Judges 11:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እስራኤል ናብ ንጉስ ኤዶም ልኡኻት ለኣኸ፡ ብሃገርካ ኽሓልፍ፡ ንጉስ ኤዶም ግና ኣይሰምዖን። ከምኡ ድማ ናብ ንጉስ ሞኣብ ለኣኹ፡ ንሱ ግና ኣይተቐበለን። እስራኤል ድማ ኣብ ቃዴስ ተረፈ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ራ​ኤል ወደ ኤዶ​ም​ያስ ንጉሥ፦ ‘በም​ድ​ርህ እን​ዳ​ልፍ፥ እባ​ክህ፥ ፍቀ​ድ​ልኝ’ ብሎ መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን ላከ፤ የኤ​ዶ​ም​ያ​ስም ንጉሥ እንቢ አለ። እን​ዲ​ሁም ወደ ሞዓብ ንጉሥ ላከ፤ እር​ሱም እንቢ አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤል ወደ ኤዶምያስ ንጉሥ። በምድርህ እንዳልፍ፥ እባክህ፥ ፍቀድልኝ ብሎ መልክተኞችን ላከ፤ የኤዶምያስም ንጉሥ አልሰማም። እንዲሁም ወደ ሞዓብ ንጉሥ ላከ፥ እርሱም አልፈቀደም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤልም ወደ ኤዶም ንጉሥ፥ ‘በአገርህ እንዳልፍ እባክህ ፍቀድልኝ’ በማለት መልእክተኞችን ላከበት፤ የኤዶም ንጉሥ ግን አልሰማውም። ለሞዓብ ንጉሥም እንደዚሁ ላከበት፤ እርሱም አልተቀበለውም፤ ስለዚህ እስራኤል በቃዴስ ተቀመጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ ኤዶማ ጋድያ ካትያኮ አሳ ኪቲደ፥ ‘ነ ቢታና ኑና አርኪ’ ያጌዳ፤ ሽን ኤዶማ ካቲ አናን እጼዳ። ሄዋዳንካ፥ ሞኣበ ካትያኮ ኪትና፥ እካ አናን እጼዳ። ያትና፥ እስራኤልያ አሳይ ቃዴሰን ጋምኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay Eedooma gadiyaa kaatiyaakko asaa kiittiide, ‹Ne biittaana nuuna aatsaarikkii› yaageedda; shin Eedooma kaatii aatsenan is's'eedda. Hewaadankka, Moo'aabe kaatiyaakko kiittina, ikka aatsenan is's'eedda. Yaatina, Israa'eeliyaa Asay K'aadeesen gam"eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay Eedoome biitta kawookko as kiittidi, ‹Ne biittara nuna aaththarkkii!› gides; gido attiin Eedoome kawoy aaththontta ixxides; hessaththoka Mo7aabe kawookko kiittiin izikka aaththontta ixxides; hessa gishshas Isra7eele asay Qaadeesen gam7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ኤዶሜ ቢታ ካዎኮ ኣስ ኪቲዲ፥ ‹ኔ ቢታራ ኑና ኣርኪ!› ጊዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኤዶሜ ካዎይ ኣንታ ኢጺዴስ፤ ሄሳካ ሞኣቤ ካዎኮ ኪቲን ኢዚካ ኣንታ ኢጺዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ቃዴሴን ጋምኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ ኤዶመ ካዋኮ፥ ‘ነ ቢታራ ኑና አርኪ?’ ያግድ አሰ ኪትስ፤ ሽን ኤዶመ ካዎይ አና እፅስ። ሄሳዳካ፥ ሞአበ ካዋኮ ኪትን፥ እካ አና እፅስ፤ ያትን፥ እስራኤለ አሳይ ቃደሳን ጋምእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay Edoome kawako, ‘Ne biittara nuna aatharkii?’ yaagidi ase kiittis; shin Edoome kawoy aathona ixis. Hessadaka, Moo7abe kawako kiittin, ika aathona ixis; yaatin, Isra7eele asay Qaadesan gam7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤልም ወደ ኤዶም ንጉሥ፣ ‘በአገርህ እንዳልፍ እባክህ ፍቀድልኝ’ በማለት መልእክተኞችን ላከበት፤ የኤዶም ንጉሥ ግን አልሰማውም። ለሞዓብ ንጉሥም እንደዚሁ ላከበት፤ እርሱም አልተቀበለውም፤ ስለዚህ እስራኤል በቃዴስ ተቀመጠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያ በኋላ በምድሩ አልፈው እንዲሄዱ ይፈቅድላቸው ዘንድ ወደ ኤዶም ንጉሥ መልእክተኞች ላኩ፤ ነገር ግን የኤዶም ንጉሥ አልፈቀደላቸውም፤ የሞአብንም ንጉሥ እንዲሁ ጠየቁ፤ እርሱም ቢሆን በምድሩ አልፈው እንዲሄዱ አልፈቀደላቸውም፤ ስለዚህ እስራኤላውያን በቃዴስ ቈዩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ደቂ እስራኤል ናብ ንጉስ ኤዶምያስ ልኡኻት ሰዲዶም፦ ‘በይዛኻ ብምድርኻ ኣሕልፈና’ በልዎ። ንጉስ ኤዶምያስ ግና ኣይፈቐደን። ናብ ንጉስ ሞኣብ ከዓ ለኣኹ፤ ንሱውን ኣበየ እሞ፥ ደቂ እስራኤል ኣብ ቃዴስ ተቐመጡ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እስራኤል ናብ ንጉስ ኤዶም ልኡኻት ሰዲዱ፡ በጃኻ ብምድርኻ ኣሕልፈኒ በሎ። ንጉስ ኤዶም ግና ሕራይ ኣይበሎን። ናብ ንጉስ ሞኣብ ከአ ለአኸ፡ ንሱውን ኣይፈተወን እሞ፡ እስራኤል ኣብ ቃሴድ ተቐመጠ።