Judges 10:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እስራኤል ድማ ከም ብሓድሽ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበሩ፣ ንበዓልን ኣስታርጠስን ንኣማልኽቲ ኣራምን ንኣማልኽቲ ሲዶንን ንኣማልኽቲ ሞኣብን ንኣማልኽቲ ደቂ ዓሞንን ንኣማልኽቲ ደቂ ዓሞንን ን ኣማልኽቲ ፍልስጥኤማውያን፡ ንእግዚኣብሄር ሓዲጎም ኣየገልገልዎን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት እንደ ገና ክፉ ሥራ ሠሩ፤ በዓ​ሊ​ም​ንና አስ​ታ​ሮ​ትን፥ የሶ​ር​ያ​ንም አማ​ል​ክት፥ የሲ​ዶ​ና​ንም አማ​ል​ክት፥ የሞ​ዓ​ብ​ንም አማ​ል​ክት፥ የአ​ሞ​ን​ንም ልጆች አማ​ል​ክት፥ የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ን​ንም አማ​ል​ክት አመ​ለኩ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ተዉ፤ አላ​መ​ለ​ኩ​ት​ምም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች በእግዚአብሔር ፊት እንደ ገና ክፉ ሥራ ሠሩ በኣሊምንና አስታሮትን የሶርያንም አማልክት፥ የሲዶናንም አማልክት፥ የሞዓብንም አማልክት፥ የአሞንንም ልጆች አማልክት፥ የፍልስጥኤማውያንንም አማልክት አመለኩ፤ እግዚአብሔርንም ተዉ፥ አላመለኩትምም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤላውያን እንደገና በጌታ ላይ ክፉ ድርጊት ፈጸሙ፤ በኣልንና አስታሮትን እንዲሁም የሶሪያን፥ የሲዶናን፥ የሞዓብን፥ የአሞንንና የፍልስጥኤማውያንን አማልክት አመለኩ፤ እስራኤላውያን ጌታን ስለተዉና ስላላገለገሉት፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ መና ጎዳ ስንን ቃይካ ኢታባ ኦዳ፤ ኡንቱንቱ ባኣላነ አስታሮታ ጌተትያ ኤቃቶነ ሶርያ ጾሳቶ፥ ሲዶና ጾሳቶ፥ ሞኣበ ጾሳቶ፥ አሞናቱዋ ጾሳቶነ ፕልስጼማ ጾሳቶ ጎይኔድኖ። ኡንቱንቱ መና ጎዳ አግ ባሼድኖ፤ አዉ ጎይንያዋካ አጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay Med'inaa Godaa sintsan k'aykka iitabaa ootseedda; unttunttu Ba'aalanne Asttaaroota geetettiyaa eek'atoonne Sooriyaa s'oossatoo, Sidoona s'oossatoo, Moo'aabe s'oossatoo, Amoonatuwaa s'oossatoonne Piliss's'eema s'oossatoo goynneeddino. Unttunttu Med'inaa Godaa aggi basheeddino; aw goyinniyaawaakka aggeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay GODAA sinththan qasseka iita miish ooththides; istti Ba7aalenne Astaroote geetettiza eeqa xoossatassinne Aaraame xoossatas, Sidoona xoossatas, Mo7aabe xoossatas, Amoone dere eeqa xoossatassinne Filisxeeme xoossatas goynnida. Istti bantta GODAAS goynnizayssa aggida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳ ሲንን ቃሴካ ኢታ ሚሽ ኦዴስ፤ ኢስቲ ባኣሌኔ ኣስታሮቴ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳታሲኔ ኣራሜ ጾሳታስ፥ ሲዶና ጾሳታስ፥ ሞኣቤ ጾሳታስ፥ ኣሞኔ ዴሬ ኤቃ ጾሳታሲኔ ፊሊስጼሜ ጾሳታስ ጎይኒዳ። ኢስቲ ባንታ ጎዳስ ጎይኒዛይሳ ኣጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስካ እስራኤለ አሳይ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዶሶና። ኤንቲ ባኣለነ አስታሮታ ኤቃታ፥ ሶረ ፆሳታ፥ ስዶና ፆሳታ፥ ሞአበ ፆሳታ፥ አሞነ ፆሳታነ ፍልስፄመ ፆሳታ ጎይንዶሶና። ኤንቲ ጎዳ አጋግዶሶና፤ እያ ጎይንቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassika Isra7eele asay Godaa sinthan iitabaa oothidosona. Enti Ba7aalenne Astaroota eeqata, Soore xoossata, Sidoona xoossata, Moo7abe xoossata, Amoone xoossatanne Filisxeeme xoossata goyinnidosona. Enti Godaa aggaagidosona; iya goyinnibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያን እንደ ገና በእግዚአብሔር ላይ ክፉ ድርጊት ፈጸሙ፤ በኣልንና አስታሮትን እንዲሁም የሶሪያን፣ የሲዶናን፣ የሞዓብን፣ የአሞንንና የፍልስጥኤማውያንን አማልክት አመለኩ፤ እስራኤላውያን እግዚአብሔርን ስለ ተዉና ስላላገለገሉት፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያን ባዓልና ዐስታሮት የተባሉትን ባዕዳን አማልክት እንዲሁም የሶርያን፥ የሲዶናን፥ የሞአብን፥ የዐሞንንና የፍልስጥኤምን አማልክት በማምለክ እንደገና እግዚአብሔርን በደሉ፤ እርሱንም ማምለክ ተዉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል መሊሶም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ግብሪ ገበሩ፤ በዓሊምን ኣስታሮትን ንዝበሃሉ ባዕዳን ኣማልኽትን፥ ከምኡውን ንኣማልኽቲ ሶርያን ንኣማልኽቲ ሲዶንን ንኣማልኽቲ ሞኣብን ንኣማልኽቲ ደቂ ኣሞንን ንኣማልኽቲ ፍልስጥኤማውያንን ኣምለኹ፤ ንእግዚኣብሄር ግና ሓደግዎ፤ ናብኡ ምስጋድውን ገደፍዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ እስራኤል ድማ መሊሶም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበሩ፡ ንበዓላትን ንኣስታርቴታትን ንኣማልኽቲ ኣራምን ንኣማልኽቲ ሲዶንን ንኣማልኽቲ ሞኣብን ንኣማልኽቲ ዲ ዓሞንን ንኣማልኽቲ ፍልስጥኤማውያንን ኣገልግለሉ፡ ንእግዚኣብሄር ግና ሓደግዎ እምበር፡ ኣየገልገልዎን።