት ሙሉ እስራኤል ሐሴቦንና መንደሮችዋን ዓሮዔርንና መንደሮችዋን፥ እንዲሁም በአርኖን ወንዝ ዳርቻ ያሉትን ከተሞች በሙሉ ወርሰው ኖረዋል፤ ታዲያ በነዚህ ዘመናት ሁሉ ስለምን መልሳችሁ አልወሰዳችኋቸውም ነበር? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እስራኤል ኣብ ሓሴቦንን ኣብ ዓድታታን፥ ኣብ ዓሮዔርን ኣብ ዓድታታን፥ ኣብ ጥቓ ኣርኖን ዘለዋ ዅለን ከተማታትን ሰለስተ ሚእቲ ዓመት ተቐሚጦምወን እዮም። ስለ ምንታይ ደኣ በቲ ዘመን እቱይ ዘይወሰድኩምዎም? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እስራኤል ኣብ ሔስቦንን ኣብ ዓድታታን፡ ኣብ ዓርዔርን ኣብ ዓድታታን፡ ኣብ ጥቓ ኣርኖን ዘለዋ ኹለን ከተማታትን ሰለስተ ሚእቲ ዓመት ተቐሚጡ ኸሎ ደአ ስለምንታይ በቲ ዘበን እቲ ዘይወሰድኩምዎ፡ |