Judges 11:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ደቂ ዓሞን ድማ ንልኡኻት ይፍታሕ ከምዚ ኢሉ መለሰሎም፦ እስራኤል ካብ ግብጺ፡ ካብ ኣርኖን ክሳዕ ያቦቅን ክሳዕ ዮርዳኖስን ምስ ደየቡ ምድረይ ስለ ዝወሰዳ። ሽዑ ሕጂ ነተን ሃገራት ናብ ሰላም ምለሳ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአሞንም ልጆች ንጉሥ የዮፍታሔን መልእክተኞች፥ “እስራኤል ከግብፅ በወጣ ጊዜ ከአርኖን ጀምሮ እስከ ያቦቅና እስከ ዮርዳኖስ ድረስ ምድሬን ስለ ወሰደ ነው፤ አሁንም በሰላም መልሱልኝ” ብሎ መለሰላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአሞንም ልጆች ንጉሥ የዮፍታሔን መልክተኞች። እስራኤል ከግብፅ በወጣ ጊዜ ከአርኖን ጀምሮ እስከ ያቦቅና እስከ ዮርዳኖስ ድረስ ምድሬን ስለ ወሰደ ነው፤ አሁንም በሰላም መልሱልኝ ብሎ መለሰላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአሞናውያንም ንጉሥ ለዮፍታሔ መልእክተኞች፥ “ይህን ያደረግሁት እስራኤል ከግብጽ በወጣ ጊዜ በአርኖንና በያቦቅ ወንዞች መካከል ያለውንና እስከ ዮርዳኖስ ያለውን አገሬን ስለ ወሰዱብኝ ነው፤ አሁንም በሰላም መልሱልኝ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮፍታሄ ኪቴዳ አሳቶ አሞናቱዋ ጋድያ ካቲ ዛሪደ፥ “እስራኤልያ አሳይ ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳ ዎደ፥ አርኖና ሻፋፐ ዶሚደ፥ ያቦቃ ሻፋ ጋካናዉ፥ ቃይ ዮርዳኖሳ ሻፋ ጋካናዉ ደእያ ታ ጋድያ አኬዳ። ሀእ ታ ጋድያ ሳሩዋን ዛርተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yofittaahe kiitteedda asatoo Amoonatuwaa gadiyaa kaatii zaariide, «Israa'eeliyaa Asay Gibs'e gadiyaappe kesseedda wode, Arnnoona Shaafaappe doommiide, Yaabook'a Shaafaa gakkanaw, k'ay Yorddaanoosa Shaafaa gakkanaw de'iyaa ta gadiyaa akkeedda. Ha"i ta gadiyaa saruwaan zaarite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yoftahey kiittida asatas Amoone dere kawoy zaaridi, «Isra7eele asay Gibxe biittafe kezida wode Arnoone shaafappe doommidi Yaabooqe Shaafa gakkanaas qasse Yordaanoose shaafa gakkanaas diza ta biitta ekkides; ha7i ta biitta saron zaarite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮፍታሄይ ኪቲዳ ኣሳታስ ኣሞኔ ዴሬ ካዎይ ዛሪዲ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳይ ጊብጼ ቢታፌ ኬዚዳ ዎዴ ኣርኖኔ ሻፋፔ ዶሚዲ ያቦቄ ሻፋ ጋካናስ ቃሴ ዮርዳኖሴ ሻፋ ጋካናስ ዲዛ ታ ቢታ ኤኪዴስ፤ ሃኢ ታ ቢታ ሳሮን ዛሪቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሞነ ካዎይ ዮፍታሄይ ኪትዳ አሳኮ፥ “እስራኤለ አሳይ ግብፀፈ ከይዳ ዎደ አርኖና ሻፋፐነ ያቦቃ ሻፋፐ ግዶን፥ ዮርዳኖሰ ሻፋ ጋካናዉ ደእያ ታ ቢታ ኤክዶሶና። ሀእ ታ ቢታ ታዉ ሳሮን ዛርተ” ያግድ ዛርስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Amoone kawoy Yoftaahey kiitida asaako, “Isra7eele asay Gibxefe keyida wode Arnoona shaafapenne Yaaboqa shaafape giddon, Yordaanose shaafa gakanaw de7iya ta biitta ekidosona. Ha77i ta biitta taw saron zaarite” yaagidi zaaris. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአሞናውያንም ንጉሥ ለዮፍታሔ መልእክተኞች፣ “ይህን ያደረግሁት እስራኤል ከግብፅ በወጣ ጊዜ በአርኖንና በያቦቅ ወንዞች መካከል ያለውንና እስከ ዮርዳኖስ ያለውን አገሬን ስለ ወሰዱብኝ ነው፤ አሁንም በሰላም መልሱልኝ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዐሞንም ንጉሥ ለዮፍታሔ መልእክተኞች መልስ ሲሰጥ “እስራኤላውያን ከግብጽ በወጡ ጊዜ ከአርኖን ወንዝ እስከ ያቦቅ ወንዝ ያለውን ምድሬንና የዮርዳኖስንም ወንዝ ወሰዱብኝ፤ አሁን ግን በሰላም መመለስ ይኖርባችኋል” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ ደቂ ኣሞን ድማ ንልኡኻት ዮፍታሔ፦ “እስራኤል ካብ ግብፂ ኽወፅእ እንተሎ፥ ነታ ምድረይ ካብ ኣርኖን ክሳዕ ያቦቅን ክሳዕ ዮርዳኖስን ወሲዱለይ እዩ እሞ፥ ሕዚ ምድረይ ብሰላም ምለሱለይ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ ደቂ ዓሞን ንልኡኻት ይፍታሕ፡ እስራኤል ካብ ግብጺ ኺድይብ ከሎ፡ ነታ ምድረይ ካብ ኣርኖን ክሳዕ ያቦቅን ክሳዕ ዮርዳኖስን ወሲዱለይ፡ በሎም። |