Judges 11:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ንኣሞራውያን ካብ ቅድሚ ህዝቡ እስራኤል ሰጐጎም፣ ንስኻትኩምዶ ክትወርስዎምዶ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሕ​ዝቡ ከእ​ስ​ራ​ኤል ፊት አሞ​ሬ​ዎ​ና​ው​ያ​ንን አስ​ወ​ገደ፤ አን​ተም በተ​ራህ ትወ​ር​ሳ​ለ​ህን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም አምላክ እግዚአብሔር ከሕዝቡ ከእስራኤል ፊት አሞራውያንን አስወገደ፤ አንተም ምድሩን ትወርሳለህን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እንግዲህ የእስራኤል አምላክ ጌታ አሞራውያንን ከሕዝቡ ከእስራኤል ፊት አሳዶ ካስወጣቸው፥ አንተ ለመውሰድ ምን መብት አለህ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄዋዳን ኦደ፥ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ባረ አሳ እስራኤልያ ስንፐ አሞራዋቱዋ የደርሲደ ይሴዳ። ያትና፥ ኔን ነዉ አካናዉ ዋና ቆፓዲ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hewaadan ootsiide, Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay bare asaa Israa'eeliyaa sintsaappe Amooraawatuwaa yederssiide d'aysseedda. Yaatina, neeni new akkanaw waana k'oppaaddii?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa mala ooththidi GODAA Isra7eele Xoossay Amoore dere asaa ba dere Isra7eele sinththafe yedeththidi dhayssides; histtiin ne zaara ekkanaas nees ay wolqqay dizee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ማላ ኦዲ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ኣሞሬ ዴሬ ኣሳ ባ ዴሬ ኢስራኤሌ ሲንፌ ዬዴዲ ይሲዴስ፤ ሂስቲን ኔ ዛራ ኤካናስ ኔስ ኣይ ዎልቃይ ዲዜ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄሳዳ ኦድ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ባ አሳ እስራኤለ ስንፈ አሞረታ የደድ ይስስ። ያትን፥ ኔኒ ዛራዳ ነዉ ኤካናዉ ዋታ ቆፓይ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hessada oothidi Goday, Isra7eele Xoossay ba asaa Isra7eele sinthafe Amooreta yedethidi dhaysis. Yaatin, neeni zaarada new ekanaw waata qopay?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እንግዲህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር አሞራውያንን ከሕዝቡ ከእስራኤል ፊት አሳድዶ ካስወጣቸው፣ አንተ ለመውሰድ ምን መብት አለህ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ለሕዝቡ ለእስራኤላውያን ሲል አሞራውያንን አባሮ ያስወጣ ራሱ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ነው፤ ታዲያ፥ አንተ መልሰህ ልትወስድ ታስባለህን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሕዚ ድማ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ንኣሞራውያን ካብ ቅድሚ ህዝቡ እስራኤል ሰጒጉዎም እዩ። ንስኻ ደኣ እንታዋይ ኢኻ ኽተሕድገና እትደሊ?
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ድማ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ንኣሞራውያን ካብ ቅድሚ ህዝቡ እስራኤል ሰጉጉዎም እዩ እሞ፡ ንስኻዶ ኽትወርሶም ኢኻ፡