Judges 11:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ይፍታሕ ድማ ናብ ንጉስ ደቂ ዓሞን ልኡኻት ሰደደ፡ ኣብ ምድረይ ክትዋጋእ ምሳይ መጺእካ፡ ምሳይ እንታይ ርክብ ኣሎካ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮፍታሔም ወደ አሞን ልጆች ንጉሥ፥ “ሀገሬን ለመውጋት ወደ እኔ የምትመጣ አንተ ከእኔ ጋር ምን አለህ?” ብሎ መልእክተኞችን ላከ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮፍታሔም ወደ አሞን ልጆች ንጉሥ። አገሬን ለመውጋት ወደ እኔ የምትመጣ አንተ ከእኔ ጋር ምን አለህ? ብሎ መልክተኞችን ላከ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ዮፍታሔ ወደ አሞናውያን ንጉሥ፥ “ከእኔ ጋር ምን ጠብ ቢኖርህ ነው መጥተህ አገሬን የወጋኸው?” በማለት መልእክተኞች ላከ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ዮፍታሄ አሞናቱዋ ካትያኮ አሳ ኪቲደ፥ “ኔን ኑ ጋድያ ቦላን ዎራጄዳዌ አያ ጋሱዋኔ?” ያጊደ ኦሽሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Yofittaahe Amoonatuwaa kaatiyaakko asaa kiittiide, «Neeni nu gadiyaa bollan woraajjeeddawe ayaa gaasuwaannee?» yaagiide ooshisseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Yoftahey Amoone dere asata kawozaakko as kiittidi, «Neni nu deraa bollan worajjiday neessara nuussara ay ooshshi diinee?» giidi oychchissides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዮፍታሄይ ኣሞኔ ዴሬ ኣሳታ ካዎዛኮ ኣስ ኪቲዲ፥ «ኔኒ ኑ ዴራ ቦላን ዎራጂዳይ ኔሳራ ኑሳራ ኣይ ኦሺ ዲኔ?» ጊዲ ኦይቺሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮፍታሄይ አሞነ ካዋኮ አሰ ኪትድ፥ “ኔኒ ኑ ቢታ ኦላና መላ ኑኒ ነዉ አይ ኦዶ?” ያግድ ኦይችስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoftaahey Amoone kawako ase kiittidi, “Neeni nu biitta olana mela nuuni new ay oothido?” yaagidi oychis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ዮፍታሔ ወደ አሞናውያን ንጉሥ፣ “ከእኔ ጋር ምን ጠብ ቢኖርህ ነው መጥተህ አገሬን የወጋኸው?” በማለት መልእክተኞች ላከ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ዮፍታሔ ወደ ዐሞን ንጉሥ መልእክተኞችን ልኮ “ከእኛ ጋር የተጣላህበት ምክንያት ምንድን ነው? አገራችንንስ የወረርከው ለምንድነው?” ብለው እንዲጠይቁት አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮፍታሔ ናብ ንጉስ ደቂ ኣሞን፥ “ናባና መፂእኻ ንሃገርና እትዋግኣስ፥ ምሳና እንታይ ኣለካ?” ኢሉ ልኡኻት ሰደደሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይፍታሕ ድማ ናብ ንጉስ ደቂ ዓሞን ናባይ መጺእካ ንሃገረይ እትዋግኣስ፡ ምሳይ እንታይ ኣሎካ፡ ኪብልዎ ልኡኻት ሰደደሉ። |