Judges 11:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሲሆን ግና ንእስራኤል ኣብ ግዝኣቱ ኺዘውር ኣይኣመኖን፣ ሲሆን ግና ንዅሉ ህዝቡ ጸዊዑ ኣብ ያሃዝ ሰፈረ፣ ምስ እስራኤል ከኣ ተዋግአ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሴዎ​ንም እስ​ራ​ኤል በድ​ን​በሩ እን​ዲ​ያ​ልፍ እንቢ አለ፤ ነገር ግን ሴዎን ሕዝ​ቡን ሁሉ ሰበ​ሰበ፤ በኢ​ያ​ሴ​ርም ሰፈረ፤ ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ጋር ተዋጋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሴዎንም እስራኤል በድንበሩ እንዲያልፍ አላመነውም ነበር፤ ነገር ግን ሴዎን ሕዝቡን ሁሉ ሰበሰበ፥ በያሀጽም ሰፈረ፥ ከእስራኤልም ጋር ተዋጋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሴዎን ግን በግዛቱ እንዲያልፍ ለመፍቀድ እስራኤልን አላመነውም፤ ሠራዊቱንም ሰብስቦ በያሃጽ ከሰፈረ በኋላ ከእስራኤል ጋር ተዋጋ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ስሆን እስራኤልያ አሳ አናዉ አማንቤና። እ ባረ አሳ ኡባ ሺሺደ፥ ያሃጻ ግያ ሳን ዱንካኒደ፥ እስራኤልያ አሳና ኦለቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Sihooni Israa'eeliyaa asaa aatsanaw ammanibeenna. I bare asaa ubbaa shiishshiide, Yahaas'a giyaa saan dunkkaaniide, Israa'eeliyaa asaana oletteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Sihooney Isra7eele asay aadhdhi bontta mala diggides; izi ba ola asaa ubbaa shiishshidi Yahaaxe geetettizason dunkaanidi Isra7eele asaara ola oykettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ሲሆኔይ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኣ ቦንታ ማላ ዲጊዴስ፤ ኢዚ ባ ኦላ ኣሳ ኡባ ሺሺዲ ያሃጼ ጌቴቲዛሶን ዱንካኒዲ ኢስራኤሌ ኣሳራ ኦላ ኦይኬቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ስሆነይ እስራኤለ አሳ አማነቶና ግሾ አናዉ ኮይቤና። እ ባ ኦላንቾታ ኤክድ ያሃፃን ዱንካንድ እስራኤለ አሳ ኦልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Sihooney Isra7eele asaa ammanetona gisho aathanaw koybeenna. I ba olanchota ekidi Yahaaxan dunkaanidi Isra7eele asaa olis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሴዎን ግን በግዛቱ እንዲያልፍ ለመፍቀድ እስራኤልን አላመነውም ፤ ሰራዊቱንም ሰብስቦ በያሃድ ከሰፈረ በኋላ ከእስራኤል ጋር ተዋጋ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሲሖን ግን እስራኤላውያን አልፈው እንዲሄዱ አልፈቀደላቸውም፤ እንዲያውም መላ ሠራዊቱን ሰብስቦ በያሐጽ በመስፈር ከእስራኤል ጋር ተዋጋ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሴዎን ግና ንደቂ እስራኤል ስለ ዘይኣመኖም ብወሰኑ ኽሓልፉ ኣይደለየን። ኵሉ ህዝቡ ኣኪቡ ኸዓ ኣብ ያሃፅ ሰፈረ፤ ምስ እስራኤል ድማ ተዋግአ።
Amharic Tigrinya 2011 ሲሆን ግና እስራኤል ብዶቡ ኺሐልፍ ኣይአመኖን እሞ፡ ሲሆን ኩሉ ህዝቡ ኣኪቡ ኣብ ያሃጽ ሰፈረ፡ ምስ እስራኣኤል ድማ ተዋግኤ።