Judges 11:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እስራኤል ድማ ናብ ሲሆን ንጉስ ኣሞራውያን ንጉስ ሄሽቦን ልኡኻት ሰደደ። እስራኤል ድማ ከምዚ በሎ፦ ብሃገርካ ኣቢልና ናብ ስፍረይ ንሓልፍ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ራ​ኤ​ልም ወደ አሞ​ራ​ዊው ወደ ሐሴ​ቦን ንጉሥ ወደ ሴዎን መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን ላከ፤ እስ​ራ​ኤ​ልም፦ ‘በም​ድ​ርህ በኩል ወደ ስፍ​ራ​ችን፥ እባ​ክህ፥ አሳ​ል​ፈን’ አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤልም ወደ አሞራዊው ወደ ሐሴቦን ንጉሥ ወደ ሴዎን መልክተኞችን ላከ፤ እስራኤልም። በምድርህ በኩል ወደ ስፍራችን፥ እባክህ፥ አሳልፈን አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ከዚያም እስራኤል በሐሴቦን ወዳለው ወደ አሞራውያን ንጉሥ ወደ ሴዎን መልእክተኞች ልኮ፥ ‘ወደ ገዛ ስፍራችን ለመሄድ በአገርህ እንዳልፍ ፍቀድልኝ’ አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄዋፐ ጉይያን፥ እስራኤልያ አሳይ ሃሰቦና ጌተትያ ካታማን ደእያ አሞራዋናቱዋ ካትያ ስሆናኮ አሳ ኪቲዴ ኡንቱንቱ፥ ‘ሀያና፥ ነ ቢታና ኑና ኑ ጋድያ አርኪ’ ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hewaappe guyyiyaan, Israa'eeliyaa Asay Haaseboona geetettiyaa kataman de'iyaa Amoorawaanatuwaa Kaatiyaa Sihoonakko asaa kiittiide unttunttu, ‹Hayyanaa, ne biittaanna nuuna nu gadiyaa aatsaarikkii› yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hessafe guye Isra7eele asay Haseboone geetettiza katamaan diza Amooreta kawo Sihoonekko as kiittides; isttas, ‹Woze nena ne derera nu aadhdhi baana mala nuna diggofarkkii!› gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ኣሳይ ሃሴቦኔ ጌቴቲዛ ካታማን ዲዛ ኣሞሬታ ካዎ ሲሆኔኮ ኣስ ኪቲዴስ፤ ኢስታስ፥ ‹ዎዜ ኔና ኔ ዴሬራ ኑ ኣ ባና ማላ ኑና ዲጎፋርኪ!› ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄሳፈ ጉየ፥ እስራኤለ አሳይ ሀሰቦና ካታማን ደእያ አሞረታ ካዋ ስሆናኮ አሰ ኪትድ፥ ‘ሀያና፥ ነ ቢታራ ኑና አርክ’ ያግድ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hessafe guye, Isra7eele asay Haseboona kataman de7iya Amooreta kawa Sihoonako ase kiittidi, ‘Hayyana, ne biittara nuna aatharki’ yaagidi oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ከዚያም እስራኤል በሐሴቦን ወዳለው ወደ አሞራውያን ንጉሥ ወደ ሴዎን መልእክተኞች ልኮ፣ ‘ወደ ገዛ ስፍራችን ለመሄድ በአገርህ እንዳልፍ ፍቀድልኝ’ አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ እስራኤላውያን በሐሴቦን ሆኖ ወደሚገዛው ወደ አሞራውያን ንጉሥ ወደ ሲሖን መልእክተኞች ልከው በአገሩ በኩል አልፈው ወደ አገራቸው እንዲሄዱ አስጠየቁት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ደቂ እስራኤል ከዓ ናብ ሴዎን ንጉስ ኣሞራውያን፥ ናብ ንጉስ ሓሴቦን፥ ልኡኻት ሰዲዶም፥ ‘በይዛኻ ኽሳዕ እታ ቦታና እንበፅሕ ብምድርኻ ኣሕልፈና’ በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እስራኤል ከአ ናብ ሲሆን ንጉስ ኣሞራውያን፡ ንጉስ ሔስቦን፡ ልኡኻት ሰዲዱ፡ እስራኤል በጃኻ ክሳዕ እታ ቦታይ ብምድርኻ ኣሕልፈና በሎ።