Judges 10:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ እስራኤል ድማ ከም ብሓድሽ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበሩ፣ ንበዓልን ኣስታርጠስን ንኣማልኽቲ ኣራምን ንኣማልኽቲ ሲዶንን ንኣማልኽቲ ሞኣብን ንኣማልኽቲ ደቂ ዓሞንን ንኣማልኽቲ ደቂ ዓሞንን ን ኣማልኽቲ ፍልስጥኤማውያን፡ ንእግዚኣብሄር ሓዲጎም ኣየገልገልዎን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች በእግዚአብሔር ፊት እንደ ገና ክፉ ሥራ ሠሩ፤ በዓሊምንና አስታሮትን፥ የሶርያንም አማልክት፥ የሲዶናንም አማልክት፥ የሞዓብንም አማልክት፥ የአሞንንም ልጆች አማልክት፥ የፍልስጥኤማውያንንም አማልክት አመለኩ፤ እግዚአብሔርንም ተዉ፤ አላመለኩትምም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ልጆች በእግዚአብሔር ፊት እንደ ገና ክፉ ሥራ ሠሩ በኣሊምንና አስታሮትን የሶርያንም አማልክት፥ የሲዶናንም አማልክት፥ የሞዓብንም አማልክት፥ የአሞንንም ልጆች አማልክት፥ የፍልስጥኤማውያንንም አማልክት አመለኩ፤ እግዚአብሔርንም ተዉ፥ አላመለኩትምም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤላውያን እንደገና በጌታ ላይ ክፉ ድርጊት ፈጸሙ፤ በኣልንና አስታሮትን እንዲሁም የሶሪያን፥ የሲዶናን፥ የሞዓብን፥ የአሞንንና የፍልስጥኤማውያንን አማልክት አመለኩ፤ እስራኤላውያን ጌታን ስለተዉና ስላላገለገሉት፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ መና ጎዳ ስንን ቃይካ ኢታባ ኦዳ፤ ኡንቱንቱ ባኣላነ አስታሮታ ጌተትያ ኤቃቶነ ሶርያ ጾሳቶ፥ ሲዶና ጾሳቶ፥ ሞኣበ ጾሳቶ፥ አሞናቱዋ ጾሳቶነ ፕልስጼማ ጾሳቶ ጎይኔድኖ። ኡንቱንቱ መና ጎዳ አግ ባሼድኖ፤ አዉ ጎይንያዋካ አጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay Med'inaa Godaa sintsan k'aykka iitabaa ootseedda; unttunttu Ba'aalanne Asttaaroota geetettiyaa eek'atoonne Sooriyaa s'oossatoo, Sidoona s'oossatoo, Moo'aabe s'oossatoo, Amoonatuwaa s'oossatoonne Piliss's'eema s'oossatoo goynneeddino. Unttunttu Med'inaa Godaa aggi basheeddino; aw goyinniyaawaakka aggeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay GODAA sinththan qasseka iita miish ooththides; istti Ba7aalenne Astaroote geetettiza eeqa xoossatassinne Aaraame xoossatas, Sidoona xoossatas, Mo7aabe xoossatas, Amoone dere eeqa xoossatassinne Filisxeeme xoossatas goynnida. Istti bantta GODAAS goynnizayssa aggida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳ ሲንን ቃሴካ ኢታ ሚሽ ኦዴስ፤ ኢስቲ ባኣሌኔ ኣስታሮቴ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳታሲኔ ኣራሜ ጾሳታስ፥ ሲዶና ጾሳታስ፥ ሞኣቤ ጾሳታስ፥ ኣሞኔ ዴሬ ኤቃ ጾሳታሲኔ ፊሊስጼሜ ጾሳታስ ጎይኒዳ። ኢስቲ ባንታ ጎዳስ ጎይኒዛይሳ ኣጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስካ እስራኤለ አሳይ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዶሶና። ኤንቲ ባኣለነ አስታሮታ ኤቃታ፥ ሶረ ፆሳታ፥ ስዶና ፆሳታ፥ ሞአበ ፆሳታ፥ አሞነ ፆሳታነ ፍልስፄመ ፆሳታ ጎይንዶሶና። ኤንቲ ጎዳ አጋግዶሶና፤ እያ ጎይንቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassika Isra7eele asay Godaa sinthan iitabaa oothidosona. Enti Ba7aalenne Astaroota eeqata, Soore xoossata, Sidoona xoossata, Moo7abe xoossata, Amoone xoossatanne Filisxeeme xoossata goyinnidosona. Enti Godaa aggaagidosona; iya goyinnibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን እንደ ገና በእግዚአብሔር ላይ ክፉ ድርጊት ፈጸሙ፤ በኣልንና አስታሮትን እንዲሁም የሶሪያን፣ የሲዶናን፣ የሞዓብን፣ የአሞንንና የፍልስጥኤማውያንን አማልክት አመለኩ፤ እስራኤላውያን እግዚአብሔርን ስለ ተዉና ስላላገለገሉት፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን ባዓልና ዐስታሮት የተባሉትን ባዕዳን አማልክት እንዲሁም የሶርያን፥ የሲዶናን፥ የሞአብን፥ የዐሞንንና የፍልስጥኤምን አማልክት በማምለክ እንደገና እግዚአብሔርን በደሉ፤ እርሱንም ማምለክ ተዉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እስራኤል መሊሶም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ግብሪ ገበሩ፤ በዓሊምን ኣስታሮትን ንዝበሃሉ ባዕዳን ኣማልኽትን፥ ከምኡውን ንኣማልኽቲ ሶርያን ንኣማልኽቲ ሲዶንን ንኣማልኽቲ ሞኣብን ንኣማልኽቲ ደቂ ኣሞንን ንኣማልኽቲ ፍልስጥኤማውያንን ኣምለኹ፤ ንእግዚኣብሄር ግና ሓደግዎ፤ ናብኡ ምስጋድውን ገደፍዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ እስራኤል ድማ መሊሶም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበሩ፡ ንበዓላትን ንኣስታርቴታትን ንኣማልኽቲ ኣራምን ንኣማልኽቲ ሲዶንን ንኣማልኽቲ ሞኣብን ንኣማልኽቲ ዲ ዓሞንን ንኣማልኽቲ ፍልስጥኤማውያንን ኣገልግለሉ፡ ንእግዚኣብሄር ግና ሓደግዎ እምበር፡ ኣየገልገልዎን። |