Judges 10:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካዚ፡ ደቂ ዓሞን ምስ ይሁዳን ምስ ብንያምን ምስ ቤት ኤፍሬምን ኪዋግኡ ንዮርዳኖስ ሰገሩ። ስለዚ እስራኤል ኣዝዩ ተጨነቐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ሞ​ንም ልጆች ከይ​ሁዳ፥ ከብ​ን​ያ​ምና ከኤ​ፍ​ሬም ቤት ጋር ደግሞ ሊዋጉ ዮር​ዳ​ኖ​ስን ተሻ​ገሩ፤ እስ​ራ​ኤ​ልም እጅግ ተጨ​ነቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአሞንም ልጆች ከይሁዳ ከብንያምና ከኤፍሬም ቤት ጋር ደግሞ ሊዋጋ ዮርዳኖስን ተሻገሩ፤ እስራኤልም እጅግ ተጨነቁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአሞንም ልጆች ከይሁዳ ከብንያምና ከኤፍሬም ቤት ጋር ደግሞ ሊዋጋ ዮርዳኖስን ተሻገሩ፥ እስራኤልም እጅግ ተጨነቁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሞና አሳቱ ቃይካ ይሁዳ፥ ቢንያማነ ኤፍሬማ ዘረ ኦላናዉ ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕኔድኖ፤ ያትና፥ እስራኤልያ አሳይ ሎይ ኡንኤቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Amoona asatuu k'aykka Yihudaa, Biiniyaamanne Efireema zeretsaa olanaw Yorddaanoosa Shaafaa pinneeddino; yaatina, Israa'eeliyaa Asay loytsi un"etteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Amoone asay qasseka Yuhuda, Biniyaamenne Efreeme zareta olanaas Yordaanoose shaafa pinnida; hessa gishshas Isra7eele asay keehi ceecides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሞኔ ኣሳይ ቃሴካ ዩሁዳ፥ ቢኒያሜኔ ኤፍሬሜ ዛሬታ ኦላናስ ዮርዳኖሴ ሻፋ ፒኒዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኬሂ ጬጪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስካ አሞነ አሳይ ይሁዳ፥ ብንያመነ ኤፍሬማ ኮቻታ ኦላናዉ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንዶሶና፤ እስራኤለ አሳይ ዳሮ ኡንኤትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassika Amoone asay Yihuda, Biniyaamenne Efreema kochata olanaw Yordaanose shaafa pinnidosona; Isra7eele asay daro un7etidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በአሞራውያን አገር ዐሥራ ስምንት ዓመት እንዲሁም አሞናውያን ይሁዳን፣ ብንያምንና የኤፍሬምን ቤት ለመውጋት ዮርዳኖስን ስለ ተሻገሩ እስራኤላውያን እጅግ ተጨነቁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዐሞናውያን የይሁዳን፥ የብንያምንና የኤፍሬምን ነገዶች ለመውጋት ዮርዳኖስን ተሻገሩ፤ እስራኤላውያንም እጅግ ተጨነቁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምኡውን ደቂ ኣሞን ምስ ይሁዳን ምስ ብንያምን ምስ ቤት ኤፍሬምን ክዋግኡ ናብ ዮርዳኖስ ተሳገሩ እሞ፥ ደቂ እስራኤል የመና ጨነቖም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ደቂ ዓሞን ድማ ምስ ይሁዳን ምስ ቢንያምን ምስ ቤት ኢፍሬምን ኪዋግኡኡ ዮርዳኖስ ተሳገሩ እሞ፡ እስራኤል ኣዝዩ ጸበቦ።