Judges 10:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሰላሳ ድሙ ዝጋልቡ ሰላሳ ኣወዳት ነበሮ፣ ክሳዕ ሎሚ ኣብ ምድሪ ጊልዓድ እትርከብ ሓቮት-ያዒር ዚብሃላ ሰላሳ ከተማታት ነበሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሠላሳ ሁለት የአህያ ግልገሎች ይቀመጡ የነበሩ ሠላሳ ሁለት ልጆችም ነበሩት፤ ለእነርሱም እስከ ዛሬ ድረስ የኢያዕር መንደሮች የተባሉ በገለዓድ ምድር ያሉ ሠላሳ ሁለት ከተሞች ነበሩአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሠላሳ የአህያ ግልገሎች ይቀመጡ የነበሩ ሠላሳ ልጆችም ነበሩት፤ ለእነርሱም እስከ ዛሬ ድረስ የኢያዕር መንደሮች የተባሉ በገለዓድ ምድር ያሉ ሠላሳ ከተሞች ነበሩአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያኢር በሠላሳ አህዮች የሚጋልቡ ሠላሳ ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ ልጆቹም እስከ ዛሬ ድረስ የያኢር መንደሮች ተብለው የሚጠሩ ሠላሳ ከተሞች በገለዓድ ምድር ነበሯቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀታሙ ሀረቱዋ ቶግያ ሀታሙ አቱማ ናናይ ደኢኖ፤ ኡንቱንቶ ጋላኣደ ጋድያን ሀታሙ ካታማቱ ደኢኖ። ሄ ካታማቱ ሀቼ ጋካናዉ ሀቦት-ያኢራ ካታማቱዋ ጌተቲደ ጼሰቲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hattamu haretuwaa toggiyaa hattamu attuma naanay de'iino; unttunttoo Gala'aade gadiyaan hattamu katamatuu de'iino. He katamatuu hachche gakkanaw Haboot-Yaa'iira katamatuwaa geetettiide s'eesettiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izas 30 hareta toggiza 30 attuma nayti deettes; isttas Gala7aade biittan 30 katamati deettes; he katamati hach gakkanaas Ya7ire katamata geetetti xeygetteettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛስ 30 ሃሬታ ቶጊዛ 30 ኣቱማ ናይቲ ዴቴስ፤ ኢስታስ ጋላኣዴ ቢታን 30 ካታማቲ ዴቴስ፤ ሄ ካታማቲ ሃች ጋካናስ ያኢሬ ካታማታ ጌቴቲ ጼይጌቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያዉ ሀስታሙ ባቁሎ ቶግያ ሀስታሙ አደ ናይት ደኦሶና። ኤንታዉ ጋላዳ ቢታን ሀስታሙ ካታማት ደኦሶና። ሄ ካታማት ሀች ጋካናዉ ያእራ ካታማታ ጌተትድ ፄገቶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyaw hastamu baqulo toggiya hastamu adde nayti de7oosona. Entaw Galada biittan hastamu katamati de7oosona. He katamati hachi gakanaw Ya7ira katamata geetetidi xeegetoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢያዕር በሠላሳ አህዮች የሚጋልቡ ሠላሳ ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ ልጆቹም እስከ ዛሬ ድረስ የኢያዕር መንደሮች ተብለው የሚጠሩ ሠላሳ ከተሞች በገለዓድ ምድር ነበሯቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሠላሳ አህዮች ላይ ተቀምጠው የሚጋልቡ ሠላሳ ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ እነርሱም በገለዓድ ምድር ሠላሳ ከተሞች ነበሩአቸው፤ እነዚህም ከተሞች እስከ ዛሬ የያኢር መንደሮች ተብለው ይጠራሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኣብ ልዕሊ ሰላሳ ኣእዱግ ዝቕመጡ፥ ሰላሳ ደቂ ነበርዎ፤ ኣብ ምድሪ ገለዓድ ዘለዋ ሰላሳ ኸተማታት ከዓ ይገዝኡ ነበሩ። ንሳተን ክሳዕ ሎሚ ዓድታት ኢያኢር ይበሃላ ኣለዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ሰላሳ ገልገል ኣድጊ ዚውጥሑ ዝነበሩ፡ ሰላሳ ደቂ ነበርዎ፡ ኣብ ምድሪ ጊልዓድ ዘለዋ ሰላሳ ኸተማ ኸአ ነበራኦም፡ ንሳተን ክሳዕ ሎሚ ዓድታት ያኢር ይብሀላ ኣለዋ። |