Judges 11:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብድሕሪኡ ብበረኻ ተጓዒዞም ንምድሪ ኤዶምን ንምድሪ ሞኣብን ከቢቦም ናብ ምብራቓዊ ሸነኽ ምድሪ ሞኣብ መጺኦም ንኣርኖን ሰጊሮም ሰፈሩ፣ ኣብ ውሽጢ ዶብ ሞኣብ ግና ኣይኣተዉን። ኣርኖን ዶብ ሞኣብ እዩ ነይሩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤልም በቃዴስ ተቀመጠ። በምድረ በዳም በኩል አለፈ፤ የኤዶምያስንና የሞዓብንም ምድር ዞሩ፤ ከሞዓብ ምድርም በምሥራቅ በኩል መጡ፤ በአርኖንም ማዶ ሰፈሩ፤ አርኖንም የሞዓብ ድንበር ነበረና ወደ ሞዓብ ድንበር አልገቡም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልም በቃዴስ ተቀመጠ። በምድረ በዳም በኩል ሄዱ፥ የኤዶምያስንና የሞዓብንም ምድር ዞሩ፤ ከሞዓብ ምድርም በምሥራቅ በኩል መጡ በአርኖንም ማዶ ሰፈሩ፤ አርኖንም የሞዓብ ድንበር ነበረና የሞዓብን ድንበር አላለፉም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ቀጥሎም የኤዶምንና የሞዓብን ምድር በመዞር፥ በምድረ በዳው ተጉዞ ከሞዓብ በስተ ምሥራቅ በኩል በማለፍ ከአርኖን ማዶ ሰፈረ፤ የሞዓብም ድንበር አርኖን ስለ ነበር ወደ ሞዓብ ክልል አልገባም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄዋፐ ጉይያን መላ ቢታና አደ፥ ኡንቱንቱ ኤዶማነ ሞኣበ ቢታቱዋ ዩዪደ፥ ሞኣበ ጋድያፐ አዋይ ዶልያ ባጋና ዬድኖ፤ አርኖና ሻፋፐ ሄፍን ባጋና ደእያ ሳኣን ዱንካኔድኖ፤ ሽን አርኖና ሻፋይ ሞኣበ ዛዋ ግዴዳ ድራዉ፥ ሞኣበ ባጋ ፕንበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hewaappe guyyiyaan mela biittaana aad'd'iidde, unttunttu Eedoomanne Moo'aabe biittatuwaa yuuyyiide, Moo'aabe gadiyaappe away doliyaa baggana yeeddino; Arnnoona Shaafaappe hefintsa baggana de'iyaa sa'aan dunkkaaneeddino; shin Arnnoona Shaafay Moo'aabe zawaa gideedda diraw, Moo'aabe bagga pinnibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye bazzora kanththidi istti Eedoomenne Mo7aabe biittata yuuyidi Mo7aabe biittafe arshey mokkiza baggara yida; Arnoone shaafappe he pinththa baggara diza sohon dunkaanida; gido attiin Arnoone shaafay Mo7aabe zawa gidida gishshas he zawaa pinnibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ባዞራ ካንዲ ኢስቲ ኤዶሜኔ ሞኣቤ ቢታታ ዩዪዲ ሞኣቤ ቢታፌ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዪዳ፤ ኣርኖኔ ሻፋፔ ሄ ፒን ባጋራ ዲዛ ሶሆን ዱንካኒዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኣርኖኔ ሻፋይ ሞኣቤ ዛዋ ጊዲዳ ጊሻስ ሄ ዛዋ ፒኒቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ዉርሰን ኤንቲ ባዙዋ ካንድ፥ ኤዶመነ ሞአበ ቢታ ጋፃ ኦይክድ፥ ሞአበ ቢታፈ ዶሎሀ ባጋራ ይድ አርኖና ሻፋፐ ሄፍን ባጋን ዱንካንዶሶና። ሽን አርኖና ሻፋይ ሞአበ ዛዋ ግድዳ ግሾ ሞአበ ባጋ ፕንቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Wursethan enti bazzuwa kanthidi, Edoomenne Moo7abe biitta gaxaa oykidi, Moo7abe biittafe doloha baggara yidi Arnoona shaafape hefintha baggan dunkaanidosona. Shin Arnoona shaafay Moo7abe zawa gidida gisho Moo7abe bagga pinnibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ቀጥሎም የኤዶምንና የሞዓብን ምድር በመዞር፣ በምድረ በዳው ተጕዞ ከሞዓብ በስተ ምሥራቅ በኩል በማለፍ ከአርኖን ማዶ ሰፈረ፤ የሞዓብም ድንበር አርኖን ስለ ነበር ወደ ሞዓብ ክልል አልገባም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በረሓውንም በማቋረጥ ጒዞ ቀጥለው የኤዶምንና የሞአብን ምድር በመዞር ከሞአብ በስተምሥራቅና ከአርኖን ወንዝ ባሻገር ወዳለው ስፍራ መጥተው ሰፈሩ፤ ነገር ግን የሞአብ ወሰን ስለ ነበር የአርኖንን ወንዝ አልተሻገሩም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሽዑ ብምድረ በዳ ኸይዶም፥ ንምድሪ ኤዶምያስን ንምድሪ ሞኣብን ዞርወን፥ ናብ ምብራቕ ምድሪ ሞኣብ መፂኦም ከዓ፥ ኣብ ማዕዶ ኣርኖን ሰፈሩ። ኣርኖን ወሰን ሞኣብ ስለ ዝነበረ፥ ናብ ማዕዶ ወሰን ሞኣብ ኣይሓለፉን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ብበረኻ ኸይዱ፡ ንምድሪ ኤዶምን ንምድሪ ሞኣብን ዞረ፡ ናብ ምብራቕ ምድሪ ሞኣብ መጺኡ ኸአ፡ ኣብ ስግር ኣርኖን ሰፈሩ። ኣርኖን ዶብ ሞኣብ እዩ እሞ፡ ክንየው ዶብ ሞኣብ ኣይሓለፉን። |