Judges 11:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እስራኤል ናብ ንጉስ ኤዶም ልኡኻት ለኣኸ፡ ብሃገርካ ኽሓልፍ፡ ንጉስ ኤዶም ግና ኣይሰምዖን። ከምኡ ድማ ናብ ንጉስ ሞኣብ ለኣኹ፡ ንሱ ግና ኣይተቐበለን። እስራኤል ድማ ኣብ ቃዴስ ተረፈ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤል ወደ ኤዶምያስ ንጉሥ፦ ‘በምድርህ እንዳልፍ፥ እባክህ፥ ፍቀድልኝ’ ብሎ መልእክተኞችን ላከ፤ የኤዶምያስም ንጉሥ እንቢ አለ። እንዲሁም ወደ ሞዓብ ንጉሥ ላከ፤ እርሱም እንቢ አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤል ወደ ኤዶምያስ ንጉሥ። በምድርህ እንዳልፍ፥ እባክህ፥ ፍቀድልኝ ብሎ መልክተኞችን ላከ፤ የኤዶምያስም ንጉሥ አልሰማም። እንዲሁም ወደ ሞዓብ ንጉሥ ላከ፥ እርሱም አልፈቀደም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤልም ወደ ኤዶም ንጉሥ፥ ‘በአገርህ እንዳልፍ እባክህ ፍቀድልኝ’ በማለት መልእክተኞችን ላከበት፤ የኤዶም ንጉሥ ግን አልሰማውም። ለሞዓብ ንጉሥም እንደዚሁ ላከበት፤ እርሱም አልተቀበለውም፤ ስለዚህ እስራኤል በቃዴስ ተቀመጠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ኤዶማ ጋድያ ካትያኮ አሳ ኪቲደ፥ ‘ነ ቢታና ኑና አርኪ’ ያጌዳ፤ ሽን ኤዶማ ካቲ አናን እጼዳ። ሄዋዳንካ፥ ሞኣበ ካትያኮ ኪትና፥ እካ አናን እጼዳ። ያትና፥ እስራኤልያ አሳይ ቃዴሰን ጋምኤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay Eedooma gadiyaa kaatiyaakko asaa kiittiide, ‹Ne biittaana nuuna aatsaarikkii› yaageedda; shin Eedooma kaatii aatsenan is's'eedda. Hewaadankka, Moo'aabe kaatiyaakko kiittina, ikka aatsenan is's'eedda. Yaatina, Israa'eeliyaa Asay K'aadeesen gam"eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Eedoome biitta kawookko as kiittidi, ‹Ne biittara nuna aaththarkkii!› gides; gido attiin Eedoome kawoy aaththontta ixxides; hessaththoka Mo7aabe kawookko kiittiin izikka aaththontta ixxides; hessa gishshas Isra7eele asay Qaadeesen gam7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ኤዶሜ ቢታ ካዎኮ ኣስ ኪቲዲ፥ ‹ኔ ቢታራ ኑና ኣርኪ!› ጊዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኤዶሜ ካዎይ ኣንታ ኢጺዴስ፤ ሄሳካ ሞኣቤ ካዎኮ ኪቲን ኢዚካ ኣንታ ኢጺዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ቃዴሴን ጋምኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ኤዶመ ካዋኮ፥ ‘ነ ቢታራ ኑና አርኪ?’ ያግድ አሰ ኪትስ፤ ሽን ኤዶመ ካዎይ አና እፅስ። ሄሳዳካ፥ ሞአበ ካዋኮ ኪትን፥ እካ አና እፅስ፤ ያትን፥ እስራኤለ አሳይ ቃደሳን ጋምእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Edoome kawako, ‘Ne biittara nuna aatharkii?’ yaagidi ase kiittis; shin Edoome kawoy aathona ixis. Hessadaka, Moo7abe kawako kiittin, ika aathona ixis; yaatin, Isra7eele asay Qaadesan gam7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤልም ወደ ኤዶም ንጉሥ፣ ‘በአገርህ እንዳልፍ እባክህ ፍቀድልኝ’ በማለት መልእክተኞችን ላከበት፤ የኤዶም ንጉሥ ግን አልሰማውም። ለሞዓብ ንጉሥም እንደዚሁ ላከበት፤ እርሱም አልተቀበለውም፤ ስለዚህ እስራኤል በቃዴስ ተቀመጠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያ በኋላ በምድሩ አልፈው እንዲሄዱ ይፈቅድላቸው ዘንድ ወደ ኤዶም ንጉሥ መልእክተኞች ላኩ፤ ነገር ግን የኤዶም ንጉሥ አልፈቀደላቸውም፤ የሞአብንም ንጉሥ እንዲሁ ጠየቁ፤ እርሱም ቢሆን በምድሩ አልፈው እንዲሄዱ አልፈቀደላቸውም፤ ስለዚህ እስራኤላውያን በቃዴስ ቈዩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ደቂ እስራኤል ናብ ንጉስ ኤዶምያስ ልኡኻት ሰዲዶም፦ ‘በይዛኻ ብምድርኻ ኣሕልፈና’ በልዎ። ንጉስ ኤዶምያስ ግና ኣይፈቐደን። ናብ ንጉስ ሞኣብ ከዓ ለኣኹ፤ ንሱውን ኣበየ እሞ፥ ደቂ እስራኤል ኣብ ቃዴስ ተቐመጡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እስራኤል ናብ ንጉስ ኤዶም ልኡኻት ሰዲዱ፡ በጃኻ ብምድርኻ ኣሕልፈኒ በሎ። ንጉስ ኤዶም ግና ሕራይ ኣይበሎን። ናብ ንጉስ ሞኣብ ከአ ለአኸ፡ ንሱውን ኣይፈተወን እሞ፡ እስራኤል ኣብ ቃሴድ ተቐመጠ። |